ባህር ዳር ጨርቃ ጨርቅ አክሲዩን ማህበር | ||||
ህብረት ስምምነት | ||||
ተ.ቁ | ርዕስ | አንቀጽ | ገጽ | |
የሥምምነት ዓላማ | 1 | 1 | ||
ትርጉም | 2 | 1 | ||
የስምምነቱ ተፈጻሚነት ወሰን | 3 | 4 | ||
የአሰሪው መብት እና ግዴታ | 4 | 4 | ||
የአሰሪው መብት | 4 | 4 | ||
የአሰሪው ግዴታዎች | 4 | 7 | ||
የመሰረታዊ የሰራተኛ ማሕበሩ መብትና ግዴታ | 5 | 8 | ||
የማህበሩ መብት | 5 | 9 | ||
የሠራተኛው መብትና ግዴታ | 6 | 11 | ||
ሀ/ የሰራተኛው መብት | 6 | 12 | ||
ለ/ የሰራተኛው ግዴታ | 6 | 13 | ||
በድርጅቱ ውስጥ ስለሚደረግ ዝውውር | 7 | 14 | ||
የደረጃ እድገት | 8 | 15 | ||
የባህር ዳር ጨርቃ ጨርቅ አክሲዮን ማህበር የደመወዝ ስኬል | 8 | 16 | ||
የሥራ ችሎታ | 8 | 17 | ||
ለትምህርት ደረጃ | 8 | 18 | ||
ለአገልግሎት ዘመን | 8 | 19 | ||
አግባብ ያለው የሥራ ልምድ | 8 | 20 | ||
ለግል ማሕደር ጥራት | 8 | 21 | ||
የዕድገት ተፈጻሚነት | 8 | 22 | ||
የደረጃ ዕድገት ለመወዳደር ስለሚቀርቡ ሰራተኞች | 8 | 23 | ||
የደረጃ ዕድገት ኮሚቴ ስለማቋቋም | 8 | 24 | ||
የዕድገት ኮሚቴ አሰራር ስነ ስርዓት | 8 | 25 | ||
ቅጥር | 9 | 27 | ||
ክፍት የሥራ መደቦች ማስታወቂያ ይዘት | 9 | 29 | ||
ባህር ዳር ጨርቃ ጨርቅ አክሲዩን ማህበር931 | ||||
ህብረት ስምምነት932 | ||||
ተ.ቁ | ርዕስ | አንቀጽ | ገጽ | |
የቅጥር ኮሚቴ | 9 | 30 | ||
የቅጥር ከሚቴ ተግባር | 9 | 31 | ||
የቅጥር ኮሚቴ የውሳኔ አሰጣጥ | 10 | 32 | ||
ለተወሰነ ስራ ሰራተኛ የሚቀጠርበት ሁኔታ | 1 | 33 | ||
የስራ ውል አመሰራረት | 12 | 34 | ||
ደመወዝ | 13 | 35 | ||
የውሉ አበልና የመጓጓዣ ወጭ | 14 | 36 | ||
ስራን በውክልና ማሰራና ስለሚከፈለው አበል | 15 | 37 | ||
የሥራ አፈጻጸም መመዘኛ ስለመሙላት | 16 | 38 | ||
ስለግል ማሕደር አያያዝ | 17 | 39 | ||
መደበኛ የሥራ ሰዓት | 18 | 40 | ||
የትርፍ ሰዓ ስራ አከፋፈል | 19 | 41 | ||
የሳምንት የዕረፍት ቀን | 20 | 42 | ||
የሕዝብ በዓላት | 20 | 43 | ||
ልዩ ልዩ ፈቃድ | 20 | 44 | ||
የዓመት ዕረፍት ፈቃድ | 20 | 45 | ||
የሕመም ፈቃድ | 20 | 46 | ||
የወሊድ ፈቃድ | 20 | 51 | ||
የጋብቻ ፈቃድ | 20 | 52 | ||
ለማህበር መሪዎች የሚሰጥ ፈቃድ | 20 | 53 | ||
ሕጋዊ መብትና ግዴታ ለማስፈጸም የሚሰጥ ፈቃድ | 20 | 54 | ||
ለትምህርት ወይም ለስልጠና የሚሰጥ ፈቃድ | 20 | 55 | ||
ሕጋዊ መብትና ግዴታ ለማስፈጸም የሚሰጥ ፈቃድ | 20 | 56 | ||
ደመወዝ የማይከፈልበት ፈቃድ | 20 | 57 | ||
አክሲዮን ማሕበሩ ኤች አይቪ ኤድስን በስራ ቦታ | 20 | 58 |
27459
75ባህር ዳር ጨርቃ ጨርቅ አክሲዩን ማህበር | |||
76ህብረት ስምምነት | |||
ተ.ቁ | ርዕስ | አንቀጽ | ገጽ |
የመድን ዋስትና | 21 | 60 | |
በአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ አዋጅ ቁጥር 371/96 | 21 | 61 | |
የጉዳት ካሳ ለማግኘት መሟላት ያለባቸው ግዴታዎች | 22 | 62 | |
የሥራ ውል መቋረጥ | 22 | 63 | |
የሥራ ውል መቋረጥ | 22 | 64 | |
ከሕግ ውጭ የሥራ ውል መቋረጥ | 22 | 68 | |
ከሕግ ውጭ የሥራ ውል የሚቋረጥበት ሰራተኛ | 23 | 66 | |
የሥራ ስንብት ክፍያና ከሳ አፈጻጸም | 23 | 67 | |
የሥራ ስንበት ክፍያ አፈጻጸም | 23 | 68 | |
ያለማስጠንቀቂያ ስራ ለሚርቅ ሰራተባ ስለሚሰጥ | 24 | 69 | |
የጡረታ መብት ስለመጠበቅ | 25 | 70 | |
ለገንዘብ ከፋዮ የሚሰጥ ማካካሻ ክፍያ | 26 | 71 | |
ሕገ ወጥ ድርጊት | 26 | 72 | |
የሚከተሉትን መፈጸም ለማንኛውም አሠሪ ሕገ ወጥ | 26 | 73 | |
የሚከተሉትን መፈጸም ለማንኛውም ሰራተኛ ሕገ ወጥ | 26 | 75 | |
የሥነ ስርዓ እርምጃ አወሳሰድ | 27 | 76 | |
የቅጣት አወሳሰን | 27 | 79 | |
የጥፋት ደረጃ እና የሚያስከትለው ቅጣት | 27 | 80 | |
የሥራ ደንብ ባለማክበር የሚያስከትሉ ቅጣቶች | 27 | 81 | |
የጠፈጸመው ጥፋ ትክክለኛነት ስለማጣራት | 27 | 82 | |
ከስራ የሚሳግዱ ጥፋቶች | 27 | 83 | |
ያለ ማስጠንቀቂያ ከስራ የሚያስወጡ ጥፋቶች | 27 | 84 | |
የቅጣት ተፈጻሚነት የጊዜ ወሰን ገደብ | 27 | 85 | |
ስለ ቅሬታ አቀራብ ስነ ስርዓት | 27 | 86 | |
ስለሰራተኛው ጤንነት ደህንነት የሥራ ልብስና አደጋ | 28 | 89 |
ባህር ዳር ጨርቃ ጨርቅ አክሲዩን ማህበር | |||
ህብረት ስምምነት | |||
ተ.ቁ | ርዕስ | አንቀጽ | ገጽ |
ስለ ሰራተኛው ጤንነት ደህንነት ጥበቃ | 29 | 90 | |
የስራ ልብስና የአደጋ መከላከያ | 29 | 91 | |
ለሰራተኛ የሚገባው የሥራ ልብስና የአደጋ መከላከያ | 29 | 92 | |
ቱታ | 29 | 93 | |
ካፖርት | 29 | 94 | |
ሸሚዝና ሱሪ | 29 | 95 | |
የጨርቅ ቆብ ከስፖንጅ የተሰራ የብናኝ መከላከያ | 29 | 96 | |
የጨርቅ ቆብ | 29 | 97 | |
የአፍ እ የአፍንጫ ማስክ | 29 | 9 | |
ወተት | 29 | 98 | |
ከቆዳ የተሰራ የእጅ ጓንት | 29 | 99 | |
ፕላስቲክ ጎግልስ | 29 | 91 | |
የፕላስቲክ ሽርጥ | 29 | 92 | |
የጆሮ ድምጽ መከላከያ | 29 | 93 | |
የብርሃ መከላከያ መነጽር | 29 | 94 | |
የኬሚካል መከላከያ ፕላስቲክ መነጽር | 29 | 95 | |
ቦት ቆዳ ጫማ | 29 | 96 | |
ጉርድ ቆዳ ጫማ | 29 | 97 | |
የኬሚካል መከላከያ ፕላስቲክ መነጽር | 29 | 9 | |
የብረት ቆብና ሸራ ቀበቶ | 29 | 98 | |
ብረት ቆብ | 29 | 99 | |
የዝብ ልብስ | 29 | 91 | |
የነፋስ መከላከያ ቆብ ያለው ጃኬት | 29 | 92 | |
ካፖርት | 29 | 93 | |
ሸሚዝ | 29 | 94 | |
ባህር ዳር ጨርቃ ጨርቅ አክሲዩን ማህበር | |||
ህብረት ስምምነት | |||
ተ.ቁ | ርዕስ | አንቀጽ | ገጽ |
ካልሲና ወፍራም ቀበቶ | 29 | 91 | |
ከረቫት | 29 | 92 | |
ጉርድ ባለ ሸራ ጎማ ጫማ | 29 | 93 | |
ፕላስቲክ ጓንት | 29 | 94 | |
የሥራ ልብስ ካኪ ቴትረን በሀገር ውስጥ የተሰራ ከለለ | 29 | 95 | |
የደንብ ልብስ መለዩ | 29 | 96 | |
ሸራ ጫማ | 29 | 97 | |
ሳሙና /200/ግራም | 29 | 9 | |
የህክምና አገልግሎት ስለመስጠት | 29 | 98 | |
በስራ ሰዓት | 29 | 99 | |
በሆስፒታል የሚሰጥ ሕክምና | 29 | 91 | |
በክሊኒኩ ውስጥ የሚደረጉ ሕክምናዎች | 29 | 92 | |
ከስራ ጋር የተያያዘ አደጋ ወይም ሕመም የሚሰጥ | 29 | 93 | |
የሕመምተኛ ማመላለሻ አገልግሎት | 29 | 94 | |
በሕመም ምክንያት ስለሚሰጥ ስራ | 230 | 95 | |
ለሠራተኛው ቤተሰብ የሚሰጥ የሕክምና አገልግሎት | 30 | 96 | |
ልዩ ልዩ ማህበራዊ አገልግሎት | 30 | 97 | |
ቀብር | 30 | 9 | |
የብድር አገልግሎት | 30 | 98 | |
የመኖሪያ ቤት | 30 | 99 | |
ስፖርት | 30 | 91 | |
ለሰራተኛ የሚሰጡ ዕቃዎች | 30 | 92 | |
የክበብ አስተዳደር | 30 | 93 | |
በአ/ማህበሩ ውስጥ የሚገኝ ሣር | 31 | 94 | |
የሰራተኛው የውስጥ ሻይ ቤት | 31 | 95 | |
ባህር ዳር ጨርቃ ጨርቅ አክሲዩን ማህበር | |||
ህብረት ስምምነት | |||
ተ.ቁ | ርዕስ | አንቀጽ | |
የትምህርት | 31 | 95 | |
የጤና አጠባበቅ ትምህርት አሰጣጥ | 31 | 96 | |
የሙያ ስልጠና | 31 | 96 | |
የደመወዝ ጭማሬ እና የማበረታቻ (ቦነስ) ክፍያ | 31 | 96 | |
የ2006 የበጀት አመት | 31 | 96 | |
ቀጣይ የትርፍ ክፍፍል አፈጻጸም ሂደቶች | 31 | 96 | |
የይርጋ ጊዜ አቆጣጠር ስህተት ስለማረም | 31 | 97 | |
ስህተት የሚታረመው በሚከተለው ሁኔታ ነው | 32 | 98 | |
ሕብረት ስምምነቱ ከሌሎች ሕጎች ጋር ስላው | 32 | 99 | |
ከህብረት ስምምነት ውስጥ ስላልተጠቀሱ ጉዳዮች | 32 | 100 | |
በተወሰነ ጊዜ ለተቀጠሩ ሰራተኞች ተፈጻሚ የሚሆን | 33 | 111 | |
ያለፉትን ኃ/ስምምነቶች ጠቅሶ መጠየቅ ስላለመቻሉ | 33 | 112 | |
የስምምነቱ አተረጓጎም | 33 | 113 | |
ህብረት ስምምነቶ ጸድቆ የሚቆይበት ጊዜ | 33 | 114 | |
ህብረት ስምምነቱ የተፈረመበት ቀን | 34 | 115 |
ባህር ዳር ጨርቃ ጨርቅ አክሲዩን ማህበር Bahir Dar Textile Share company |
ህብረት ስምምነት Collective agreement |
አንቀጽ አንድ
የስምምነት ዓላማ፡-
የዚህ የህብረት ስምምነት ዋና ዓላማ በአ/ማህበርና በሰራተኛ መካከል የኢንዱስትሪ ሰላምን ለማስፈን እንዲቻል የሥራ ሁኔታዎቻችን እና የሥራ ግንኙነቶችን በመወሰን የአክሲዮን ማህበሩን እና የሰራተኛው መብት እንዲከበር የማድረግ ግዴታቸውን እንዲወጡ በማድረግ ነው፡፡
አንቀጽ ሁለት
ትርጉም
- በዚህ ስምምነት ውስጥ አዋጁ፡- ማለትም የአሰሪ እና ሰራተኛ ጉዳይ አዋጅ ቁጥር 377/96 እና 494/98 እንዲሁም አዋጅ ቁጥር 25/84 የአክሲዮን ማህበሩ ማቋቋሚያ ደንብ ቁጥር 146/98 እና ወደ ፊት ከላይ የተጠቀሱትን ተክቶ የሚወጣ አዋጅ ወይም ደንብ ማለት ነው፡፡
- ሕጎች ወይም መመሪያዎች ፡- ማለት መንግስት በአሰሪና በሰራተኛ ጉዳይ ላይ ያወጣቸውንና ወደፊት የሚያወጣቸውን ሕጎችና የማስፈጸሚያ ደንቦ ማለት ነው፡፡
- ቦርድ ማለት የባሕር ዳር /ጨ/ጪ/አ/ማህበር የዳይሬክተሮች ቦርድ ማለት ነው፡፡
- የአሰሪና የሰራተኛ ጉዳይ ወሳኝ ቦርድ ማለት በክልሉ የተቋቋመው የአሠሪና ሠራተኛ ጉዳዮችን የማየትና የመወሰን ስልጣ የተሰጠው አካል ነው፡፡
- አ/ማህበሩ፡- ማለት የባሕር ዳር ጨርቃ ጨርቅ አክሲዮን ማህበር ነው፡፡
ባህር ዳር ጨርቃ ጨርቅ አክሲዩን ማህበር Bahir Dar Textile Share company |
ህብረት ስምምነት Collective agreement |
- የሰራተኛ ማህበር ማለት አሰሪና ሰራተኛ ጉዳይ አዋጅ ቁጥር 377/96 መሠረት የተደራጀው የባሕር ዳር ጨርቃ ጨርቅ አክሲዮን ማህበር መሠረታዊ የሠራተኛ ማህበር ማለት ነው፡፡
- ሠራተኛ፡- ማለት በአሰሪ እና በሠራተኛ ጉዳይ አዋጅ ቁጥር 377/96 አንቀጽ 4 በተመለከተው መሰረት ከአሰሪው ጋር በቅጥር ላይ የተመሰረተ የሥራ ግንኙነት ያለው ግለሰብ ነው፡፡
- አዲስ የሥራ መደብ ፡- ማለት ለአክሲዮን ማህበሩ እድገት መስፋት እንዲሁም የሥራ መቃናት አስፈላጊ ሆኖ በጥናት የሚፈትና በዚህ ህ/ስምምነት ውስጥ የሚመዘገብ አዲ የሥራ መደብ ማለት ነው፡፡
- የእድገት መስጫ ማወዳደሪያ ሚዛን፡- ማለት በአ/ማሕበሩ ውስጥ በሚፈጠር የክፍት የሥራ መደብ ላይ ሠራተኞችን በእድገት ለመመደብ ችሎታቸው የሚመዘንበት ነው፡፡
- የሥራ መደብ ለውጥ፡- ማለት አንድ ሠራተኛ የነበረበት የሥራ መደብ ለጤንነቱ የማይስማማ መሆኑ በሐኪም ቦድ ሲረጋገጥለትና የሥራ መደብ ለውጥ ጠየቀው ሰራተኛ ያቀረበው ሀሳብ በአክሲዮን ማህበሩ ተቀባይነት ካገኘ
በዚህ ህብረት ስምምነት መሰረት የሚመደብበት የሥራ መደብ ነው፡፡
- ዝውውር ማለት ለሥራው ወይም ለሠራተኛው ደህንነት ሲባል ሠራተኛው ከነበረበት የሥራ መደብ ወይም ተመሳሳይ ደረጃ ወደ አለው ሌላ የሥራ ክፍል የሚዛወርበት ነው፡፡
- መነሻ ደመወዝ ፤- ማለት የሥራ መደብ በጸደቀው መዋቅር መሰረት የተወሰነ ዝቅተኛ ደመወዝ ነው፡፡
ባህር ዳር ጨርቃ ጨርቅ አክሲዩን ማህበር Bahir Dar Textile Share company |
ህብረት ስምምነት Collective agreement |
- ቀድሞ ያልታዩ ጉዳዮች ማለት አስቀድሞ ተጠንቶ በዚህ ህብረት ስምምነት በግልጽ ያልተብራራ ድንገተኛ ጉዳይ ማለት ነው፡፡
- የውል የሥራ ክርክር፡- ማለት በአዋጅ 377/96 በአንቀጽ 142 እና አዋጅ 377/96 በአንቀጽ 142 እና አዋጅ 494/98 ከሁሽ ያጠቃለለ ነው፡፡
- የግል የሥራ ክርክር፡- ማለት በአዋጅ 377/96 በአንቀጽ 138 በክልል የመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት የሥራ ክርክር ችሎት የሚቀርቡትን ከተራ ቁጥር 1 ከ ሀ- ረ በተጠቀሱት ምክንያቶች የሚነሱ ክርክሮችን ማለት ነው፡፡
- ቋሚ ሠራተኛ ፡- ማለት ላልተወሰነ ጊዜ በአ/ማህበሩ የጠቀመጠ ሰራተኛ ማለት ነው፡፡
- የኮንትራት ሠራተኛ፡- ማለት የተወሰነ ስራን በተወሰነ ጊዜ ለማከናወን የጠቀጠረ ሠራተኛ ማለት ነው፡፡ ይህ ውል ከአቅም በላይ በሆነ ችግር ምክንያት ስራውም ካልተጠናቀቀ በሁለቱ ተዋዋዮች ስምምነት ሊራዘም የሚችል ነው፡፡
- ጊዜያዊ ሰራተኛ፡- ማለት በአዋጅ ቁጥር 377/96 አንቀጽ በቁጥር 2 በፊደል “ሸ” እና “ቀ” ላይ የተጠቀሱትን ስራዎች ለመሸፈን ከ45 ቀናት ላልበለጠ የተቀጠረ ሰራኛ ማለት ነው፡፡
- መዋቅር፡- ማለት በባለሙያ ተጠኝቶ የጸደቀው የአክሲዮን ማህበሩ የሠው ኃይል ብዛት ደመወዝ የሥራ መደብ ደረጃና የመስፈርቶችን የሥራ መመሪያ የያዘ ማለት ነው፡፡
ባህር ዳር ጨርቃ ጨርቅ አክሲዩን ማህበር Bahir Dar Textile Share company |
ህብረት ስምምነት Collective agreement |
- የደመወዝ ስኬል ማት፡- አ/ማህበሩ ወደ ጎን እድገት የሚሰጥበት ወይም ቦነስና የደመወዝ ጭማሪ የሚደረግበት ለየሥራ መደቡ የጠፈቀደ የገንዘብ መጠን ማለት ነው፡፡
አንቀጽ ሶስት
የስምምነቱ ተፈጻሚነት ወሰን
ይህ ስምምነት በአ/ማህበሩ ውስጥ ላልተወሰነ ተቀጥረው በሚሰሩት ሰራተኞች ላይ ተፈጻሚነት ይኖረዋል፡፡
ይሁን እንጂ ለማንኛውም አገልግሎት ለተወሰነ በተቀጠረና በትርፍ ጊዜው ወይም ለተወሰነ ቀናት ራሱን ችሎ የተወሰነ ስራ በተለየ ስምምነት ለመስራ በተቀጠረ ሰው ላይ ተፈጻሚነት የለውም፡፡
አንቀጽ አራት
- የአሰሪው መብትና ግዴታ ፡
- በዚህ ሕብረት ስምምነት ላይ ከተጠቀሱት ጉዳዮች በተጨማሪ ማንኛውም የአ/ማህበሩን ስራ የማቀድ የመምራት የመቆጣጠር ሰራታን በየስራ መደቡ የመመደብና በበቂ ምክንያት ከቦታ ወደ ቦታ የማዘዋወር መብቱ የአክሲዮን ማሕበሩ ነው፡፡
- በአሰሪና ሠራተኛ አዋጅ ቁጥር 377/96 እና በአዋጅ ቁጥር 494/98 የተቀመጠው መሰረት እርምጃ የመውሰድ የአ/ማህበሩ መብት ነው፡፡ ይሁን እንጂ አክሲዮን ማህበሩ የወሰደው እርምጃ ለመሰረታዊ ሠራተኞች ማህበሩ በግልባች ያሳውቃል፡፡
ባህር ዳር ጨርቃ ጨርቅ አክሲዩን ማህበር Bahir Dar Textile Share company |
ህብረት ስምምነት Collective agreement |
- አዲስ መደብ የመክፈት አስፈላጊነቱ የመወሰን በየስራው አስፈላጊውን የሠራተኛ ኃይል ብዛት የመወሰን በየሥራው የሚፈለገውን የት/ደረጃና የሥራ ልምድ የመወሰን አዲስ ሠራተኛ በሕጉ መሰረት የመቅጠር በዚህ የህብረት ስምምነት መሠረት ተወዳድሮ ላለፈ ሠራተኛ የደረጃ እድገት የመስጠት ለሚወሰዱ የሥነ ስርዓት እርምጃዎች ይቅርታ የማድግ ወይም የማሻሻል መብቱ የአክሲዮን ማህበሩ ነው፡፡
- ስለ አ/ማህበሩ ንብረትና ሀብት እንዲሁም ስለ አክሲዮን ማሕበር የስራ ሁኔታዎች ጉዳይ ከሌላ ወገን ጋር የመነጋገር ስለ ዕቃ ግዥና ሽያጭ የመዋዋል ኢንሹራንስ የመግባት ሌላም አስፈላጊ የሆነ ውል የመግባት በአክሲዮን ማሕበሩ ስም የመክሰስና የመክሰስ መብትና ግዴታ የአክሲዮን ማህበሩ ነው፡፡
- ውክልና የመስጠት መብት የአክሲዮን ማህበሩ ሆኖ ከ30 ቀን የሚበልጥ ውክልና መስጠት የሚቻለው ግን ዋና ሥራ አስፈፃ ሲፈቅድ ብቻ ነው፡፡
- በሌላ አኳኋን ካልተወሰነ በስተቀር የአክሲዮን ማሕበሩን ስራና ሠራተኛን የሚመለከቱ ጉዳዮችን ሁሉ መግለጫ ማስታወቅያና የትምህርት ፕሮግራም የሚያወጣ አክሲዮን ማሕበሩ ብቻ ነው፡፡ ሆኖም ሠራተኛ ማህበሩ እና በማሕበሩ የተቋቋሙ ኮሚቴዎች መግለጫ ለመስጠትም ሆነ ማስታወቂያ ለማውጣት ጥያቄው ለማሕበሩ ቀርቦ ማሕበሩም ጥያቄውን ለማኔጅመንት አቀርቦ ሲፈቀድ በሕግ የተደነገገ መግለጫና ማስታወቂያ ማውጣት ይችላሉ፡፡
ባህር ዳር ጨርቃ ጨርቅ አክሲዩን ማህበር Bahir Dar Textile Share company |
ህብረት ስምምነት Collective agreement |
- አንድ ሠራተኛ ከፍተኛ የዲሲፕሊን ስህተት ከፈጠረና እስኪያ ድረስ የግሰቡ በሥራ ላይ መቆየት ጉዳት ያለው አክ/ማህበሩ ከአገኘው ለአንድ ወር ሠራተኛውን ያለ ደመወዝ ከስራው ሊያግደው ይችላል፡፡ በመጨረሻም በሚደረገው ማጣራት ግለሰቡ ጥፋተኛ ሳይሆን ወይም ጥፋቱ ለመታገድ የማያበቃው ሆኖ ከተገኘ የታገደበት የወር ደመወዝ ይከፈለዋ ጥፋተኛ ሆኖ ከተገኘ ግን ደመወዙ አይከፈለውም ይህም እንደ ቅጣት አይቆጠርለትም፡፡
- አክሲዮን ማህበሩ ለሠራተኛው የመታወቂያ ደብዳቤ ለመጀመሪያ ጊዜ በነጻ ይሠጣል፡፡ ሆኖም ጠፋብኝ ብለው በድጋሚ ለሚጠይቁ ያሳተመበትን ሂሳብ ከሰራተኛው ላይ የመጠየቅ መብት አለው፡፡
- የአ/ማህበሩን ንብረት ለሌላ ድርጅት በትውስት የመስጠት አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝም በነጻ ወይም በሽያጭ የመስጠት መብት አለው፡፡
- ያለ አግባብ የደመወዝ ብልጫ ጭማሪ የተሰጠው ሰራተኛ ሲያጋጥመው ደመወዙ ከተጨመረበት እስከ ተስተካከለበት ገቢ የማድረግ አክሲዮን ማህበሩ መብት አለው፡፡
- አ/ማህበሩ የመዋቅር ለውጥ ደረጃ እና ደመወዝ ሲያስተላልፍ አ/ማህበሩ ካመነበት የመሰረታዊ ሠራተኛ ማህበሩን ሊያላቅቅ ይችላል፡፡
- በሐኪም ቦርድ የቦታ ለውጥ የታዘዘለት ሰራኛ ሊሰራ ወደሚችልበት ሌላ ቦታ ወስዶ በዝቅተኛም ሆነ በተመሳሳይ የሥራ መደብ አሰመርቶ ማሰራት የአ/ማህበሩ መብት ነው፡፡
ለ/ የአሰሪው ግዴታዎች
- ለሰራተኛው በስራ ውሉ መሰረት ሥራ የመስጠት
- በስራ ውሉ ወይም በሌላ አኳኋን ካልተመለከተ በስተቀር ለስራ የሚያስፈልገውን መሳሪያና ጥሬ ዕቃ ከሰራተኛው የማቅረብ
ባህር ዳር ጨርቃ ጨርቅ አክሲዩን ማህበር Bahir Dar Textile Share company |
ህብረት ስምምነት Collective agreement |
- ሠራተኛውን የሚመለከቱ የመንግስት አዋጆች ደንቦችና መመሪያዎች እንዲሁም በሕብረት ስምምነት ውስጥ የተመለከቱትን ሁሉ በሚገባ የማክበር
- ሰራኞች በሙያም ሆነ በእውቀት እንዲሻሻሉ ከሚያደርጉ የመንግስትም ሆነ ከግል ድርጅቶች ጋር የመተባበር
- ለሠራተኛው ደመወዙንና ሌሎች ክፍያዎችን በአሰሪና ሠራተኛ ጉዳይ አዋጅ 377/96 እና በህብረት ስምምነቱ መሰረት የመክፈል
- ለሰራተኛው የሚገባውን ሰብዓዊ ሰብዓዊ ክብር የመጠበቅ
- የሠራተኛውን ደህንነትና ጤንነት ለመጠበቅና ከአደጋ ለመከላከል የሚያስፈልጉት በሕግ አግባብነት ካላቸወ መ/ቤቶች በሚመጡ መመሪያዎች መሠረት የማሟላት፡፡
- ሠራተኛው መብትና ግዴታውን በቅድሚያ እንዲያውቅ አክሲዮን ማሕበሩ ከመሰረታዊ ሰራተኛ ማህበሩ ጋር ያደረገውን የሕብረት ስምምነት ቅጅ አባዝቶ የመስጠት፡፡
- የሰራተኛው ጤንነት እንዲመረመር በሕግ ወይም አግባብ ባለው ባለስልጣን ትዕዛዝ በሚሰጥበት ጊዜ ለምርመራ የሚያስፈልገውን በወጪ የመሸፈን፡፡
- በአሰሪና ሰራተኛ አዋጅ 377/96 የተመለከቱትን ያላቸውን ዝርዝሮች ያካተቱ የሰራኛውን የጤንነት ሁኔታ በስራ ላይ የሚርስ ጉዳት እና ሌሎችም በሚኒስተሬር /በሰራኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር/ እንዲያዙ የተወሰኑ መረጃዎችን የሚያሳዩ መዝገብ የመያዝ
- የሥራ ውል በሚቋረጥበት ጊዜ ሠራኛው ሲሰራ የነበረው የሥራ ዓይነት የአገልግሎት ዘመንና ሲከፈለው የነበረው ደመወዙን የሚያሳይ የምስክር ወረቀት ለሰራተኛው የመስጠት እንዲሁም በስራ ላይ እያለ በዓመት ሁለት ጊዜ በየስድስት ወሩ የሥራ ልምድ የመስጠት፡፡
ባህር ዳር ጨርቃ ጨርቅ አክሲዩን ማህበር Bahir Dar Textile Share company |
ህብረት ስምምነት Collective agreement |
- አዲስ ተቀጣሪ ሠራተኛ ሲቀጠር እድገትና ዝውውር ሲፈልግ ለማህበሩ የማሳወቅ
- በሠራተኛው ላይ የሥነ ሥርዓት እርምጃ ሰወስድ በግል ለማህበሩ ማሳወቅ
- በየበጀት ዓመቱ መጨረሻ የአ/ማህበሩን ትርፍና ኪሳራ ለመሰረታዊ ሰራተኛ ማህበሩ የማሳወቅ
- መሰረታዊ የሰራተኛ ማሕበሩንና አባላቱን የሚመለከት የቃልም ሆነ የጽሑ መልእክቶ ሲመጡ መልዕክቱ እንዲደርስ የማድረግ ፡፡
- አጠቃላይ የአ/ማህበሩን ሠራተኞ የሚመለከት አዳዲስ የአሰራር ሲስተሞና አደረጃጀቶች ሲኖት ለሰራተኛ ማሕበሩ ያሳውቃል፡፡ ለውጡም ከዚህ ህብረት ስምምነት ጋር የሚቃረን መሆን የለበትም ሆኖም የፈረቃ ሥራ ለውጥ እንደ ከባድ የስራ ለውጥ ሆኖ አይታይም፡፡
- የሠራተኛ ማህበራዊ መሪ የሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባል በመሆኑ ሕጋዊ መብቱን ሲያስከብር በማንኛውም አኳኋን አይደናቀፍም ወይም ህገዊ መብቱን በማስከበር በሰራኛው ላይ እርምጃ አይወስድም እዲሁም በሠራኛው ማህበር መሪ እና ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባላት ላይ የተሞላው የሥራ በአፈጻጸም ነጥብ ላይ በማህበር ውስጥ ከመመደቡ በፊት ካለው የሥራ አፈጻጸም ቀንሶ ቢገኝ አክሲዮን ማሕበሩ ከሰራተኛ ማሕበሩ ጋር ጉዳዩን መርምሮ መፍትሔ የመስጠት፡፡
- ይህን የሕብረት ስምምነት ለማሻሻል ወይም ስለ አዲስ የሥራ ሁኔታዎች ወይም የሰራተኞ መብት ለማስከበር ለውይይት መሠረታዊ ሠራኛ ማሕበሩ ሲጠይቅ አሰሪው የመቀበል ፡፡
ባህር ዳር ጨርቃ ጨርቅ አክሲዩን ማህበር Bahir Dar Textile Share company |
ህብረት ስምምነት Collective agreement |
- አክ/ ማህበሩ አቅሙ በፈቀደ መጠን ለሰራኛው የሰርቪስ አገልግሎት ይሰጣል፡፡ ሆኖም ግን ከዚህ በፊት አክ/ማህበሩ የሰርቪስ አገልግሎት ሲሰጥበት ከነበረው የፋይናንስ ወይም የኢኮኖሚ አቅም ዝቅ ከላላ በስተቀር የነበረው ሰርቪስ አገልግሎት ሊቋረጥ አይችልም፡፡ ሆኖም ግን ፎርማሊቲዎችን በተመለከተ እደተጨባጭ ሁኔታው እየጠጠና በየጊዜው ለውጥ ሊደረግ ይችላል፡፡ የአዲስ አበባ ቅ/ማ/ጽ/ቤት ሰራተኞች የሚሰሩበት ቀናት ጠዋትና ማታ ብቻ በአዲስ አበባ የከተማ አውቶቡ ታሪፍ መሰረት ይከፍላል፡፡
- የመሰረታዊ የሠራተኛ ማሕበሩ ሠራኞች የመሰረታዊ ሠራተኛ ማሕበሩ አባል ለመሆን የፈቀዱበትን ቅጽና የሠራተኛውን ፊማ የያዘ ሰነድ/ማስረጃ / ለአክሲዮን ማህበሩ ሲያቀርብ የማህበርተኝነት መዋጮን ከወር ደመወዙ እየጠቆረጠ በመሰረታዊ ሠራተኛ ማሕበሩ ስም በተከፈተው የባንክ ሒሳብ ገቢ በማድረግ ያሳውቃል፡፡ ከማህበሩ አባልነት የሚወጡ ሰራኞ ሲያጋጥም ለመሰረታዊ ማሕበሩ ሠራተኛው አመልክቶ ለመፍቀዱ መሰረታዊ ሠራኛ ማህበሩ ለአ/ማህበሩ ሲያሳውቅ ተቆራጭ አይቀንስበትም፡፡
- የመሰረታዊ ሰራተኛ ማሕበር አባላት ልዩ ልዩ የህብረት ስራዎች ለማቋቋ በሚፈልጉበት ጊዜ እያንዳዳቸው በፈቃደኝነት የፈረሙበትን ስም ዝርዝር የገንዘብ ልክ በማህበሩ ደብዳቤ አማካኝነት ሲደርስ አክ/ ማህበሩ የተባለውን ገንዘብ ከደመወዛቸው ላይ ቀንሶ በዚሁ አንቀጽ ተራ ቁጥር /4.420 በተገለጸው መሠረት ይፈጸማል፡፡
- በዚህ አንቀጽ ተ.ቁ 41.20 እና 4.1.21. መሠረት በአክ/ማህበሩ አማካኝነት ከሠራተኞች ደመወዝ በ እየጠቀነሰ በማሕበሩ የባንክ ሒሳብ ቄጥር ገቢ የሆነውን ገንዘብ ትክክለኛነቱን ማሕበሩ እንዲቆጣጠር አክ/ማህበሩ ይፈቅዳል፡፡
ባህር ዳር ጨርቃ ጨርቅ አክሲዩን ማህበር Bahir Dar Textile Share company |
ህብረት ስምምነት Collective agreement |
- እያንዳንዱ ሠራተኛ ስተመደበበት የሥራ መደብ የሥራ ዝርዝር /ጆብ ዲስክሪፕሽን/ በጽሑፍ አክሲዮን ማሕበሩ አዘጋጅቶ ይሰጣል፡፡
- አክሲዮን ማሕበሩ ለሰራተኞች የጡረታ ቁጥራቸውን ያሳውቃል፡፡ የጡረታ ጊዜያቸው ሲደርስ የጡረታ አበል በጊዜው እንዲያገኙ የማድረግ ግዴታ አለበት፡፡
- የሰራተኛው የሥራ አፈጻጸም በየአመቱ በታህሳስ መጨረሻና ሰኔ መጨረሻ ላይ ሁለት ጊዜ ይሞላል፡፡ በወቅቱም ሠራኛው በክፍሉ ውጤቱን እዲያወቅ ያደርጋል፡፡ ቅሬታ ካለ በሥራ ሂደት ኃላፊው ታይቶ የሚጸድቅ ወይም የሚሻሻል ሆኖ ወደፊት ዝርዝር አፈጻጸምና መለኪያዎች የሥራ ደንብ ያዘጋጃል፡፡
- አክሲዮን ማሕበሩ በሕግ ከታወቀው ሰራተኛ ማህበር ሌላ በውስጥም ሆነ በውጭ የማህበሩን ሕልውና የሚቃረኑ ግለሰቦችን ወይም ሰዎን አይደግፍም ወይም አይነቅፍም፡፡
- አክሲዮን ማሕበሩን የሚጎዳ ነገር መከሰቱን በሠራተኛው ወይም በሌላ አካ ሲጠቆም አክሲዪን ማሕበሩ አጣርቶ አስቸኳይ እርምጃ ይወስዳል፡፡
- አክ/ ማህበሩ ከሰራኛ ማሕበር አባላት የመሰርታዊ ሰራተኛ ማሕበሩን በሚመለከት የሚቀርብለትን ጥያቄ አያስተናግድም፡፡
- አክ/ማህበሩ ከሠራተኛው ደመወዝ ላይ ያለ አግባብ ቀንሶበት ቢገኝ የተቀነሰበትን ገንዘብ በአንዴ ይከፍላል፡፡
- አሠሪው ሠራተኞችን የመሰረታዊ ሠራተኛ ማህበር አባል እንዲሆኑ አይቀሰቅስም ጣልቃ በመግባትም ሆነ በማባባል ከመሠረታዊ ሠራተኛ ማህበር እንዲወጡ አያደርግም፡፡
ባህር ዳር ጨርቃ ጨርቅ አክሲዩን ማህበር Bahir Dar Textile Share company |
ህብረት ስምምነት Collective agreement |
- አክሲዮን ማህበሩ የመሠረታዊ ሠራኛ ማህበር አባል በሞንና ባለመሆን በሠራተኛው ላይ ልዩነት አይፈጥርም በመሠረታዊ ሰራተኛ ማህበሩም ሕጋዊ እንቅስቃሴ በማድረጉ ምክንያት ጉዳት አያደርስበትም፡፡
- አክሲዮን ማህበሩ የመሰረታዊ ሠራተኛ ማህበር አባል በመሆንና ባለመሆን በሠራተኛ ማሕበሩም ሕጋዊ እንቅስቃሴ በማድረጉ ምክንያት ጉዳት አያደርስበትም፡፡
- አ/ማህበሩ የሥርዓተ ጾታን ጉዳይ በአመታዊ ዕቅዱ ይዞ ይሰራል፡፡
አንቀጽ አምስት
- የመሠረታዊ የሰራተኛ ማህበሩ መብትና ግዴታ ፡-
ሀ/ የማህበሩ መብት
1 በዚህ ስምምነት ውስጥ ስለተካተቱት እና ሌሎች ጉዳዮች ሠራኛውን ወክሎ ከአሠሪው ጋር ሊነጋገር የሚችለው የመሰረታዉ የሰራኛ ማህበር ብቻ ነው፡፡
- አ/ማህበሩ የመዋቅር ለውጥ ሲያደርግ በዝግጅትም ሆነ በአፈጻጸም ላይ የመሰረታዊ ሠራተኛ ማህበሩን እንዲተባበር ሱጠየቅ ሙሉ ተሳትፎ ማሕበሩ ያደርጋል፡፡
- በየንዑስ ክፍሉ ሠራኞችን የሚያስተባብሩ የሚመሩ አንድ አንድ የሆርሻ ተጠሪዎች ተመርጠው ይሰራሉ፡፡
- ሠራተኛውንም በምርት ስራ ተግተው እንዲሰሩ ይቀሰቅሳ የሰራኛውን ቅሬታ እዚያው ሥራ ቦታ መፍትሔ እንዳያገኙ ያደርጋሉ፡፡
- በአ/ማህብሩ ውስጥ ያለው ሕጋዊ የመሰረታዊ የሠራተኛ ማሕበር ጽ/ቤት ሠራተኛውን በሚመለከት ጉዳይ ላይ ሕጋዊ መግለጫ የመስጠት መብት አለው፡፡
ባህር ዳር ጨርቃ ጨርቅ አክሲዩን ማህበር Bahir Dar Textile Share company |
ህብረት ስምምነት Collective agreement |
ለ/ የማሕበሩ ግዴታ፡
- ሠራተኛው የሕብረት ስምምነቱ አንቀጾች ትርጉምና አፈጻጸም በሚገባ እንዲረዳ የበኩሉን ሁሉ ያደርጋል፡፡
- ይህን ሕብረት ስምምነት ለማሻሻል ወይም ስለ አዲሱ የስራ ሁኔታዎች ለውይይት አሠሪው ሲጠይቅ ይቀበላል፡፡
- የሕብረት ስምምነት ሕጎችና መንግስታዊ መመሪያዎችን መሠረት በማድረግ አሠሪው የሚያወጣውን አስፈላጊ የሆኑ መመሪያዎችን እና ዕቅዶችን ለማስፈጸም ማኔጅመንት በሚያደርገው ጥረት ሁሉ ማሕበሩ ድጋፍ ያደርጋል፡፡
- በአክሲዮን ማሕበሩና በሠራተኛው መካከል አንዳድ ቅሬታዎች ሲፈጠሩ ጉዳዩን በውይይት ለመፍታና በመግባባት ለመፈጸም ማሕበሩ ሙሉ ትብብር ያደርጋል፡፡
- የአ/ማህበሩ ምርት የበለጠ እድገት እንዲኖውና ትርፋማ እንዲሆን ሠራተኛውን ማበረታታትና መቀስቀስ አለበት፡፡
- ለሰራተኛው የሚሰጡትን የሚከፋፈሉ ምርቶች አክሲዮን ማህበሩ በሚያወጣው ፕሮግራም መሠረት በቅደም ተከተል እንዲፈጸም ክትትል ያደርጋል፡፡
- ሠራኛው በአ/ማህበሩ ላይ ቅሬታ ኖሮት ይህንንም ለመውጣ ጥረት በሚያደርግበት ጊዜ በዚህ ሕብረት ስምምነት ላይ የመለከቱትን የቅሬታ አቀራረብ ስርዓቶች እንዲከተል ያደርጋል፡፡
- ማህበሩ ማንኛውም ሠራኛውን የሚመለከት ሕብረት ስምምነት የጠጠቀሱትን ጉዳዮች በግሉ ለማሻሻል ለመሠረዝ ወይል ለመለወጥ አይችልም፡፡
ባህር ዳር ጨርቃ ጨርቅ አክሲዩን ማህበር Bahir Dar Textile Share company |
ህብረት ስምምነት Collective agreement |
- ማሕበሩ በአዋጅና በህ/ስምምነት የተደነገገውን የሠራኛ መብቶችና ግዴታዎች በአክሲዮን ማሕበሩ ሰራኞች ዘንድ እንዲከበሩ ጥረት በሚያደርግበት ጊዜ ወይም ወቅት ስለ አ/ማህበሩ እድገት እንዲሁም ስለሚያጋጥሙ ችግሮች የአሰራር ለውጥ ወይም ከነበረው አደረጃጀት የተለየ ሌላ አደረጃጀት ሲደረግ ሠራተኛ ማሕበሩ ጉዳዩን በጥልቀት አውቆና ተረድቶ ለአሰሪው ድጋፍ ያደርጋል፡፡
አንቀጽ ስድስት
- የሰራተኛው መብትና ግዴታ
ሀ/ የሠራተኛው መብት
- ለሰራበት የሚከፈለው ደመወዝ ወይም አበል በወቅቱ የማግኘት መብት አለው፡፡
- ደመወዝ የሚከፈለው ለሰራበት ወይም በሕግ እንዲሠራ የተቀጠረበትን ስራና ጊዜ ቢሆንም የድሮውን ፖስታ የማደል ሥራ አይከናወንም ሆኖም ግን ጊዜን ማቴሪያልን በማይባክን ሁኔታ ተቀናናሽ ሂሳቦችን በግልጽ በሚያሳይ በተዘጋከ የመክፈያ ሰነድ አማካኝት ሲጠይቅ የማግኘት መብት አለው፡፡
- ሠራተኛው ሳያውቅ ወቀሳ ማስጠንቀቂያ ቅጣት በግል ማሕደሩ ውስጥ አይቀመጥም እንዲሁም ሠራኛው በግል ማሕደሩ ላይ ጥርጣሬ ሲኖረው እና ሲጠይቅ መሰረታዊ የሠራተኛ ማሕበሩ የአ/ማህበሩን አሰራር ጠብቆ የሠራተኛውን የግል ማሕደር ማየት ይችላል፡፡
- ማንኛውም ሠራተኛ ጡረታ የሚሞላበትን የሕይወት ታሪክ ቅጽ የትምህርት መረጃ ወይም ሌላ መረጃ በጽሑፍ ሲተይቅ ከማሕደሩ ከሚገኘው ቀሪ በራሱ ወጭ ፎቶ ኮፒ አድርጎ የመውሰድ መብት አለው፡፡
ባህር ዳር ጨርቃ ጨርቅ አክሲዩን ማህበር Bahir Dar Textile Share company |
ህብረት ስምምነት Collective agreement |
- በአሰሪና ሠራተኛ ጉዳይ አዋጅ 377/96 አንቀጽ 157 ንዑስ አንቀጽ 1 እና በሀገሪቱ ሕጎች መሰረት የሠራኛው ዲሞክራሲያዊና ሰብዓዊ መብቶች የጠበቁ ናቸው፡፡
- በዲሲፕሊን ችግር ምክንያት ካልተወሰነበት በስተቀር ሠራኛውን በስራ ውሉ መሰረት ከሚሰራበት ሥራ ውሉ ደረጃና ደመወዝ ዝቅ አድርጎ ማሰራ የተከለከለ ነወ፡፡ ይሁን እንጂ በጤና ምክንያት መስራ ያልቻሉ ሰራተኞች ዝቅ ባለ መደብ ደመወዛቸውን ሳይነካ የታዘዙትን እየሰሩ እንዲያገግሙ ይደረጋል፡፡ ይሁን እንጂ ነገሩ ዘላቂ ሆኖ ለአክሲዮን ማሕበሩ ጉዳት ካመጣ ግን በሐኪሞች ቦርድ ውሳኔ መሰረት ተግባራዊ ይደረጋል፡፡
- አ/ማህበሩ አዲስ አደረጃጀት በሚፈጥርበት ጊዜ አ/ማህበሩ ለሰራኞ ተፈላጊውን የትምህርት እና የሥራ ልምድ መስፈርት ማደግ ምክንያት ሳያሟላ ቢገኝ አክ/ማህበሩ ሠራተኛውን ዝቅ ወዳለ መደብ ባሟላበት ደረጃ ሊመድበው ይችላል ሆኖም ቀድሞ የያዘውን ደመወዝ አይቀነስበትም፡፡
- ሴቶች የቅድ ካንሰር ምርመራ በአ/ማህበሩ ወጪ ምርመራ ተጠቃሚ ይሆናሉ፡፡
- ሴቶች በሕጋዊ ሕክምና እርግዝናቸው በጤናቸው ላይ ችግር የሚፈጥር መሆኑ በሐኪም ሲረጋገጥ ውርጃ እንዲፈጸም ሲደረግ ሴቷ የድህረ ወሊድ ፈቃድ ተጠቃሚ ይሆናሉ፡፡
ለ/ የሰራተኛው ግዴታ
- ስለ አሠሪና ሰራተኛ ጉዳይ የወጣ አዋጅ ተጓዳኝ ደንቦች ይህን የሕብረት ስምምነት መሰረት ወደ ፊት የሚወጡትን ማሻሻያዎችና መመሪያዎች ተቀብሎ በስራ ላይ የማዋል፡፡
- ሠራተኛው ለተቀጠረበት ሥራ መላ ጉልበቱንና ችሎታውን በማዋል የአክ/ማህበሩን የሥራ ውጤት እንዲዳብር በትጋትና በጥንቃቄ የመስራት፡፡
ባህር ዳር ጨርቃ ጨርቅ አክሲዩን ማህበር Bahir Dar Textile Share company |
ህብረት ስምምነት Collective agreement |
- ሠራተኛው ሥራውን ለማከናወን በስራ ላይ የሚገለገልባቸውን የአደጋ መከላከያ ወይም ማንኛውም መሳሪያ ወይም ዕቃ በጥንቃቄ ጠብቆ የመያዝ እና የማገልገል፡፡
- ለስራ ብቁ በሆነ አእምሮና የአካል ሁኔታ በስራ ላይ መገኘት
- በስራ ቦታ በሕይወትና ንብረት ላይ አደጋ ሲደርስ ተገቢውን ዕርዳታ መስጠት
- ራሱም ሆነ ጓደኞቹ አደጋ ላይ የሚጥል ወይም የአ/ማህበሩን አጠቃላይ ጥቅም የሚነካ ማናቸውም ሁኔታ ሲያጋጥም በወቅቱ ለአሰሪ ማሳወቅ
- በአ/ማህበሩ ግቢ ውስጥ ሲጋራ ማጨስ ከተፈቀደ ቦታ ውጪ ማጨስ ክልክል ነው፡፡
- በአ/ማህበሩ ስራ አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ የሠራተኛውን ሰብዓዊ ወይም መሰረታዊ የሥራ ሁኔታዎችን የሚለውጥ ሆኖ እስካልተገኘ ድረስ በተመሳሳይ ስራ እንዲሰራ የሚወጣውን መመሪያ የመቀበል፡፡
- በአዋጅ 377/96 አንቀጽ 67 ከ ሀ እስከ መ በተጠቀሱት መሰረት የትርፍ ሰዓት ሥራ እንዲሠራ ሲታዘዝ የመስራት፡፡
- የአክሲዮን ማሕበሩን የኢንዱስት ሰላም የሚያውክ የሀሰት ወሬና ውዥንብር ከመንዛትና ጠብ አጫሪነት ማጽዳት፡፡
- ሁል ጊዜ የራሱንና የአክሲዮን ማሕበሩን ስም በመጠበቅ መልካም ጸባይ መያዝ
- አክሲዮን ማሕበሩ ካልፈቀደ በስተቀር በስራ ቦታ በሥራ ጊዜ ልዩ ልዩ ሕትመቶችን መጽሐፎችን ማስፈረሚያ ሊስቶችን የመሳሰሉትን ማል መለጠፍ ማዞር ፈጽሞ የተከለከለ ስለሆነ ይህንን አለመፈጸም፡፡
ባህር ዳር ጨርቃ ጨርቅ አክሲዩን ማህበር Bahir Dar Textile Share company |
ህብረት ስምምነት Collective agreement |
- አክሲዮን ማሕበሩ ሳያውቅ በስራ ሰዓትም ሆነ በእረፍት ጊዜው በአክሲዮን ማሕበሩ ግቢ ውስጥ ስብሰባ ማድረግ የተከለከለና ሕገ ወጥ ስለሆነ ይህን መፈጸም አለበት፡፡
- በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ መንገድ ከአክሲዮን ማሕበሩ ደንበኞች ወኪሎቻቸው ወይም ከማናቸውም ተገልጋይ ከሚሽን ማማለጃ ወይም ጉቦ አለመቀበል፡
- ስካር እና አእምሮን የሚያደነዝዙ ዕጾችን ተመርዞ በስራ ቦታ መገኘት የሚያስቀጣ መሆኑን መረዳ ማንኛውም ሠራተኛ ከአቅም በላይ መሆኑ ሲታመንበት ካልሆነ በስተቀር አስቀድሞ ፈቃድ ሳይሰጠው ከመደበኛ ስራው ላይ መቅረት አይገባውም፡፡
- በስራ ሰዓት ያለፈቃ ሥራውን ትቶ ከክፍል ወደ ክፍል ከስራ ቦታ ውጭ አለመዘዋወር፡፡
- ስለ ጤና አጠባበቅ እና አደጋ መከላከል በአክሲዪን ማሕበሩ የሚመጡትን መመሪያዎች አክብሮ በጥንቃቄ ስራ ላይ ማዋል፡፡
- ድምጽ ያለውም ሆነ ድምጽ የሌለው የጦር መሳሪያ ወደ አክ/ማህበሩ ይዞ መግባት የለበትም፡፡ ሕጋዊ ፈቃድ ቢኖረውም እንኳ ለጥበቃ አስረክቦ መግዛት አለበት፡፡
- የጠቀጠረበትን ስራ በተወሰነው የሥራ ሰዓት ተገኝቶ የመስራት፡፡
- በስራው ላይ የቅርብ አለቃውን ትዕዛዝ የመፈጸም
- ያለ በቂ ምክንያት ወይም ከአለቃው ፈቃድ ሳይቀበል ከስራ አለመቅረት
- በአ/ማህበሩ በቋሚነት ከተቀጠረ በኋላ የሥራ ውል ሳያቋርጥ በሌላ መ/ቤት በቋሚነት ተቀጥሮ አለማገልገል፡፡
ባህር ዳር ጨርቃ ጨርቅ አክሲዩን ማህበር Bahir Dar Textile Share company |
ህብረት ስምምነት Collective agreement |
- በስራ ሰዓት በተገቢው ኃላፊ ሳይታዘዝ በውጭ ሰው ወይም ድርጅት ስራ አለመስራት
- ማህበሩ ሳያውቀው ሰራተኞን አቀነባብሮ በስራ ቦታና ጊዜ ማስፈረምና ተፈራርሞ ለአ/ማህበሩም ሆነ ለማሕበሩ ማቅረብ ሕገ ወጥ ድርጊት ነው፡፡
- ሰራተኛው የሚሰጠውን የሥራ ልብስና የአደጋ መከላከያ መሳሪያዎችን መጠቀም ግዴታው ነው፡፡
- ሰራተኛው የሥራ መግቢያና መውጫ ሰዓቶችን የማክርና ያለፈቃድ መደበኛ ስራውን ትቶ መቅረት የተከለከለ ነው፡፡
- ሠራተኛው ሥራውን ትቶ መተኛት በግቢው ውስጥና በሌሎች ቦታዎች መዘዋወር እንዲሁም የሚሰሩ ሰራተኞች ስራ ማስፈታት የተከለከለ ነው፡፡
- ሠራተኛው በተዋድ በአ/ማህበሩ የሥራ ኃላፊዎች ዘንድ ዪሰጠውን መመሪያ ተቀብሎ የመስራት ግዴታ አለበት፡፡
- በማንኛውም ሁኔተ በአ/ማህበሩ ማስታወቂያ ሰሌዳ ላይ ያ ፈቃ መገልገል ወይም ሕጋዊ ማስታወቂያ መቅድ ወይም መሰረዝ እርምጃ ያስወስዳል፡፡
- ሰራተኛው ከስራው ጋር በተያያዘ ምክንያት አክ/ማህበሩ የምስክርነት ቃል እንሲሰጥ ሲጠይቀው የመተባበር ግዴታ አለበት፡፡
- አክ/ማህበሩ ወደፉት ምርታማነትን ለማሳደግና ጥራትን ለማሻሻል የሚቀምባቸውን አዳስ የአሰራር ስርቶች ስለሚኖ ተቀብሎ የመፈጸም ግዴታ ይኖርበታል፡፡
- ማንኛውም ሠራኛ ከተፈቀድ የሻይና የምሳ ፕሮግራም ውጭ ሻይ ቤትና ምግብ ቤት ቁጭ ብሎ መገኘት በሕግ ያስቀጣል፡፡
- አንድ ሰራተኛ ቋሚ ዝውውር ሲፈጸምለት ከነበረበትና ከሚሄድበት የሥራ ቦታ ላይ የሚገኙትን የደንብ ልብስና የአደጋ መከላከያዎች ሁሉን
ባህር ዳር ጨርቃ ጨርቅ አክሲዩን ማህበር Bahir Dar Textile Share company |
ህብረት ስምምነት Collective agreement |
የማግኘት መብት የለውም ማግኘት የሚገባው በቋሚነት የተዘዋወረበትን የስራ መደብ ጥቅማ ጥቅም ብቻ ነው፡፡
- ከዚህ በላይ የተመለከተውን ግዴታ የማያከብር ሰራተኛ በሕጉ ወይም በዚህ ሕብረት ስምምነት የተመለከቱት የሥነ ስርዓት እርምጃዎች ይወስዱበታል፡፡
- በአ/ማህበሩ በተዘጋጀው የሥርዓተ ጾታ መመሪያ አንቀጽ 9 እና 10 የተዘረዘሩትን የመፈጸም ግዴታ አለበት፡፡
አንቀጽ ሰባት
- በድርጅቱ ውስጥ ስሚደረግ ዝውውር
- ሰራተኛው ለአክሲዮን ማሕበሩ ሊሰጠው የሚችለው ጠቀሜታ ሲታመንበትና አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ አክሲዮን ማህበሩ
- ሰራተኛው በስራ ላይ የሚፍጽመው ጥፋት በህ/ስምምነቱ መሰረት ከስራ የሚያስወጣ ሆኖ ሲገኝ አክሲዮን ማህበሩ እንደአስፈላጊነቱ ለማሻሻል ከፈለገ ከፍተኛውን ቅጣትና የመጨረሻ ማስጠንቀቂያ በመስጠት በተገኘው የስራ ቦታ አዛውሮ ማሰራት ይችላል፡
- በአክሲዮን ማህበሩ ውስጥ በተመሳሳይ ደረጃ የሚሰሩት ስራ ተዛማጅ ሆኖ ሲገኝ በሥራ መደቡ ላይ የተመደቡትን ሠራተኞች የያዙትን የሥራ መደብ እንዲለዋወጡ ሲስማሙና አክ/ማህበሩ ሲፈቅድ ሊዘዋወሩ ይችላሉ፡፡
- አክ/ማህበሩ በአንድ የሥራ ሂደት ውስጥ ትርፍ የሰው ኃይል ሲኖረው በዚህ ስምምነት ተ.ቁ 1 ላይ የተጠቀሰውን ሳያጓድል ወደ ሌላ ቦታ ሊያዘዋውረው ይችላል፡፡
- ስራው የማይበደል መሆኑ ከታመነበትና ቦታ ከተገኘ በሠራተኛው ጥያቄ አክ/ማህበሩ ሲፈቅድ ሰራተኛውን ከፈረቃ ወደ ፈረቃ ከኬዝ
ባህር ዳር ጨርቃ ጨርቅ አክሲዩን ማህበር Bahir Dar Textile Share company |
ህብረት ስምምነት Collective agreement |
ቲም ወደ ኬዝ ቲም ከስራ ሂደት ወደ ስራ ሂደት በዚህ ስምምነት ተራ ቁጥር 1 ላይ የተጠቀሱትን ሳያጓድል ሊያዘዋውረው ይችላል፡፡
- ሰራተኛው ከባ/ዳር ውጭ አዲስ አበባ ማ/ጽ/ቤት እና ወደፊት አክ/ማህበሩ በሚከፍታቸው የሽያጭ ጣቢያዎች ሠራኞን ማሰራ ሲፈልግ በዚህ አንቀጽ ተ.ቁ 7.1. ላይ የተጠቀሱትን ሳያጓድል አዛውሮ ማሰራት ይችላል፡፡ ዝውውሩ በአክሲዮን ማሕበሩ አነሳሽነት የተፈጸመ ከሆነ የውሎ አበል የትራንስፖርትና የጓዝ ማንሻ ክፍያ ይፈጽማል፡፡ የጓዝ ማንሻውም ክፍያ ከ8/ስምንት/ኩንታል ሂሳብ ይሆናል፡፡ ይህም ተፈጻሚ የሚሆነው ሕጋዊ ደረሰኝ ሠራተኛው ሲያቀርብ ነው፡፡
- በአ/ማህበሩ ውስጥ አንድ የስራ መደብ ሲለቀቅ ወይም ሲከፈት በቅድሚያ ለዚሁ ብቁ ነው ተብሎ የታመነበት ሰራተኛ ወይም በሐኪሞች ቦርድ የስራ አካባቢ ለውጥ የታዘዘለት ሰራተኛ ካለና መስፈርቱን ያሟላ ከሆነና ከተፈቀደለት በክፍት የስራ መደቡ ላይ ይመደባል፡፡
አንቀጽ ስምነት
- የደረጃ ዕድገት
- በአክሲዮን ማህበሩ ክፍት የሥራ መደብ ሲፈጠር ከውጭ ከመቀጠሩ በፊት ለውስጥ ሰራተኞች የሥራ መደቡ የሚጠይቀውን መመዘኛዎች የሚያሟሉ መኖራቸውን ለማጣራት ለ 7 ቀን ያህል የሚቆይ ማስታወቂያ ይወጣል፡፡ የማስታወቂያው ግልባጭ ለሰራተኛ ማህበሩ ይሰጣል፡፡ የመወዳደሪያ ጊዜ ካለፈ በኋላ ሌላ ምዝገባ አይፈቀድም፡፡
ባህር ዳር ጨርቃ ጨርቅ አክሲዩን ማህበር Bahir Dar Textile Share company |
ህብረት ስምምነት Collective agreement |
ሀ/ ለአ/ማህበሩ ስራ አክሲዮን ማህበሩ አካባቢ ውጭ የሄደ ሠራተኛ ለክፍት ቦታው የሚመጥን ከሆነ አ/ማህበሩ በውድድሩ እንዲገባ ያደርጋል፡፡
ለ/በሕጋዊ ፈቃድ በሥራ ላይ ያልተገኘ ሠራተኛ ከሆነ ግን ለክፍት ቦታው የሚመጥን ሆኖ ከተገኘ በወኪሉ /በሚመለከተው/ ሰው አማካኝነት ሊመዘገብ ይችላል፡፡
ሀ/ለክፍት የሥራ መደቡ ብቁ ሊሆን የሚችሉ ሠራተኞ መኖራቸው ከተረጋገጠ የማህበሩ ተወካይ በአባልነት በሚገኝበት ኮሚቴ በማወዳደር ብልጫ ያለው ሠራተኛ በዕድገት እንዲመደብ ይደረጋል፡፡
ለ/ በአ/ማህበሩ መስፈርት መሰረት ለውስጥ ሰራተኞ ማስታወቂያ አውጥቶ የሚያሟሉ ሲጠፋ ለውጭ ይጋብዛ ይህ ሁሉ ተሞክሮ ከጠፋ በሕብረት ስምምነቱ አንቀጽ 8 ስለ ዕድገት አሰጣጥ አፈጻፀም ከተደነገገው በተጨማሪ ለሥራ መደቡ መሰረት መመደብ አክ/ማህበሩ የራሱን አማራጭ ይጠቀማል፡፡ የቅጥር ወይም የዕድገት አፈጻጸም በዋና ሥራ አስፈጻሚ ውሳኔ ሰጭነት ይፈጸማል፡፡
ሐ/ ለአንድ ክፍት የሥራ መደብ የእድገት ማስታወቂያ ወጥቶ ምዝገባ ከተካሄደ በኋላ ዕድገት ሳይታይ 3 ወር ከሞላው ሌላ የዕድገት ማስታወቂያ ካላወጣ በስተቀር ለመወዳደሪያነት አያገለግልም ፡፡
መ/ የአ/ማህበሩ ሠራተኞ ዕድገት ከታየ በኃላ የተወዳዳሪዎች ውጤት በድርጅቱ ማስታወቂያ ሰሌዳ ላይ ይለጠፋል፡፡
ባህር ዳር ጨርቃ ጨርቅ አክሲዩን ማህበር Bahir Dar Textile Share company |
ህብረት ስምምነት Collective agreement |
ሠ/ አግባብ ያለው የሥራ ልምድ ማለት ክፍት የሥራ መደብ ማስታወቂያ የወጣበት የስራ መደብ ደረጃ ዝቅ ብሎ ያ መስመሩን ጠብቆ /ተከትሎ/ የሚገኝ ማለት ነው፡፡ ይሁን እንጂ የዢህን አፈጻጸም በተመለከተ አክ/ማህበሩ ሊከተለው የሚገባ አግባብ ያው የሥራ ልምድ መመሪያ ተቀርጾ እንዲጸድቅ ይደረጋል፡፡
ረ/ በአጠቃላይ የደረጃ ዕድገት ውጤታቸው እኩል የሚወጡ ሠራኞችን ለመለየት ኮሚቴው ፈተና እንዲሰጥ ለማድረግ ይችላል፡፡
ሰ/ የደረጃ ዕድገት የሚያገኙ ሠራተኞ የደመወዝ ለውጥ የሚያገኙት አጽዳቂው ካጸደቀበት ቀን ጀምሮ ይሆናል፡፡
ለሁሉም ደረጃ እድገቶች ከ30 የሚታረም የሚወዳደሩበትን ሥራ በተመለከተ ፈተና ይወጣል፡፡ ከዚህ ውስጥ 15 እና ከዚያ በላይ ያመጡ ብቻ ተመርጠው ውጤታቸው ከሌላ መስፈርት ጋር ተደምሮ በተገኘው ነጥብ አሸናፊው ይለያል፡፡ ይሁን እንጂ ፈተናው ከ15 በታች ያገኘ ከውድድር ውጭ ይሆናል፡፡
ሴት ሰራተኞች ወደ አመራር/ለኃላፊነት/ በሚወዳሩበት ጊዜ ውጤታቸው ላይ በተጨማሪ 5 ነጥብ ይጨመርላቸዋል፡፡
የደረጃ እድገትና የሚያስከትለው የደመወዝ ጭማሪ በአ/ማህበሩ ክፍት የሥራ መደብ ሲፈጠር ከውጭ ከመቀጠሩ በፊት ካሉት ሠራተኞች መካከል የሥራ መደቡ የሚጠይቀውን መመዘኛዎችን የሚያሟሉ ሰራተኞች በደረጃ ዕድገት በማወዳደር ይመደባል፡፡ ውድድሩና አፈጻጸሙ በህብረት ስምምነቱ መሰመረት ሆኖ የደመወዝ አከፋፈሉ ስርዓት የሚከተለውን መምሰል ይገባዋል፡፡
ባህር ዳር ጨርቃ ጨርቅ አክሲዩን ማህበር Bahir Dar Textile Share company |
ህብረት ስምምነት Collective agreement |
ሀ/ ቀድሞ የሚገኘው ደመወዝ ካደገበት ቦታ መነሻ ደመወዝ እኩል ወይም በልጦ ከተገኘ የደመወዝ እስኬል ታይቶ የሚቀጥለውን እርከን ያገኛል፡፡
ለ/ ቀድሞ የሚያገኘው ደመወዝ ከደረጃው መነሻ በታች ከሆነ መነሻውን ያገኛል፡፡
- ሠራተኛውን በእድገት ለመመደብ የሚኖሩት የማወዳደሪያ ሚዛን የሚከተሉት ናቸው፡፡
ሀ/ ለትምህርት 30%
ለ/ አግባብ ላለው የሥራ ልምድ 30%
ሐ/ የሥራ አፈጻጸም 20%
መ/ ለአገልግሎት 15%
ሠ/ለማህደር ጥራት
ጠቅላላ ድምር
ቢሆንም ይህ ወደ 70% ይለወጣል፡፡ የጽሑፍ ወይም ፈተና ከ30 ይወሰዳ አፈጻጸሙ ከላይ በተራ ቁጥር “ሸ” መሰረት ይፈጸማል፡፡
ማሳሰቢያ፡-
- ለትምህርት የጠሰጠውን ነጥብ ለተጠየቀው የሥራ መስፈርቱን አሟቶ ከተገኘ መጀመሪያ እኩል ነጥብ ከተጠየቀው ዝቅተኛ የትምህርት ደረጃ በላይ ያለው ቢወዳደር ለዝቅተኛ ተፈላጊ ችሎታ የሚያሰየጠውን ነጥብ ሳይሆን በትምህርት ዝግጅቱ ሊያሰጠው የሚገባውን ያገኛል፡፡
- አግባብ ያለው የሥራ ልምድ አያስፈልግም ተብሎ የሥራ ደመብ በውድድሩ ወቅት ከተወዳዳሪዎች ልምድ ቢቀርብ የማወዳደሪያ ነጥብ አያሰጥም፡፡
- ሠራተኛው ላደገበት የሥራ መደብ ከዚህ በታች የደመወዝ እስኬል ሰንጠረዥ መሰረት ይፈጸማል፡፡
ባህር ዳር ጨርቃ ጨርቅ አክሲዩን ማህበር Bahir Dar Textile Share company |
ህብረት ስምምነት Collective agreement |
የባህር ዳር ጨርቃ ጨርቅ አክሲዮን ማህበር የደመወዝ እስኬል እርከን ጭማሪ
ደረጃ | መነሻ | 1ኛ | 2ኛ | 3ኛ | 4ኛ | 5ኛ | 6ኛ | 7ኛ | 8ኛ | 9ኛ | 10ኛ |
17 | 13118 | 13774 | 1074 | 14483 | 15186 | 15186 | 16845 | 16845 | 15845 | 16741 | 16743 |
16 | 9085 | 9537 | 13118 | 13774 | 13744 | 14483 | 14483 | 15166 | 15943 | 15945 | 15945 |
15 | 28816 | 9047 | 9083 | 9537 | 13118 | 13774 | 17774 | 14463 | 14463 | 5186 | |
14 | 6987 | 7336 | 8616 | 9047 | 9083 | 9537 | 13118 | 13774 | 13774 | 14463 | 14463 |
13 | 6799 | 6089 | 6987 | 7336 | 8616 | 9047 | 9063 | 9597 | 13110 | 13774 | 13774 |
12 | 4838 | 5079 | 5799 | 6869 | 6987 | 7396 | 8518 | 9047 | 9083 | 9537 | 13118 |
11 | 1417 | 3640 | 4838 | 5079 | 5799 | 6089 | 6967 | 7336 | 8615 | 9047 | |
10 | 1663 | 3111 | 3467 | 3840 | 4838 | 5070 | 5799 | 6089 | 8967 | 7335 | |
9 | 1375 | 2493 | 1618 | 3111 | 3467 | 3640 | 4836 | 5079 | 6779 | 6089 | 6987 |
8 | 1375 | 1986 | 1438 | 2493 | 2963 | 3111 | 3467 | 3645 | 4838 | 50 | 5779 |
7 | 1891 | 1697 | 1240 | 1966 | 2375 | 2493 | 2967 | 3111 | 3464 | 3640 | |
6 | 1616 | 1510 | 1066 | 1697 | 1891 | 1966 | 2375 | 2490 | 2963 | 3111 | |
5 | 1438 | 1302 | 1994 | 1510 | 1616 | 1697 | 1891 | 1966 | 2375 | 2483 | |
4 | 1240 | 1119 | 1961 | 1302 | 1438 | 1510 | 1616 | 1597 | 1991 | 1966 | |
3 | 1066 | 1034 | 1119 | 1240 | 1302 | 1438 | 1510 | 1891 | 1897 | ||
994 | 1974 | 1043 | 1068 | 1119 | 1240 | 1302 | 1614 | 1510 | |||
2 | 928 | 1926 | 1974 | 1994 | 1043 | 1956 | 1119 | 3812 | 1302 | ||
1 | 915 | 928 | 961 | 974 | 994 | 1043 | 1866 | 1119 | 1240 | 1302 | 1438 |
ባህር ዳር ጨርቃ ጨርቅ አክሲዩን ማህበር Bahir Dar Textile Share company | |||||||||||
ህብረት ስምምነት Collective agreement |
- የስራ ችሎታ
ሀ/ ለስራ ችሎታው የተመደበው ነጥብ የሚሰጠው በዚህ ህብረት ስምምነት አንቀጽ 8 ተራ ቁጥር 8.14 መሰረት ይሆናል፡፡
ለ/ በዚህ ህብረት ስምምነት አንቀጽ 14 ከተጠቀሰው ውጭ በዕድገት ውድድርም ከሆነ በሌላ ጊዜ ተሞልቶ የሚቀርብ የሥራ አፈጻጸም መመዘኛ ተቀባይነት የለውም፡፡
ሐ/ በአንድ ዓመት ሁለት ጊዜ የታህሳስ ወር መጨረሻና ሰኔ ወር መጨረሻ /የሰራተኛው የሥራ አፈጻጸም መመዘኛ በአግባቡ ተሞልቶ በአ/ማህበሩ ውስጥ መቀመጡን የአክሲዮን ማሕበሩ የሰው ኃይል አስተዳደር ደጋፊ የሥራ ሂደት ያረጋግጣል፡፡
መ/ የሠራተኛው የስራ አፈጻጸም መመዘኛ በሰራተኛው የግል ማህደር ውስጥ ተሞልቶ ባይገኝ በአጥፊው ላይ በዚህ ሕብረት ስምምነት የተጠቀሰው የሥነ ስርዓ እርምጃ ይወሰዳል፡፡ የሠራተኛው ያልተሟላ የሥራ አፈጻጸም መመዘኛ በዚህ ሕብረት ስምምነት አንቀጽ 142
መሰረት የሰራተኛ ተወካይ ባለበት ተሞልቶ እንዲቀርብ የአክሲዮን ማህደሩ የሰው ኃይል አስተዳደር ሰደ ደጋፊ የሥራ ሂደት ያደርጋል፡፡
- ለትምህርት ደረጃ
የተመደበውን ነጥብ የሚሰጡት የዕድገት ኮሚቴ አባላት ናቸው፡፡ ይኸውም ከተወዳሪዎች የግል ማሕደር የሚገኘውን የትምህርት ማስረጃ መሰረት በማድግ ሲሆን የነጥብ አሰጣጡም ቀጥሎ በተመለከተው ሁኔ ይሆናል፡፡
ባህር ዳር ጨርቃ ጨርቅ አክሲዩን ማህበር Bahir Dar Textile Share company |
ህብረት ስምምነት Collective agreement |
ሀ/ አሁን በስራ ላይ የዋለው የBPR የተፈላጊ ችሎታ መስፈርት አሰራር አስቸጋሪነቱ በበቂ ጊዜ ተፈትኖ ሲረጋገጥ አ/ማህበሩ እያጠና ወይም እያስጠና በሚመለከተው አካ ሲጸድቅ ስራ ለይ ይውላል፡፡ ይህም ተግባራዊ እስከሚሆን ድረስ በስራ ላይ ያለው ተፈላጊ ችሎታ መስፈርት ስራ ላይ ይውላ፡፡
ለ/ ከቀረቡት ተወዳዳሪዎች መካል ለቦታው ለተጠየቀው የትምህርት ማስረጃ ላይ የትምህርት ደረጃ ያለው ተወዳዳሪ ሙሉውን 30 ነጥብ ያሰጠዋል፡፡ ለቀሩት ተወዳዳሪዎች ለአንድ የትምህርት ዘመን ልዩነት ሁለት ነጥብ ያስቀንስባቸዋል፡፡
ሐ/ የክፍሉን ትምህርት ሙሉውን ዓመት ተከታትለው ላልጨረሱ ተወዳዳሪዎች ያላጠናቀቁበት ክፍል 6 ወር ከቀረው ማስረጃ ከት/ቤት ካመጣ/ች ከውድድሩ አይታገዱም፡፡ የብሔራዊ ፈተና ተፈትነው የወደቁ ሰራኞች እንዳጠናቀቁ ተቆጥሮ ይያዝላቸዋል፡፡
ይሁን እንጂ ለአንድ ዓይነት የት/ዲሪጃ ሁለት የምስክር ወረቀት የሚቂርቡ ተወዳዳዎች ድርብ ነጥብ አያሰጥም ትምህርታቸውን ሳያጠናቅቁ በተሰጠው እድል አሸናፊ ቢሆኑም ማስረጃችውን እስኪያቀርቡ ድረስ በተጠባባቂነት ይመደባሉ፡፡ ሆኖም መረጃቸውን ሲያቀርቡ ያለተጨማሪ ውድድር ለስራ መደቡ የተፈቀደውን የደመወዝ ስኬል/እርከን/ ያገኛሉ፡፡
መ/ ሰራተኛው በእድገት በፊት በመደበኛ የቀንና የማታ ያገኘውን የትምህርት ማስረጃ በግል ማሕደሩ ምዝገባው እስከሚጠናቀቅበት ድረስ ካላያያዘው ተቀባይነት የለውም
ባህር ዳር ጨርቃ ጨርቅ አክሲዩን ማህበር Bahir Dar Textile Share company |
ህብረት ስምምነት Collective agreement |
ሠ/ ሰራተኛው በአገር ውስጥም ሆነ በውጭ አገር በተልዕኮ ትምህርት ተምሮ የትምህርት ማስረጃውን አቻ ግምት በትምህርት ሚኒስቴር አረጋግጦ በግል ማሕደሩ ማያያዝ አለበት ይህሰ ን ካላደረገ ተቀባይነት የለውም፡፡
ረ/ በአጠቃላይ የደረጃ ዕድገት ውጤታቸው በማንኛውም በኩል ታይቶ የሚበላለጡበት ሁኔታ ከሌለ ኮሚቴው ፈተና ሰጥቶ ሊለያቸው ይችላል፡፡
- በአግልግሎት ዘመን
ለአገልግሎት ዘመን ነጥብ የሚሰጡት የዕድገት ኮሚቴ አባላት ናቸው፡፡ ዝርዝር አሰራሩም ከተወዳዳሪዎች የግል ማሕደር በሚገኘው ማስረጃ ሲሆን አገር ውስጥ በሚገኙ በሌላ መንግስታዊ ያልሆኑ መ/ቤቶች እና የግል ድርጅትም የተሰጠ ሕጋዊና ብቁ ለሆኑ አገልግሎት በዚሁ መሰረት ነጥብ ይሰጠዋል፡፡ ይኸውም
ሀ/ ከቀረቡት ተወዳዳሪዎች መካከል ከፍተኛ አገልግሎት ላለው ተወዳዳሪ ሙሉውን ነጥብ ይሰጠዋ የቀሩት ተወዳዳሪዎች ከዚሁ በመነሳት ድርሻቸው እየተሰላ ይሰጣቸዋል፡፡
ለ/ የቀረቡት ተወዳዳሪዎች ሁሉ ተመሳሳይ አግልግሎት ካላቸው ለእያንዳንዳቸው ሙሉው 15 ነጥብ ይሰጣቸዋል፡፡
ሐ/ በመንግስት ድርጅት ተቀጥረው የነበሩ ተወዳዳሪዎች የሥራ ግብር የማይጠይቅ ሲሆን ከግል ድርጅቶች የሚቀርቡ ተወዳዳሪዎች ብቻ የሥራ ግብር ለመክፈላቸው ይጠየቃሉ፡፡
ባህር ዳር ጨርቃ ጨርቅ አክሲዩን ማህበር Bahir Dar Textile Share company |
ህብረት ስምምነት Collective agreement |
- አግባብ ያለው የሥራ ልምድ
የሥራ ልምድ ነጥብ የሚሰጡት የዕድገት ኮሚቴ አባላት ናቸው፡፡ ዝርዝር አሰራሩ ተወዳዳሪዎች የግል ማሕደር በሚገኘው ማስረጃ ሲሆን አገር ውስጥ በሚገኙ ከሌሎች መ/ቤቶችና ድርጅቶችም ለተገኘ የሥራ ልምድ ሕጋዊ ብቁ መሆኑ ሲረጋገጥ በዚሁ መሰረት ይሰጠዋል፡፡ በተጨማሪም ለተመሳሳይ ሙያ በውጭ አገር ለተገኘ ልምድ ሕጋዊነት እየጠረጋገጠ ይሰጠዋል፡፡
ሀ/ ከቀረቡት ተወዳዳሪዎች መካከል በወጣው የደረጃ ዕድገት ማስታወቂያ መሰረት ከፍተኛ የሥራ ልምዱ ላለው ተወዳሪ ሙሉው 30 ነጥብ ይሰጠዋል፡፡ የተቀሩት ተወዳዳሪዎች ከዚህ በመነሳት ድርሻቸው ይሰጣቸዋል፡፡
ለ/ የቀረቡት ተወዳዳሪዎች ሁሉም ተመሳሳይ እኩል ዓመት የሥራ ልምድ ካላቸው ለእያንዳንዳቸው ሙሉ ነጥብ ይሰጣቸዋል፡፡
ሐ/ በማስታወቂያ በወጣው ክፍት የሥራ መደብ መስፈርት መስመሩን የተከተለ /አግባብ ያለው/ ከትምህርት ዝግጅት መሻሻል በፊት የሚፈለገውን ዝቅተኛ የትምህርት ይዘት የሰሩበት የሥራ ልምድ በቀጥታ ሊያወዳራቸው ይችላል፡፡ በደረጃ ዕድገት ወቅት ከአጠቃላይ ውጤት ላይ ለሱቶች 3 ነጥብ ተጨምሮላቸው ከወንዶ ጋር እኩል ከሆኑ ቅድሚያ ከፍተኛ የላቀ የት/ደረጃ ላለው ተመሳሳይ ሆነው ከተገኙ ከፍተኛ አገልግሎት ላለው ይሰጣል፡፡
ይህ ተከናውኖ እኩል ሆነው ከተገኙ የዕድገት ኮሚቴው ፈተና በመስጠት ይለያቸዋል፡፡
ባህር ዳር ጨርቃ ጨርቅ አክሲዩን ማህበር Bahir Dar Textile Share company |
ህብረት ስምምነት Collective agreement |
መ/ ለአንድ የሥራ ደረጃ ለመወዳደር ብቁ የመሆነው የሶስት ጊዜ የሥራ አፈጻጸም አማካኝ 3.5. እና ከዚያ በላይ ሲሆን ነው፡፡ የሶስት ጊዜ የሥራ አፈጻጸም ከሌለው ምክንያቱ ተጣርቶ አሳማኝ ከሆነ የሁለቱ አልያም የአንድ ጊዜ የአፈጻጸም ውጤት ብቻ ይያዝለታል፡፡ በአንድ ማስታወቂያ በሚወጡ ውድድሮች መመዝገብና መወዳር የሚቻለው በአንዱ ብቻ ነው፡፡ ሆኖም ግን ለእያንዳንዱ ውድድር አግባብ ያለው የሥራ ልምድ በስራ ደንቡ ላይ ተዘጋጅቶ ይቀርባል፡፡ ሠራተኛውም ቀድሞ እንዲያውቀው ያደርጋል፡፡
- ለግል ማሕደር ጥራት
ለግል ማህደር ጥራት የተመደበውን ነጥብ የሚሰጡ የደረጃ እድገት ኮሚቴው አባላት ናቸው ይኸውም፡-
ሀ/ ማስጠንቀቂያና ገንዘብ ቅጣት ያለበት 5 ነጥብ ያስቀንሳል
ለ/ ማስጠንቀቂያ የተሰጠው 1 ነጥበ ያስቀንሳል
ሐ/ የገንዘብ ቅጣት የተቀጣ 2 ነጥበ ያስቀንሳል
መ/ ማስጠንቀቂያና የገንዘብ ቅጣት የሌለበት 5ነጥብ ያሰጠዋል
በዚህ ላይ ጥፋት የምንላቸው ከላይ በፊደል ሀ በተጠቀሰው 8 ወር በፊደል “ለ” እና “ሐ” ለተሰረዘሩት ደግሞ 6 ወር እስኪሞላው ድረስ ተፈጻሚ ይሆናል፡፡ ሆኖም ውድድሩ ከመካሄዱ በፊት አልባሳት የ ያላገኙ የዲሲፕሊን ክስ ከውድድር አያሳግድም፡፡
- የዕድገት ተፈጻሚነት
በዕድገት የተመደበው ሠራተኛ በዕድገት የሚያገኘው ደመወዝ ማግኘት የሚችለው ማጽደቅ ለሚገባው ኃላፊ ቀርቦ ከጸደቀበት ቀን ጀምሮ ይሆናል፡፡
ባህር ዳር ጨርቃ ጨርቅ አክሲዩን ማህበር Bahir Dar Textile Share company |
ህብረት ስምምነት Collective agreement |
በዕድገት የተመደበ ሠራተኛ በሶስት ወር ጊዜ ውስጥ በዕድገት ላገኘው ስራው ብቁ ሆኖ ካተገኘና በቅርብ አለቃው ተገምግሞ ማረጋገጫ/ማስረጃ ጀቀረበ ወደ ቀድሞ ቦታው ወይም በተመሳሳይ ቦታ ቀድሞ በነበረበት ደረጃና ደመወዝ እንዲመደብ ይደረጋል፡፡
- የሰው ኃይል አስተዳደር ደ/የሥራ ሂደት ባወጣው የደረጃ ዕድገት ማስታወቂያ መሰረት ከቀረቡት ተወዳዳሪዎች መካከል ተፈላጊውን የት/ደረጃና የሥራ ልምድ ሌላም የሥራ መደቡ የሚጠይቀውን ልዩ ልዩ ሙያ አሟልተው የተገኙትን ሠራተኞች መርጦ አስፈላጊ ከሆኑ ማስረጃዎች ጋር የሰው ኃይል አስተዳደር ኬዝ ቲም አስተባባሪው ለዕድገት ኮሚቴ ያቀርባል፡፡
- የዕድገት ኮሚቴ ዕድገቱን መርምሮ የውሳኔ አስተያየቱን የመወሰን ስልጣን ላለው አካል ከአቀረበ በኋላ ከአቅም በላይ ካልሆነ በስተቀር በ7 ቀናት ውስጥ መልስ መስጠት አለበት፡፡
- የደረጃ ዕድገት ለመወዳደር ስለሚቀርቡ ሠራተኞች
ሀ/ ከፍተኛ ወይም ተመሳሳይ የሥራ ደረጃ ያለው ሰራተኛ በዝቅተኛ ወይም በተመሳሳይ የሥራ ደረጃ ሊወዳደር አይችልም፡፡ ዝቅተኛ የሥራ ደረጃ ያለው ሰራተኛ ዕድገት የሚካሄድበት ቦታ ከሚያስከፍለው መነሻ ደመወዝ በላይ ቢያገኝም መወዳደር ይችላል፡፡
ለ/ ለሙከራ ጊዜ የተቀጠረ ሠራተኛ የሙከራ ጊዜወን ካልጨረሰ ለዕድገት መወዳደር አይችልም፡፡
ሐ/ ለዕድገት የወጣውን ክፍት የሥራ መመዘኛ ያሚያሟላ ማንኛውም ሠራተኛ ለውድድር መቅረብ ይችላል፡፡
መ/ አንድ ሠራተኛ የደረጃ ዕድገት ካገኘ በኋላ ቢያንስ 9 ወራት ሳያገለግል ሌላ አዲስ ዕድገት ሊወዳደር አይችልም፡፡ ሆኖም ተወዳዳሪ ከሌለ ግን ዕድገቱን ካገኘ ከ 6 ወር በኋላ ሊወዳደር ይችላል፡፡
ባህር ዳር ጨርቃ ጨርቅ አክሲዩን ማህበር Bahir Dar Textile Share company |
ህብረት ስምምነት Collective agreement |
የደረጃ ዕድገት ኮሚቴ ስለማቋቋም፡-
6.1. በሥራ መሪነት የታቀፉት ጊዜ ቲም አስተባባሪዎ ፈቃድ መሪዎች ተጠሪነታቸው ለዋና ሥራ አስፈጻሚ የሆኑ አገልግሎቶችና የስራ ሂደት ሥራ አስፈጻሚዎች የደረጃ ዕድገት የሚታየው በሥራ መሪዎ ደንብ ሆኖ በዋና ሥራ አስፈጻሚ በሚቋቋም ኮሚቴ የውሣኔ ሀሣብ የሚቀርብባቸው ሲሆን ሌሎች ወደቦ ግን፡-
ሀ/ የሰወ ኃይል አስተዳደር ደ/የሥራ ሂደት ሰብሳ
ለ/ የሥራ አስፈጻሚ የሚወክለው ኃላፊ አባል
ሐ/የመሠረታዊ ሠራተኛ ማሕበር ተወካይ
መ/ የሰው ኃይል አስ/ኩኩ ቲም አስተባባሪ እና ኦፊሰሮች፡፡ ሆነው የውሣኔ ሃሣብ ያቀርባሉ፡፡
የዕድገት ኮሚቴ አሠራር ሥነ ሥርዓት፡
ሀ/ የኮሚቴው ሰብሳቢ ዕድገት በሚካሄድት ጊዜና ቦታ በመወሰን የዕድገት ኮሚቴ አባላት ይሰበሰባል እንደአስፈላጊነቱም አስቸኳይ ጥሪ ያደርጋል፡፡
ለ/ ማስረጃዎችን ከመረመረና ትክክለኛነታቸውን ከአጣራ በኋላ ተወዳዳሪው ለሥራው ያለው ፍላጎት ዝንባሌ የማሰብና የማመዛዘን ችሎታ ለሚወደዳደርበት ቦታ ብቁ መሆኑን ይበልጥ ለማረጋገጥ ከሥራው ባሕሪ የተነሳ አንደ አስፈላጊነቱ የሚያዝ የጽሑፍ ወይም የተግባር ፈተና ሊሠጥ ይችላል፡፡
መ/ ኮሚቴው የቀረበለትን ማስረጃዎች መርምሮና መካከል በአጠቃላይ ውጤት ብልጫ ያለውን መርምሮ አስተያየት ማዕከል ለማጽደቅ ኃላፊነት ለተሰጠው ከማስረጃዎች ጋር ያቀርባል፡፡
ባህር ዳር ጨርቃ ጨርቅ አክሲዩን ማህበር Bahir Dar Textile Share company |
ህብረት ስምምነት Collective agreement |
ሠ/ ሥራ አስፈጻሚው ወይም ውክልና ያው በዕድገት ኮሜቴ ተመርምሮና አስተያየጥ ታክሎነት መረጃዎች ጋር የሚተላለፍለትን የዕድገት ጥያቄዎች ይወስና፡፡
ረ/ ማንኛውም የደረጃ ዕድገት ኮሚቴ አባል ለአንድ ክፍል መደብ በዕጩ ተወዳዳሪነት ሲቀርብ ከኮሚቴ አባልነት ዕድገቱ በቀሩት አባላት ይታያል፡፡ የሠራተኛ ማህበሩ እራሱ ተወዳዳሪ ሆኖ ከቀረበ ለዚያ ጊዜ ብቻ መሰረታዊ ማሕበሩ ሌላ ሰው ይተካል፡፡
ሰ/ የዕድገት ኮሚቴ ሰብሳቢና የሠራተኛ ማሕበር ተወካይ አስፈጻሚ ተወካይ ከተገኙ ምልዓተ ጉባኤው ተሟላ ይባላል፡፡
አንቀጽ ዘጠኝ
ቅጥር
ሀ/ በአክሲዮን ማህበሩ ክፍት የሥራ መደብ የሚፈጠር የሠራተኛ አቆጣጠር
- አክ/ ማህበሩ ካሉት ሰራተኞች በደረጃ ዕድገት ለመመደብ ሙከራ ተደርጎ ተፈላሂን መመዘኛ የሚያሟላ ሊታጣ ድርጅቱ በሚያወጣው የራሱ የውጭ ማስታወቂያ መሠረት ለሚቀርቡት ተወዳዳሪዎችመካከል አወዳድሮ ይቀጥራ፡፡
- ሥራውን ለቆ የቆየ ሠራተኛ ቀድሞ ሲሠራው በነበረው የሥራ መደብ ላይ እንደገና በአሠሪው ሲቀጠር ለሙከራ ሱቀጠር አይችል፡፡
- በሠራተኛው የሙከራ ጊዜ መጨረሻ በክፍሉ ኃላፊ አስተያየት ሥራው አጥጋቢ ከሆነ በውሉ መሰረት የተቀጠረ መሆኑ በጽሑ ይረጋገጥለታል፡፡ ለሠራተኛው ይህ ማረጋገጫ ሳይሠጠው የ45 ቀን የሙከራ ጊዜው ሲያልፍ ለሙከራ ከተቀጠረበት ቀን ጀምሮ በቋሚነት እንደተቀጠረ ይቆጠራል፡፡
- በሙከራ ጊዜ ውስጥ ከሁለቱም ወገኖ አንዱ ያለ ማስጠንቀቂያ የሥራው ውሉን ሊያቋርጥ ይችላል፡፡
ባህር ዳር ጨርቃ ጨርቅ አክሲዩን ማህበር Bahir Dar Textile Share company |
ህብረት ስምምነት Collective agreement |
- አዲስ ለሚቀጠር ሠራተኛ ሁሉ ለጤንነትና ለአሻራ ምርመራ የሚላከው ሠራተኛ ሠራተኛ ተቀጥሮ ሥራውን ከመጀመሩ በፊት ሆኖ ወጭውን አክ/ማህበሩ ይሸፈናል፡፡
- አዲስ የጠቀጠረ ሠራተኛ የመጀመሩያው የሥራ አፈጻፀም ከተሞላለት ለዕድገት መወዳደር ይችላል፡፡
ለ/ ክፍት የሥራ መደቦች ማስታወቂያ ይዘት
- የሥራ መደቡ መጠሪያ
- ከሥራ መደቡ የጠወሰነ ደረጃና ደመወዝ
- ከተወዳዳሪዎች የሚፈለግ የት/ደረጃና ሥራ ልምድ
- የዕድሜ ወሰንና ፆታ
- ማመልከቻ የሚቀርብበት የተወሰነ የጊዜ ገደብ
- ተወዳዳሪዎች ማቅረብ ያለባቸው ሌሎች ማስረጃቾችና ሰነዶች የወጭ ማስታወቂ የጊዜ ገደብ አ/ማህበሩ በሚወስነው ይሆናል፡፡
- ፈተና የሚሰጥበት ጊዜና ቦታ
- የምዝባ ሰዓትና ቢሮ
ሐ/ የቅጥር ኮሚቴ
- በአ/ማህበሩ ውስጥ የቅጥር ኮሚቴ የሚመለከቱት አባላት የያዙ ይሆናል፡፡
ሀ/ የሠው ኃይ/ አስ/ደ/የሥራ ሂደት ስራ አስፈጻሚ
ለ/ የዋና ሥራ አስፈጻሚ ተወካይ
ሐ/ መ/ የመሰረታዊ ሠራተኛ ማህበር ተወካይ
መ/ የሰው ኃይል አስ/ኬዝ ቲም አስተባባሪና ኦፊሰሮች
ሠ/ ድምጽ መስጠት የማይችል የሠራተኛ ኦፊሰር
ባህር ዳር ጨርቃ ጨርቅ አክሲዩን ማህበር Bahir Dar Textile Share company |
ህብረት ስምምነት Collective agreement |
- የቅጥር ኮሚቴ ተወዳሪዎን በሚመረጥበት ጊዜ እንደ አስፈላጊነቱ በመስኩ ሙያ ዕውቅና ያለው ሰው አስተያየቱን እንዲሰጥበት የቅጥር ኮሚቴው ሊጋብዝ ይችላል፡፡
- የቅጥር ኮሚቴ ተወዳዳሪዎችን በሚመረጥበት ጊዜ ውሳኔውን በድምጽ ብልጫ ይሠጣል፡፡ የአባሎች ድምጽ እኩል በእኩል በሚሆንበት ጊዜ ሰብሳቢ የሚገኝበት ወገን ወሳን ይሆናል፡፡
መ/ የቅጥር ኮሚቴ ተግባርና ኃላፊነት
የአ/ማህበሩ የሰው ኃይል አስ/ ኬዝ ቲም አስታባሪ የቅጥር ማመልከቻዎች መሟላታቸውን ከአረጋገጠ በኋላ ለቅጥር ኮሚቴው ሲያቀርብ ኮሚቴው
- የአመልካቾችን ማስረጃዎች በመመረምመር ፈ ተና በመስጠት ያወዳድራል፡፡
- ኮሚቴው የተግባርና የቃል ፈተና ይሰጣል፤ በተለይ የተግባር ፈተናውን ለመስጠት የሚያስችል የመሣሪያ እጥረት አ/ማህበሩ ካለበት ከሌላ መ/ቤት ወስዶ ለፊትህ ይችላል፡፡
- ብቁ የሆነውን አመልካች ይመርጣል ብቁ የሚሆነው አምላከች ውጤት ብልጫ የሚለካው፡-
- ቅጥሩን የሚፀመው በፈተና በመሆኑ የተግባርና የቃል ፈተና 5መቶ እያንዳንዱ ይይዛል፡፡
- የተግባር ፈተናው ከ25/50 እና በላይ ያመጣ ብቻ ለቃ ፈተና ሊቀርብ ይችላል፡፡ በተግባር ፈተናው 25/50 ያላመጣ ለቀጣይ የቃል ፈተና አይቀርብም፡፡
ባህር ዳር ጨርቃ ጨርቅ አክሲዩን ማህበር Bahir Dar Textile Share company |
ህብረት ስምምነት Collective agreement |
- የሥራመስኩ 10ኛ ወይም ከዚያ በላይ የሚጠይቅ ከሆነ እና በዚህ ፈተና እኩል ነጥብ ካገኘ በተፈላጊውን የትምህርት ደረጃ ያላቸው ጂፒኤ ታይቶ ሊበለለጡበት ይችላል፡፡
- የሥራ መደቡ የተግባር ፈተና የሚጠይቅ ከሆነ የቃል ፈተና ተሰጥቶ በተገኘው ውጤት አሸናፊው ይለያል፡፡
ሠ/ የቅጥር ኮሚቴ የውሣኔ አሰጣጥ፡-
- የአ/ማሕበሩ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ወይም ውክልና የተሰጠው ኃላፊ የቀቅጥር ኮሚቴ በሚያቀርብለት ሰብ ሊስማማ የተመረጠውን ተወዳዳሪ በፎርማሊው መሠረት እዲቀጠር ይወስናል፡፡ በኮሚቴው ሀሳብ ካታስማማ ግን ምክንያቱን በግልጽ እርማትና አስተያቱን በማከል ወደ ከኮሚቴው ይልካል፡፡ይህ ሁሉተፈጽሞ በቅጥር ኮሚቴው እና በአጽዳዊ የበላይ አካል መግባባት ካታፋጣራ አጽዳቂው የበላይ አካል ልዩነቱን በጽሑፍ በማስቀመጥ ይወስናል፡፡ ውሣኔውም ተግባራዊ ይደረጋል፡፡
- በውሳኔው መሠረት የሚቀጠረው ተወዳዳሪ/አመልካች/ስም በአ/ማህበሩ ማስታወቂያ ሰሌዳ ላይ ይለጠፋል ወይም አመልካች በሚሠጠው አድራሻ መሠረት እንዲያውቀው ያደርጋል፡፡
ረ/ ለተወሰነ ሥራ ሰራተኛ የሚጠርበት ሁኔታ፡-
- ሥራው ዘላቂነት የሌለው ከሆነና በተወሰነ ጊዜ ውስጥ የሚያልቅ መሆኑ ከተረጋገጠ አ/ማህበሩ ለተወሰነ ሥራ ወይም ለተወሰነ ጊዜ ሠራኞን አግባብ ባለወ ሕግ መሠረት ለተወሰነ ጊዜ መቅጠር ይችላል
ባህር ዳር ጨርቃ ጨርቅ አክሲዩን ማህበር Bahir Dar Textile Share company |
ህብረት ስምምነት Collective agreement |
ለተወሰነ ጊዜ የሚቀጠር ሠራተኛ በሚቀጠርበት የሥራ ውል ቅጽ ላይ የሠራተኛው ደመወዝ ሌሎች ጥቅማ ጥቅሞና ውሎ ጸንቶ የሚቆይበት ጊዜ በመግለጽ ይሰጠዋ፡፡
አንቀጽ አስር
የሥራ ውል አመሠራረት
ማንኛውም ሰው ደመወዝ እየተከፈለው በአሠሪው መሪነት በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ መንገድ ለተወሰነ ወይም ለአልተወሰነ ወይም የጠወሰነ ሥራ ለአሠሪው ለመስራት በአሠሪው ሲቀጠር በአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ አዋጅ ቁጥር 377/96 ምዕራፍ አንድ በአንቀጽ 4 እና 6 መሠረት የሥራ ውል በጽሑፍ ይሠጠዋል፡
አንቀጽ አስራ አንድ
- ደመወዝ
- አክ/ማህበሩ ሠራተኛው ለሠራበት የሚከፈለው ደመወዝ ጥቅልና ተቀናናሽ ሂሳቦችን ሊያውቅ በሚልበት ግልጽ የክፍያ ሠነድ አዘጋጅቶ ክፈያውን ይፈጽማል፡፡
- ሠራተኛው ሥራው ላይ ተገኝቶ ለሥራው የሚስፈልገው መሣሪያና ጥሬ ዕቃ ሳይቀርብለት በመቅረቱ ወይም በሠራተኛው ጉድለት ባልሆነ ምክንያት ሳይሠራ ቢል መደበኛ ደመወዝ አይቆረጥበትም ሆኖም ከአሠሪው አቅምና ቁጥጥር ውጭ በሚሆኑ ተፈጥሮአዊና ችግሮች ምክንያ አክ/ማህበሩ መሥራ ባይችል በአሠሪና ሠራኛ አዋጅ ቁጥር 377/96 ሠረት ተፈጻሚ ይሆናል፡፡
ባህር ዳር ጨርቃ ጨርቅ አክሲዩን ማህበር Bahir Dar Textile Share company |
ህብረት ስምምነት Collective agreement |
- አ/ማህበሩ ባወቀውና በተስማማበት ምክንያት ሠራኛው በደመወዝ መክፈያ ጊዜ ቀርቦ መቀበል ካልቻለ ለወከለው ሰው አ/ማህበሩ ይሰጥለታል፡፡
- የወሩን ወደ ቀን ለማዛወር ማባዣው ወይም ማካፈያው 26 ወር ነው፡፡
- የደመወዝ መክፈያ ቀን በበዓል ቀን የሚውል ከሆነ ከበአሉ በፊት ባለው ቀን ይከፍላ፡፡ ሆኖም ከዚህ የተለየ ሁኔታ ሲያጋጥም በማሕሩ አሳሳቢነት አ/ማህበሩ ይተባበራል፡፡ የደመወዝ መክፈያ ጊዜ እኤአ ወሩ በገባ በ28 ቀን ይሆናል፡፡
- በፍርድ ቤት ትዕዛዝ ካልሆነ ወይም ሠራተኛው በጽሑ ካልተስማማ ወይም በልዩ ልዩ ጉዳይ በሰነድ ፈርሞ የተረከበውን ገንዘብና በወቅቱ አወራርዶ ያልከፈለወን ገንዘብ ካሆነ በስተቀር አሠሪው አሠራተኛው ደመወዝ ቀንሶና ደምወዙን ሊያዝ ሊያቻችል አይችልም ሆኖም አ/ማህበሩ ከሠራተኛው ያለው የሥራ ግንኙነት ውል ካልተቋረጠ በስተቀር ከሰራተኛ ደመወዝ ከ1/3ኛ በላይ መቁረጥ አይቻልም፡፡
- አ/ማህበሩ ከሠራተኞች ደመወዝ ላይ ለመሠረታዊ ሰራተኛ ማሕበሩ አባልነት መዋጮን በደመወዝ መክፈያ ሊስት ላይ እራሱን ችሎ በሚያሳይ ኮለመን ላይ አስፍሮ በመቀነስ ለሠራተኛ ማህበሩ በየወሩ ገቢ ያደርጋል ፡፡
አንቀጽ አስራ ሁለት
12.1. የውሎ አበልና የመጓጓዣ ወጭ
12.1. ለመተማ፣ ለሁመራ፣ ለዱፍቲና ሌሎች በአገሪቱ ተመሳሳይ የበረሃ ጸባይ አለባቸው ተብሎ የተወሰነባቸው አካባቢዎች ለሥራ ጉዳይ ለሚሄድ ሠራተኛ የውሎ አበል አከፋፈል ከመደበኛ ውሎ አበል ልዩ ተጨማሪ
ባህር ዳር ጨርቃ ጨርቅ አክሲዩን ማህበር Bahir Dar Textile Share company |
ህብረት ስምምነት Collective agreement |
- ለአነስተኛ በረሃማ በሆነ ቦታ 20
- መካከለኛ በረሃማ በሆነ ቦታ 30
- ከፍተኛ በረሃማ በሆነ ቦታ 40
- ይሁን እንጂ የበረሃ አበልና የውጭ ሀገር አበልን በተመለከተ መንግስትእየተጠቀመበት ባለው መመሪያ መሰረት ይወሰናል፡፡
12.1.2. በሥራ ጉዳይ ከተመደቡበት ሥራ ውጭ ለተጨማሪ ስራ አ/ማህበሩ አውቆት ለሚሄድ ሰራተኛ አ/ማህበሩ የመጓጓዣ ውጭ በሕዝብ ማመላከለሻ ታሪፍ በተወሰነው መሠረት ይፈጽማል፡፡
12.1.3. የውሎ አበል ተመን የተመሰረተው ከሙሉ የዐንድ ቀን የውሎ አበል ውስት 10 ቁስ 25 ለምሳ 25 ለእራት 40 ለአልጋ በመመደብ ነው፡፡
12.1.4. ሠራኛው የመስክ ሥራውን አከናውኖ እንደተመለሰ የውሎ አበል ሒሳቡን በ7 ቀናት ውስጥ ካላወረደ ደመወዙ አይከፈለውም፡፡
12.1.5. የውሎ አበል
ከደረጃ 1-5
ከደረጃ 6-9
ከደረጃ 10-12
ከደረጃ 12-14 ይኸውም የቁርሰ የአበሉን 10
ለምሣ የአበሉን 25
ለእራት የአበሉን 25
ለአልጋ የአበሉን 40
ባህር ዳር ጨርቃ ጨርቅ አክሲዩን ማህበር Bahir Dar Textile Share company |
ህብረት ስምምነት Collective agreement |
አንቀጽ አስራ ሶስት
- የሥን በውክልና ማሠራና ስለሚከፈለው አበል
- ተወካ የሚመደብበት አንድ የኃላፊነት ክፍትሲሆንና ቋሚ ሠራኛ እስኪመደብ ወይም ሠራተኛው በቦታው መመደብ የማይቻበት ወይም በመሆንት ጊዜ አንድ የሥራ ኃላፊ ሌሰነ ጉዳይ በሕመም በዓመት እረፍትና በመሳሰሉት ምክንያቶች ገበታው ሲለይ የሥራ መደቡን ለመሸፈን ነው፡፡
- በውክልና የሚመደብ ሠራተኛ ለክፍት የሥራ ቦታ ቀራና የተሻለ ልምድና አፈጻጸም ያለው ይሆናል፡፡
- ተወካይ ሠራተኛ የሚመደበው በአ/ማህበሩ አስፈጻሚ በማስፈቀድ ሆኖ ተወካይ በደብዳቤ ሲገለጽ
- በውክልና በተመደበ ሠራኛ የውክልናአበል አኳኋን ይከፈለዋል፡፡
ሀ/ የቋሚ ደመወዝ ተከፋዮች የአበሉ መጠን የደመወዙን በማንኛውም ሁኔታ ከብር 200.00 ብር አይልጥም የሥራ ኃላፊ የበታች ሠራኛውን ሥራ ደርቦ እንዲሁም የውክልና አበል አይከፈለውም፡፡ እንዲሁም በተመሳሳይ ደረጃ አስተራፊዎች ተመድበው ሲሰሩ ውክልና አበል አይከፈላቸውም፡፡
- የወክልና ጊዜ ከ6 ወር መብለይ ለበትም ሆኖም ከአቅም በላይ የሆነ ምክንያት መኖሩ ሲረጋገጥ የአ/ማህበሩ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ጊዜውን ለማራዘም ይችላል፡፡ በዚህም መሠረት የውክልናው ጊዜው እንዳበቃ ለተወካዩ በደብዳቤ ይገልጽለታል፡፡
- አንድ ሰራተኛ ከደረጃው በላይ እንዲሠራ አይገደድም፡፡ ሆኖም ግን አስፈላጊና ለማሰራት አስገዳጅ ሁኔታ ሲያጋጥምና በአ/ማህበሩ ታምኖበት ከታዘዘ /ከተፈቀደ/ ለሠራበት ቀን ለሠራት ደረጃ የሚከፈለው ልዩነት እንዲከፈላቸው ይሆናል፡፡
ባህር ዳር ጨርቃ ጨርቅ አክሲዩን ማህበር Bahir Dar Textile Share company |
ህብረት ስምምነት Collective agreement |
አንቀጽ አስራ አራት
- የሥራ አፈጻጸም መመዘኛ ስለመሙላት
- የእያንዳንዱ ሠራተኛ የሥራ ችሎታ እንቅስቃሴ ልዩ ልዩ ሁኔታዎች ለመመዘን የሚያችል መግለጫ በዓት 2 ጊዜ በታሕሳስ እና በሰኔ መጨረሸ ይሞላል፡፡
- የሥራ አፈጻጸም ለመሙላት የሆርሻ አባላት ከሥራ መሪዎች ጋር አብረው በታዛቢነት ይገኛሉ፡፡
- የፈረቃ መሪች እና የኬዝ ቲም አስተባባሪችን የየሥራ ሂደት ስራ አስፈጻሚ ይገመግማል፡፡
- የግምገማው ውጤት ሠራተኛው እንዲያውቀው ተደርጎ በማሕደሩ ውስጥ ይቀመጣል፡፡
- የሥራ አፈጻጸም መመዘኛዎችን ማኔጅመንቱ ያዘጋጃል፡፡
ሐ/ እንደሥራው ባሕሪ እየታዩ የመግቢያና የመውጫ ሰዓት በአ/ማህበሩ ሊሻሻል ይችላል፡፡
አንቀጽ አስራ አምስት
- ስለግል ማሕደር አያያዝ
ከዚህ በታች በዝርዝር የተጠቀሱት መረጃዎች በእያዳንዱ ሠራተኛ የግል ማሕደር ውስጥ በሚገባ ተጠናቅቀው መገኘት በአለባቸው ፡፡
- አዲስ ለተቀጠረ ሠራተኛ ለክፍት የሥራ መደብ የወጣው ማስታወቂየጣ
- የቅጥር ኮሚቴ ቃለ ጉባኤ
- ሠራተኛው በቅርብ ቀን የተነሳው 3 ጉርድ ፎቶ ግራፍ
- የሠራተኛው የሕይወት ታሪክ ቅጽ ተሞልቶ ነየትምህርት የምስክር ወረቀት በሌላ ድጅት ውስጥ አገልግሎት የሰጠ ከሆነ የጽሑ ማስረጃው ይያዛል፡፡
ባህር ዳር ጨርቃ ጨርቅ አክሲዩን ማህበር Bahir Dar Textile Share company |
ህብረት ስምምነት Collective agreement |
- በመጀመሪያ ቅጥር ወቅተር ከታወቀ ሆስፒታል የተሠጠው የጤንነት ምርመራ የምስክር ወረቀት፡፡
- የተቀጠሩበት የቅጥር ደብዳቤ
- የሙከራ ጊዜውን ጨርሶ ቋሚ ሠራተኛ ለመሆኑ የጠሠጠው የማረጋገጫ ደብዳቤ
- በህ/ ስምምነቱ መሠረት በሠራተኛ ላይ የተወሰዱ የሥነሥርዓት እርምጃ ካለ
- የቱረታ ቅጽ ድ/ጡ/ቀ.ቁ. ሠራኛው የሞላው
- በሠራተኛው ላይ አደጋ ደርሶ እንደሆነ የዐደጋው ዝርዝር ሁኔታ የሚያሳይ ቅጽ
- ሠራተኛው በጡረታ የተገለለ ከሆነ ወይም ከሥራ የጠሰናበተ ከሆነ የጠሰጠው የመልቀቂያ የምስርክር ወረቀት ሠራተኛው ከሞም የሥራ ውል የተቋረጠበት ማስረጃ
- ማንኛውም የሰው ኃይል ደ/የሥ/ ሂደት ይጠቀውማል ያለውን ጽሑፍ ሁሉ ያካትታል ሆኖም ሠራተኛው እንዲያውቀው ያልተደረገ ማንኛውም ወቀሳ ቅጣት. ፣ማስጠንቀቂያ በግል ማሕደሩ ቢቀመጡ ዋጋ አይኖራቸውም፡፡
- በዚህ ህ/ስምምነት አንቀጽ 20 ፊደል “ረ” በተገለጸው መሠረት ለሚሰጥ የሐዘን ፈቃድ ሠራተኛው የቤተሰቡን የዝምድና ደረጃ ለይቶ ሲቀጠር በሕይወት ያሌትን ያስመዘግባል፡፡
- ሌሎቹ መሰል መረጃዎችን እንዲያሟሉለት ያደርጋል፡፡
ባህር ዳር ጨርቃ ጨርቅ አክሲዩን ማህበር Bahir Dar Textile Share company |
ህብረት ስምምነት Collective agreement |
አንቀጽ አስራ ስድስት
- መደበኛ የሥራ ሰዓት
- መደበኛ የሥራ ሰዓት በቀን 8 /ስምንት/ በሳምንት 48 /አርባ ስምንት/ ሰዓይ አይበልጥም ይህም አምራች ሠራተኞና ፈረቃ እየገቡ የሚሰሩ ሰራተኞች
ሀ/ ዘወትር ከሰኞ እስከ አርብ ከጠዋቱ 2፡00- 8፡00 ከሰዓት በኋላ ከ7፡00-10፡00 ሰዓት
ለ/ ቅዳሜ ከ2፡00 እስከ 6፡00 ሰዓት ተገቢን አገልግሎ ይሠጣሉ፡
ሐ/ እንደሥራው ባሕሪ እና የታዩ የመግቢያና የመውጫ ሰዐጥ በአ/ማህበሩ ሊሻሻል ይችላል፡፡
- ማንኛውም ሠራተኛ በሥራው መካከል ለመመጊያ ለሻይ መዝናኛ ከመደበኛ የሥራ ሰዓት የሚቆጠር 30 ደቂቃ የሥራ ሂደቱ ሥራ አስፈጻሚ በሚያዘጋጀው ፕሮግራ መሠረት ተግባዊ ይሆናል፡፡
አንቀጽ አስራ ሰባት
- ሠራተኛው የትርፈ ሰዓት ሥራ እንዲሠራ አይገደድም ሆኖም አሰሪው ሌላ አማራጭ መንገድ ሊኖሮዎ አይችልም ብሎ ሲገምትና አደጋ ሲደርስ ወይም የሚደርስ መሆኑ ሲታመን ከአቅም በላይ የሆነ ሁኔታ ሲያጋጥም የማይቋረፅና ተከታታይ ሥራ ላይ የሚሰሩ ሠራች ሲቀሩ ለመተካት አሠሪው ትርፍ ሰዓት እንዲሠራ ሲያዝ የሚከናወን ይሆናል፡፡
የትርፍ ሰዓት ክፍያ አፈጻጸም እንደሚከተለው ተዘርዝሯል፡፡
ሀ/ ከንጋተ 12 ሰዓት እስከ ምሽቱ 4 ሰዓት ለሚሠሩ የትርፍ ሰዓት ስራ ለመደበኛ ሥራ ሰዓት የሚከፈለው ደመወዝ አንድ ከሩብ 1 ¼ ተባዝቶ ይከፈላል፡፡
ባህር ዳር ጨርቃ ጨርቅ አክሲዩን ማህበር Bahir Dar Textile Share company |
ህብረት ስምምነት Collective agreement |
ለ/ ከምሽቱ 4 ሰዓት እስከ ንጋቱ 12 ሰዓት የሚሠሩ ሰራተኞች የየትርፍ ሰዓት የሥራ ለመደበኛ ሥራ ሰዓት የሚከፈለውን ደመወዝ አንድ ተኩል 1 ½ ተባዝቶ ይከፈላል፡፡
ሐ/ በሕዝ በዓል ቀን የሚሠራ የትርፍ ሰዓ ሥራ ከመደበኛ ሥራ ሰዓት የሚከፈለው ደመወዝ በሁለት ተኩል 2 ½ ) ተባዝቶ ይከፈላል፡፡
መ/ በሳንት የዕረፍት ቀን ለሚሰሩ የትርፍ ሰዓት ሥራ ለመደበኛ ሥራው በሰዓ የሚከፈለው በሁለት /2/ ተባዝቶ ይከፈለዋ፡፡
ሠ/ ህ/ስምምነቱ የሚመለከተው ሰራተኛ ሁሉ ትርፍ ሰዓት ከሠራ የትርፍ ሰዓት ክፍያ ይከፈለዋል፡፡
17.1.2. ነፍሰ ጡር ሴቶች የትርፍ ሰዓ እንዲሰሩ አይገደዱም
17. 1.3. የትርፍ ሰዓ ክፍያ ደመወዝ ጋር ይከፈላል፡፡
17.1.4. በአዋጅ ቁጥር 377/96 አንቀት 67 ንዑስ ቁጥር 2 መሰረት የትርፍ ሰዓ በቀን ከ2 ሰዓት በወር ከ20 ሰዓት በዓት ከ100 ሰዓ መብለጥ የለበትም፡፡
አንቀጽ አስራ ስምንት
- የሣምንት የዕረፍት ቀን
- በአዋጅ 377/96 አንቀጽ 69 መሰረት ከሰኞ እስከ እሑድ ባሉት ቀናት በፕሮግራም ተወስኖ እረፍር ይሠጣል፡፡
አንቀጽ አስራ ዘጠኝ
- የሕዝብ በዓላት
ሀ/ ለሕዝብ በዓላት ቀን መሥራ የሚያስፈልግ ሆኖ ሲገኝ በአሠሪና ሰራኛ አዋጅ 37/96 አንቀጽ 75 መሠረት በሰዓት የሚገኘው ክፍያ 2 1/2/ ሁለት ተኩል ተባዝቶ በበአሉ ቀን ለሠራበት ለእያንዳንዱ ሰዓት ይከፈለዋል፡፡
ባህር ዳር ጨርቃ ጨርቅ አክሲዩን ማህበር Bahir Dar Textile Share company |
ህብረት ስምምነት Collective agreement |
ለ/ አንድ የሕዝብ በዓል ከሌላ በዓል ተደርቦ የሕዝብ በዓል ወይም በአዋጅ 377/96 ወይም ከማንኛውም ልዩ ሕግ በተወሰነ የእረፍት ቀን ላይ ቢውልና ሠራተኛው ሥራ እንዲገባ ቢደረግ በዚሁ ቀን ለሠራተኛው ክፈያ የሚደረግለት በአንድ የሕዝብ በዓል ይሆናል፡፡
አንቀጽ ሃያ
- ልዩ ልዩ ፈቃድ
ሀ/ የዓመት ዕረፍት ፈቃድ ማለት አንድ ሠራተኛ በዓመት ውስጥ ለተወሰኑ ቀኖች ከደመወዝ ጋር ዕረፍት የሚሰጠው ፈቃድ ነው፡፡
የዓመት ዕረፍት ፈቃድ
- የዓመት ዕረፍት ፈቃድ ማለት አንድ ሠራተኛ ውስጥ ለተወሰኑ ቀኖች ከመወዝ ጋር ዕረፍት የሚሰተወነው፡፡
- የአ/ማህበሩ ሰራተኞች ሁሉ የዓመት ዕረፍት ፈቃድ በአዋጅ/ 377/96 አንቀጽ 77 መሠረት ከደመወዛቸው ጋር እንደሚከተለው ያገኛሉ፡፡
ሀ/ አንድ አመት ያገለገለ ሠራተኛ 14 የሥራ ቀን ፈቃድ ያገኛል፡፡
ለ/ ለአንድ ዓመት በላይ ያለገለ ሰራተኛ ከላይ በ “ሀ” በተመዘገበው ላይ ለአገልግሎ ለእያዳንዱ ዓመት ተጨማሪ አንድ የሥራ እየተከተለ የዓመት የዓመት ዕረፍት በወሰደበት ጊዜ በመካከሉ የሕጉ በዓ ካ ወይም ከተገኘ ከዓመት ዕረፍት ቀኑ አይታሰብለትም ፡፡
- በህ/ ስምምነቱና በአሠሪና ሠራተኛ አዋጅ ቁጥር መሰረት የሥራ ውሉ የተቋረጠ ሠራተኛ ያልወሰደው ፈቃድ በአዋጁ መሠረት ታስቦ በገንዘብ ይከፍለዋል፡፡
ባህር ዳር ጨርቃ ጨርቅ አክሲዩን ማህበር Bahir Dar Textile Share company |
ህብረት ስምምነት Collective agreement |
- የሙከራ ጊዜው የጨረሰ ሠራተኛ የአገልግሎት ከአንድ ዓመት በታች ከሆነ በአገልግሎት ልክ ተመጣጣኝ ዕረፍት በዚያው በአገልግሎት ዓመቱ ታስበ ይሠጠዋል፡፡
- አሠሪው በሚያወጣው የዓመት ፈቃድ መስጫ መሠረት በእያንዳንዱ ዓመት የሚያገኘውን የዓመት ለሠራተኛው ይሠጠዋል፡፡ ሆኖም ሠራተኛው ከአቅም በላይ ችግር ሲያጋጥመው የቅርብ አለቃውን በመጠየቅ አሳማኝ ሆኖ ሲገኝ የዓመት ፈቃድሰጥቶ ይሄዳል፡፡ አንድ ሠራተኛ ሥራ ከገባ በኋላ ችግር ገጥሞት ፈቃድ ከወጣ ወይም በሥራ ሂደት ሥራ አስፈጻሚው ትዕዛዝ ሰዓቱን እንዲያቋርጥ ቢደረግ የሠራት ሰዓት ተይዞለት ለሌላ እንዲያርፍበት ያደርጋል፡፡ የአንድ ዓመትና ከዚያ በላይ የዓመት ፈቃድ በአንድ ጊዜ የሚወስድ ሠራተኛ እንደ ሠራተኛ ፍላጎት ተቆጥሮ ደመወዝ የሚከፈልበት የዓት ዕረፍት ይሰጠዋል፡፡
- በሠራተኛው ጠያቂነት አሠሪው ሲስማማ የዓመት ፈቃድ ሊተላለፍ ይችላል፡፡ አ/ማህበሩ ከተለያዩ ምክንያቶች አስገዳጅ ሁኔታ ሲጠር የፈቃዱ መስጫ ጊዜውን ሊያስተላልፈው ይችላል፡፡ የተላለፈውን የዓመት ፈቃድ አመቺ ጊዜ በመፈለግ ሠራተኛው እንዲወስድ ይደረጋል፡፡ ሆኖም በምንም ሁኔታ የዓመት ፈቃድ ከሁለት ዓመት በላይ አይተላለፍም፡፡
- አንድ ሠራተኛ የዓመት ፈቃድ ላይ ባለበት ጊዜ ቢታመም ከሐኪም በሚሠጠው የሕመም ፈቃድ ልክ የዓመት ፈቃድ ይራዘምለታል፡፡ ይህንንም ለአክሲዮን ማሕበሩ ያሳውቃል፡፡
- በፈቃድ ላይ ያለን ሰራተኛ መጥራ የሚቻው ቀደም ብሎ ሊታወቅ የማይችል ምክንያት በሥራ ላይ መገኘት ያለበት ሲሆን ነው፡፡
ባህር ዳር ጨርቃ ጨርቅ አክሲዩን ማህበር Bahir Dar Textile Share company |
ህብረት ስምምነት Collective agreement |
- ሠራተኛው አ/ማህበሩ የዓመት ፈቃዱን ከፋፍሎ እንዲሠጠው ሲጠይቅና አሠሪው ሲስማማ ይሠጠዋል፡፡
- ሠራተኛ ከፈቃድ ሲጠራ በጉዞ ያጠፋው ጊዜ ሳይቆጠር የዓመት ፈቃድ በገንዘብ ተተምኖ ሊከፈለው ይችላል፡፡
- ሠራተኛው ከፈቃድ በመጠራቱ ምክንያት የመጓጓዣ የውሎ አበል ውጭ አሰሪው
- በተራ ቁጥር 6 እና 8 የጠመዘገቡ የሚሆኑት የአ/ማህበሩ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ብቻ ነው፡፡
- አሠሩው የፈቃድ መስጫ ፕሮግራም በእያንዳንዱ ሠራተኛ ፍላጎትና አሰሪው በተለመደው ሁኔታ እንዲሠራ ማድግ መሆኑን በተቻ መጠን በማገናዘብ ይሆናል፡፡
- ሠራተኛው ከጠየቀና አ/ማህበሩ ካመነበት ፈቃዱ ወደ ገንዘብ ተቀይሮ ይከፈለዋል፡፡
- አ/ማህበሩ በሊዝም ሆነ በሽያጭ ባለ… ለውጥ ሊያደርግ የተጠራቀመ የሠራተኛ ፈቃደና ሌሎች ጥቅማጥቆሞችም በገንዘብ ይከፍላል፡፡
ለ/ የሕመም ፍቃድ
- ማንኛውም ሰራተኛ የሕመም ፈቃድ በአ/ማህበሩ ክሊኒክ አማካኝነት ወደ ታወቀ ሕመክምና ድርጅት ተልኮ ተገቢ የሆነ የህክምና ወረቀት ሲያቀርብ ነው፡፡ ይሁን እንጂ ----------------------
ከቤተሰቡ አንድ ሰው ወይም ተጠሪው በአ/ማ ሊያሳውቅ የፈቃና የሕመም ወጭ ያሰጠዋል፡፡
ግፊት ከፍተኛ የሥኳር በሽታ ድንገተኛ የልብ --------------
- የአ/ማህበሩ ክሊኒክ ሆስፒታል….. የተገኙትን ሰራተኞች ዝርዝር ………….
ባህር ዳር ጨርቃ ጨርቅ አክሲዩን ማህበር Bahir Dar Textile Share company |
ህብረት ስምምነት Collective agreement |
- የሕመም ፈቃድ የተሰጠው ሠራኛ ፈቃድ እንደ አለቃ ወይም ሥራው መ--------------------------------------
- ሠራኛው በሕመም ምክንት …-………………………..
- በዓመት ------------ ከደረሰበት በመንግስትና በግል ከፍተኛ የህክምና ተቋማት ሲያቀርብ አስፈላጊውን ክፍያ ይፈጽማል፡፡
- ከስራው ጋር ባልተያያዘ ሕመም ቋሚ ሰራተኛ ሲታመም ከዚህ በታች ባለው ሰንጠረዥ መሰረት ሕክምና ደመወዝ ያገኛል፡፡
የሚፈቀደው የሕክምና ጊዜ | የሕክምና ዕርዳታ | ከደመወዙ የሚሠጠው |
2 ወር | 100% | 100% |
2 ወር | 100% | 75% |
2 ወር | 100% | 50% |
ሠራተኛው ድኖ ወደ ሥራው ካልተመለሰና የተሰጠው ጊዜ ካለቀ በኋላ ድርጅቱ ከሥራ ያሰናብተዋ፡፡ ከላይ የተመለከተው የሕክምና ዕረፍት መብት ከዓመት ወደ አመት አይዘዋወርም፡፡ የሕክምና ጊዜ የሚታሰበው ሕመምተኛው የሕክምና ፈቃድ ከወሰደ ቀን ጀምሮ ነው፡፡
ሐ/ የወሊድ ፈቃድ
- ነፍሰ ጡር የሆነች ሠራተኛ ከዕርገዝና ጋር የተያያዘ ምርመራ ለማድረግ አሠሪው ከደመወዝ ጋር ፈቃድ ይሰጣል፡፡ ሆኖም ሠራተኛዋ ከምርመራ በኃላ የሐኪም ማስረጃ ማቅረብ አለባት፡፡
ባህር ዳር ጨርቃ ጨርቅ አክሲዩን ማህበር Bahir Dar Textile Share company |
ህብረት ስምምነት Collective agreement |
- ነፍሰጡር የሆነች ሠራተኛ ከመውለዷ በፊት ሐኪም እድታርፍ ካዘዘ ከክፍያ ጋር ዕረፍት ይሰጣታል፡፡
- ነፍሰ ጡር የሆነች ሠራተኛ እወልዳለሁ ብላ ከገመተችት ቀን በፊት መውለጃዋ ቢርስ የ30 ቀን ተከታታይ ቀናት የወሊድ እንዲሁም ከወለደችበት ቀን ጀምሮ 60 ተከታታይ ቀናት የወሊድ ፈቃድ በአሠሪና ሠራተኛ አዋጅ 377/96 መሰርት የወሊፍ ፈቃድ ከክፍያ ጋር ይሠጣታል፡፡
- ሠራተኛዋ ከመውለዷ በፊት የወሰደችው የ30 ቀን ፈቃድ ሲያልቅ ካልወለደች እስከምትወልድበት ቀን ድረስ በዚህ ስምምነት ተራ ቁጥር 2 መሰረት ዕረፍት ልታገኝ ትችላች የ 30 ቀን ፈቃድ ሳያልቅ ከወለደች በዚህ ስምመነት ተራ ቁጥር 3 መሰረት የምትወስደው የቅድመ ወሊድ ፈቃድ ይቃጠላል፡፡
- ሠራተኛዋ ከላይ የተመለከተው የወሊድ ፈቃድ ከጨረሰች በኋላ ብትታመም በዚህ አንጽ ፊደል “ለ” የሐኪም ፈቃድ ይሠጣታል፡፡
- አንድ ሰራተኛ ሕጋዊ ሚስቱ በወለደችበት ዕለት ደመወዝ የሚከፈለብት የ1ቀን ፈቃድ ይሠጠዋል፡፡ በሕጋዊ ወሊድ ምክንያት ችግር ቢገጥመው ችግሩን ለመፍታት ካው ዓመት ፈቃድ ወይም ነጻ ፈቃድ በመውሰድ መስተናገድ ይቻላል፡፡ ሠራተኛው በዓመት ዕረፍት በሳምንት ዕረፍት በሕመም ዕረፍትና በሀዘን ፈቃድ ላይ ከሆነ ግን ፈቃዱ ተፈጻሚነት አይኖረውም፡፡
- ለነፍሰ ጡር ሴቶች የሥራ ሁኔታ በአዋጁ መሠረት ይፈጸማል፡፡
መ/ የጋብቻ ፈቃድ
- ማንኛውም የአ/ማህበሩ ሠራተኛ የመጀመሪያ የሕግ ሚስት ወይም ሲያገባ ወይም ስታገባ ሠራተኛው ወይም ሰራተኛዋ 4/አራት/ ቀናት ከመደበኛ ደመወዝ ጋር ይሰጠዋል /ይሰጣታል ይህም ለአንድ ጊዜ ብቻ ነው፡፡
ባህር ዳር ጨርቃ ጨርቅ አክሲዩን ማህበር Bahir Dar Textile Share company |
ህብረት ስምምነት Collective agreement ሠ/ ለማህበር መሪዎች የሚሰጥ ፈቃድ |
- በህ/ስምምነት ድርድር በማሕበር ስብሰባ ለመገኘት በሴሚናሮችና ሥልጠና ለመካፈል እንዲቻል ከማሕበሩ አመራር አባላት ከደመወዝ ጋር ፈቃድ ይሠጣቸዋል፡፡ ይህም ከአ/ማህበሩ ውጭ ሲሆን ነው፡፡
- ለማሕበሩ ሊ/መንበርና ጸሐፊ ደመወዝ የሚከፈለው አክ/ማህበሩ ይሠታል፡፡ በመግለጫ ተደግፎ ለሥራ አስፈጻሚ አባላት ከማሕበር በደብዳቤ ሲጠየቅና አክ/ማህበሩ ይሠጣል፡፡ ም/ሊቀ/መንበር በተቻለ መጠን በመደበኛ የሥራ ሰዓት ወይም ኖርማል እንዲመደብ ይደረጋል፡፡
- በማዕላዊ መንግስት በክልል መስተዳደር በአገር ሰራተኛ ማሕበር በኩል ለሚገኝ የትምሀርት የማህበር መሪዎ በመንግስት መመሪያ መሠረት ደመወዝ የሚከፈልበት የትምህር ፈቃድ ይሠጣቸዋል፡፡
- በየክፍሉ የሚገኙ የምክር ቤት /ሆርሻ/ አባላት እንደ አስፈላጊነቱ በ3 ወር አንድ ጊዜ ከአንድ የሥራ ያበለጠ ለስብሰባ ፈቃድ ከደመወዝ ጋር ይሠጣቸዋል ሆኖም ማሕበር አስቸኳይ ጉዳይ ሲገጥሙ አክ/ማህበሩን በማስፈቀድ ሊሰበሰብ ይችላል፡፡
- አንድ ሠራተኛ ለፌዴሬሽን ወይም ኮነፌዴሬን ተመራጭ ሲሆን አክ/ ማህበሩ ፈቃድ ይሰጣል፡፡
- ማህበሩ ለጠቅላ ጉባኤ የሥራ ሪፖርት በሚያቀርብበት ጊዜ በዓመት አንድ ቀን ከደመወዝ ጋር የሚከፈል ፈቃድ ይሰጣል፡፡
ረ/ የሀዘን ፈቃድ
- የአንድ ሰራተኛ ባል ወይም ሚስት አባት ወይም እናት ልጅ፣ ወንድም፣ እህት፣ አያት፣ አክስት፣ አጎት የወንድም ልጅ፣ የእህት ልጅ፣ የልጅ ልጅ የባል ወይም የሚስት ወንድም፣ የባል ወይም የሚስት እህት፣ ወይም የባል ወይም የሚስት አባትና እናት፣ የእንጀራ ልጅ የእንጀራ አባት የእንጀራ እናት የወንድም ሚስት የእህት በቃል ሲሞቱበት 4 ተከታታይ ቀን ከመደበኛ ደመ ደመወዝ ጋር የሀዘን ፈቃድ ይሠጠዋል፡፡
ባህር ዳር ጨርቃ ጨርቅ አክሲዩን ማህበር Bahir Dar Textile Share company |
ህብረት ስምምነት Collective agreement |
- ለሰራተኛው ከላይ የተጠቀሰውን የሀዘን ፈቃድ የሚሰጠው ወዲያውኑ ራሱ ወይም በሌላ ሰው አማካኝነት የደረሰበትን ሀዘን ለአክሲዩን ማሕበሩ የሰው ኃይል አስ/ደ/የሥራ ሂደት ሲያሳውቅ ነው፡፡
- ከአ/ማህበሩ ሠራተኛ መካከል በሞተ ለተለየ ባልደረባ ሲፈጠር በቀብር ስነ ሥርዓ ላይ ከሥራ ሂደቱ እንዲሁም ከማሕበር መሪዎች የሚገኙበት ጠቅላላ 10/አስር/ ሠራተኞች እንዲገኙ ይፈቀዳል፡፡
- አክ/ ማህበሩ ለቀብር ማስፈጸሚያ ብር 1000/አንድ ሺህ/ ለቤተሰብ ይሠጣል፡፡ ይህም ድንጋጌ ተፈጻሚ የሚሆነው አክ/ማህበሩ ላልተወሰነ ጊዜ ለቀጠራቸው ሠራተኛ ወይም ሠራተኛዋ የሞተች ወይም የሞት እንደሆነ ብቻ ነው፡፡ በዚህ ጊዜ መሠረታዊ የሠራኛ ማህበር ገንዘቡ ከአ/ማህበሩ ጠይቆ ከወለደ በኋላ ለሕጋዊ ወራሾች በሕጋዊ መንገድ ያስረክባል፡፡
- ይህን የቀብር ማስፈጸሚያ ገንዘብ አ/ማህበሩ ማካካሻ ሊውለው አይችልም፡፡
- ከተራ ቁጥር 20.1.3.5. የጠመለከቱት ተፈጻሚ የሚሆን በሠራተኛው የግል መሕደሩ በደንቡ መሠረት ተመዝግቦ ሲገኝ ብቻ ነው፡፡
ሰ/ ለትምህርት ወይም ለሥልጠና የሚሠጥ ፈቃድ
- በአገር ውስጥ ለሚጥ ስልጠና አክሲዮን ማህበሩ ፈቅዶ ለላከው ሠራተኛ ደመወዝ የሚከፈልበት ፈቃድ ይሰጠዋል፡፡
- በውጭ ሀገር የሚሰጥ የስልጠና ትምህርት ሠራተኛ ሠልጥኖ እና ትምህርቱን ጨርሶ እሰኪመለስ ድረስ ሰልጥኖ እና ትምህርቱን ጨርሶ እሰኪመለስ ድረስ ለሰራተኛው መደበኛ ሙሉ ደመወዙ ይከፍለዋል፡፡
ባህር ዳር ጨርቃ ጨርቅ አክሲዩን ማህበር Bahir Dar Textile Share company |
ህብረት ስምምነት Collective agreement |
- ከስልጠና እንደተመለከሰ ትምህርት የወሰደበትን ጊዜ እጥፍ አ/ማህበሩ ሳያገለግል በግል ፈቃዱ ሥራ ሊለቅ አይችልም ሆኖም በስልጠና ወቅት አክሲዮን ማሕበሩ ለሠራተኛው ያወጣው ማንኛውም ወጭ ተመላሽ ካደረገ ስንብት ይፈቀድለታል፡፡
- ከላይ በተራ ቁጥር 2.1.43 እና 20.1.4. የተዘረዘሩት የሚሰጡት በቅድሚያ አክ/ማህበሩ ሲስማማና ሲፈቅድ ብቻ ነው፡፡
- ሠራተኛ ማሕበሩ ሠራተኛውን ለማሰልጠን ቢፈለግ ቅድሚያ ለአ/ማህበሩ አቅርቦ በማኔጅመንት ሲቀድ ተግባራዊ ይሆናል፡፡
- የበላይ አካል ስልጠና እና ለስብሰባ ሲጠየቅ ከማሀበሩ አባላት ወይም አመራር ተመልምለው ሲሄዱ አክ/ማህበሩ ከደመወዝ ክፍያ ጋር ፈቃድ ይሰጣል፡፡
ሸ/ ሕጋዊ መብትና ግዴታ ለማስፈጸም የሚሠጥ ፍቃድ
- አንድ ሠራተኛ ከአ/ማህበሩ ጋር የሥር ክርክር ሲመሰረት ፈቃድ ከደመወዝ ጋር ይሠጣ ሆኖም ግን ከሚመለከታቸው አካል ከስንት ሰዓት እስከ ስንት ሰዓት እንደሚቆዩ ማስረጃ ማቅረብ አለበት፡፡
- አንድ ሰራተኛ የሊብል መብቱን ወይም የሲቪል ግዴታውን ሲፈጸም ለዚሁ ኣላማ ላጠፋው ጊዜ ብቻ በክፍያ ጋር ፈቃድ ይሠጠዋል፡፡
- ከላይ በተራ ቁጥር 20.1.49 እና 20.1.50 የተጠቀሱት ተቀባይነት የሚኖረው ከዋበት መ/ቤት ሕጋዊ የሆነ ማስረጃ ሠራተኛው ሲያቀርብ ነው፡፡
- አንድ ሰራኛ ከአ/ ማህበሩ ዋስትና ደብዳቤ እንሰሰጠው ሲጠይቅ 2/ሁለት/ ጊዜ ብቻ ይሠጠዋል፡፡
- በተራ ቁጥር 2 ተመለከተው የሊቭል መብት እና የሲቺል ግዴታ የሚባሉት
- ሠራኛው በሥራ ክርክር ፍርድ ቤት ለዋለበት ሰዓት መረጃ ሲያቀርብ
ባህር ዳር ጨርቃ ጨርቅ አክሲዩን ማህበር Bahir Dar Textile Share company |
ህብረት ስምምነት Collective agreement |
- ለህዝባዊ ድርጅቶች የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ለመሳተፍና ከሚመለከተው አካል አስቀድሞ ጥያቂ ሲቀርብና አክ/ማህበሩ ሲፈቅድ
- በጸጥታ ጉዳይ/ሥራ/ በሚመለከተው አካ ሲታዘዝና አ/ማህበሩ ሲፈቅድ
- በፍትህ ጽ/ቤት ለምስክርነትና ለሕጋዊ ማስረጃነት ሲጠራ
- ለብሔራዊ ጥሪ ሠራተናው በሚመለከተው አካል ሲለግ አክ/ማህበሩ ሲያውቅና ሲፈቅድ
- ማንኛውም ሠራተኛ አክ/ማበሩ በሚያዘጋጀው ወይም በሚያካሂደው የሥልጠና ፕሮግራ ሲሳፍ ወይም አምኖበት በሐገር ውስጥና በውጭ ሀገር በሚሰጥ ሥልጠና ወይም ሴሚናር ሲልከው ፈቃድ ከደመወዝ ጋር ይሠጠዋል፡፡
- ማንኛውም ሠራተኛ በአክሲዮን ማህበሩ ፋቀድ ሆኖ በግል ኬማረ በት/ቤቱ ፈተና ለሚወስድባቸው ሰዓቶች የቦታ ርቀት ግምት ውስጥ እየገባ ፈተና ለሚወስድቸው ሰዓቶች ለብሔራዊ ፈተና ተፈታኝ ለከፍተኛ ትምህርት ተማሪዎች ከ3 ቀን በፊት ፈተና ስለመኖሩ ማስረጃ ላቀረቡ ሙሉ ቀን ደመወዝ የሚከፈልት ፍቃድ ይሠጠዋል፡፡
- የሠራተኛ ማሕበር የሥራ አስፈጻሚ አካላት 9ኙ በየ15 ቀኑ ሰኞ የሥራ አመራሩ 12 ቱ የወሩ ለሚያደርጉት ስብሰባ ደመወዝ የሚከፈልበት ፈቃድ ይሠጣቸው፡፡
- በአ/ማህበሩ ውስጥ የሚገኙ ሹፌሮች የመንጃ ፈቃዳቸውን ለማሻሻል በሚሠጠው ፈተና ለመሳተፍ ፈቃድ ሲጠይቁ ከደመወዝ ጋር ይሠጣቸዋል፡፡ ይኸውም የሚሆነው ፈተና ለመኖሩ ከ3 ቀን በፊት ማስረጃ ማቅረብ አለባቸው፡፡
ባህር ዳር ጨርቃ ጨርቅ አክሲዩን ማህበር Bahir Dar Textile Share company |
ህብረት ስምምነት Collective agreement |
ቀ/ ደመወዝ የማይከፍልት ፈቃድ
- በአ/ማህበሩ ሲያምንበት ማንኛውም ሠራተኛ በድንገት ለሚያጋጥመው ችግር ወይም ሁኔታ በ12 ወራ ውስጥ በተከታታይ ወይም በተለያየ ጊዜያት 10 ቀን ደመወዝ የማይከፈልበት ፈቃድ ያገኛል፡፡ ይሁን እንጂ አክ/ማህበሩ ሊሠጥ ይችላል፡፡ ነጻ ፈቃ የሚጠው ሠራተኛ የተጠራቀመ የዓመት ዕረፍት የሌለው መሆኑ ከተረጋገጠ የተመደበበት ሥራ እንደማይበድል በኃላፊው ሲረጋገጥ ብቻ ነው፡፡
ሰ/ አክሲዩን ማሕበሩ ኤች ኢቪ ኤድስን በሥራ ቦታለመከላከል የሚከተሉትን ተግባራ ያከናውናል፡፡
- አክ/ማህበሩ ኤች አይ ቪ ኤድስን ለመከላከል የኤች አይ ቪ ኤድስን ፖሊሲ ከመሰረታዊ ሠራተኛ ማሕበሩ ጋር በመመካከር ያወጣል ፖሊሲውን ይተገብራል፡፡
- ከቫይረሱ ጋር ለሚኖሩ ሠራኞች ጸረ ኤድስ መድኃኒት በነጻ የሚገኝትን ሁኔታ ከማሕበሩ ጋር በመመካከር ያመቻቻል እንዲሁም ለኤች አይ ቪ ኤድስ ሕመምተኛ ሠራተኞች ድጋፍ እንክብካቤ ያደርጋል፡፡
- የጸረ ኤድስ ማሕር አመራር አባላ ኤች አይ ቪ ኤስን በተመለከተ የሚዲርጉትን እንቅስቃሴ አ/ ማህበሩ ያበረታታል፡፡ ጽ/ቤት ይሰጣል፡፡ ለትምህርታዊ ሴሚናሮች ወርክ ሾፖችና ሰብሳቢች አግባበው ባለው አካ ሲጋበዝ እንደ አስፈላጊነቱ እያየ ይፈቅዳል፡፡
- የጸረ ኤስ ማሕበር ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ስብሰባ ሲኖ በ15 ቀን ውስጥ የግማሽ ቀን የሥብሰባ ፈቃድ ይሰጣል፡፡
ባህር ዳር ጨርቃ ጨርቅ አክሲዩን ማህበር Bahir Dar Textile Share company |
ህብረት ስምምነት Collective agreement |
- ከቫይረሱ ጋር የሚኖሩ ሠራኞ በዕድገት በውክልና በዝውውርና በሌላም ነገር አድሎ እንዳይደረግባቸው በአሰሪውና በሠራተኛው እንዳይገለሉ በቂ ቁጥጥር ያደርጋል፡፡
አንቀጽ ሃያ አንድ
ሀ/ በአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ አዋጅ ቁጥር 377/96 ከአንቀጽ 25 ጀምሮ እስከ 112 ያለው
ድንጋጌ መሠረት
- በሥራ ላይ ለሚደርሰው አደጋ ወይም በሥራ ምክንያት ለሚመጣ ሕመም አክ/ማህበሩ ለሠራኛው ኢንሹራንስ ይገባል፡፡ ይህንንም ስምምነት ለሠራኛ ማሕሩ በአማርኛ አስተርጎሞ ይሠጣል፡፡ በሥራ ላይ አደጋ በሞ የጠሌዩ ሠራተኞች የሞት ካሣውን ለሕጋዊ ወራሾች ይሠጣል፡፡
- ሠራተኛው ከሥራ ሲወጣና ወደ ሥራ ሲገባ ሊሚደርስበት አደጋ አንድ ሰዓ የመድን ዋስትና ይሰጣል፡፡
- የአክ/ማህበሩ ሠራተኛ በአ/ማህብሩ ቅጥር ግቢ ውስጥ በማንኛውም ቀን በሥራ ላይ ባሉበት ጊዜ የኢንሹራንስ ዋስትና አለው፡፡
- ሠራተኛው ከቤት ወደ ስራው ከሥራው ወደ ቤት ሲሄድ በነዚህ ሰዓቶች አደጋ በደረሰበት ጊዜ ውድያውኑ በቅርብ ለሚገኘው ፖሊስ ወይም ቀበሌ ገ/ማህበራት ማሳወቅ አለበት፡፡ መረጃወንም በ24 ሰዓት ለአ/ማህበሩ ያሳውቃል፡፡ አ/ማህበሩም ለኢንሹራንስ በ24 ሰዓት ውስጥ ስለደረሰው አደጋ ሪፖርት ያደርጋል፡፡
- ከዚህ በላይ ከተራ ቁጥር 21.3 እስከ 21.4 ለዘረዘተሩት ሁኔታዎች ሠራተኛውወ የጉዳት ካሳ ለማግኘት የሚችለው የአደጋው ዝርዝር ሁኔታ ለፖሊስ ጣቢያ ወይም ከቀበሌ መስተዳድር ወይም ቀበሌ ገ/ማህበራት በጽሑ ሲረጋገጥ ነው፡፡
ባህር ዳር ጨርቃ ጨርቅ አክሲዩን ማህበር Bahir Dar Textile Share company |
ህብረት ስምምነት Collective agreement |
- ከዚህ በላይ በተራ ቁጥር 3 በተጠቀሰው ሁኔታ ጉዳት የደረሰበት ሠራተኛ ራሱ ወይም በመልእክተኛው ለአ/ማሕበሩ የሠው ኃይል አስ/ዲ/የሥ/ሂደት የዐደጋውን ሁኔታ በ24 ሰዓት ውስጥ ማሳወቅ አለበት፡፡ ሆኖም የአ/ማህበሩ የሰው ኃይል አስ/ዲ/ሥ/ሂደት ቢሮ ዝግ በሚሆንበት ጊዜ አደጋው የደረሰ ከሆነ ቢሮው በሚከፈትበት ዕለት ጠዋ ማሳወቅ አለበት፡፡
- ሠራኛው ከሥራ ቦታው ወይንም ከመደበኛ የሥራ ሰዓት ውጪም ቢሆን የአሠሪውን ትዕዛዝ ሥራ ላይ ሲያውሉ በነበረበት ጊዜ የደረሰበት ጉዳይ በሥራ ላይ እንደደረሰ አደጋ ይቆጠራል፡፡ በተጨማሪ ለሥራ ጉዳይ ወይም በሥራ ላይ አደጋ ደርሶበት ለሕክምና ከባሕር ዳር ውጭ ለሚላክ ሠራተኛ የ24 ሰዓት መድህን ዋስትና ሽፋን ይሠጠዋል፡፡
ለ/ የጉዳት ካሠ ለማግኘት መሟላት ያለባቸው ግዴታዎች
- ሠራተኛው ሥራውን ሲሰራ የአካል ጉዳት ሲደርስበት ይህንኑ ወዲያውኑ ለቅርብ አለቃው ነግሮ ወደ አ/ማህበሩ ክሊኒክ ወይም አዲስ አበባ ማ/ጽ/ቤት ከሆነ ወደ መንግስት ሆስፒታል ወይም ጤና ጥበቃ ሄዶ መታከም አለበት፡፡
- በሠራተኛው ላይ የደረሰበትን ጉዳት የክፍሉ አለቃ በ24 ሰዓት ውስጥ ሪፖርት አዘጋክቶ ምስክተሮች ካሉ አስመስክሮ ከሌሉም አለመኖራቸውን ገልጾ ለድጅቱ ሀኪም መስጠት አለበት፡፡
- የድርጅቱ ሀኪም አደጋው በደረሰ በ24 ሰዓ ውስት በጽሑ ለሰው ኃል ልማትና አስተዳር ደጋፊ የሥራ ሒደት መስጠት አለበት፡፡
- የሰው ኃይል ልማትና አስተዳር ደጋፈ የሥራ ሂደት የጉዳ ካሳ የሚስጠይቅ ከሆነ የሀኪም ሪፖርት በደረሰው በ24 ሰዓት በኢንሽራስ ድርጅቱ በተገቢ ፎም ላይ አደጋውን ሞልቶ መላክ አለበት፡፡
ባህር ዳር ጨርቃ ጨርቅ አክሲዩን ማህበር Bahir Dar Textile Share company |
ህብረት ስምምነት Collective agreement |
- የሰው ኃይል ልማትና አስተዳር ደጋፊ የሥራ ሂደት ጉዳዩን ተከታትሎ ለክፍያ አፈጻጸም ደረጃ ሲደርስ አስፈላጊውን ሰነድ አሟልቶ ለፋይናንስ ደጋፊ የሥራ ሂደት ያስተላፋል፡፡
አንቀጽ ሃያ ሁለት
- የሥራ ውል መቋረጥ
ሀ/ የሥራ ውል መቋርጥ
በዚህ ህ/ሽምምነትና በአሰሪና ሰራተኛ አዋጅ ቁጥር 377/96 ድንጋጌ መሠርት ይፈጸማ፡፡
ለ/ ለሕግ ውጭ የሥራ ውል መቋረጥ
አሠሪው ወይም ሰራተኛው የሥራ ውል በማቋረጥ ረገድ ከአሰሪና ሰራተኛ ጉዳይ አዋ ቁጥር 377/96 እና ከዚህ ኅ/ስምምነት ኬወሰኑት ሁኔታዎች ውጭ የሥራ ውል ማቋረጥ ሕገ ወጥ ይሆናል፡፡
ሐ/ ከሕግ ውጭ የሥራወ ውል የሟጥበት ሠራተኛው
በአሰሪና ሠራተኛ አዋጅ ቁጥር 277/96 አንቀጽ 43 መሰረት ተፈጻሚ ይሆናል፡፡
አንቀጽ ሃያ ሶስት
- የሥራ ስንብት ክፍያና ካሳ አፈፃፀም
ሀ/ የሥራ ስንብት ክፍያ አፈፃፀም
ሠራኛው በአሰሪና ሠራተኛ አዋጅ ቁጥር 377/96 እናበዚህ ህ/ስምምነት አንቀጽ 22 በተመለከተው ምክንያት ከሥራ ሲሰናበት የሚፈለግበት ሂሳብ
ባህር ዳር ጨርቃ ጨርቅ አክሲዩን ማህበር Bahir Dar Textile Share company |
ህብረት ስምምነት Collective agreement |
ማኛውም ተረክቦ ይሠራ የነበረበት የሥራ መሳሪያ ያስረክባል፡፡ የመታወቂያ ወረቀትም ይመልሳል፡፡ ሆኖም የሥራ ልብሱን አይመለከትም ሠራኛው የሚፈለግበትን ሁሉ ካጠናቀቀ በኃላ አ/ማህበሬ በሚከተለው አኳኋ ስንብት ይፈጽማል፡፡
- ሠራተኛው ያገለገለበትን ዘመን ደመወዙ የሠራተኛው ፎቶ ግራፍ የያዘ የሥንብት የምስክር ወረቀት ይሠጠዋል፡፡
- የአልተጠቀመበትን የዓመት ዕረፍት ካለው በአዋጅ ቁጥር 377/96 ድንገጌ መሠረት በገንዘብ ታስቦና ሌሎችንም ጥቅማ ጥቅም ይሰጠዋል፡፡
- የሥራ ስንብት ካሳ የሚያገኙ ሠራተኞች የአሠሪና ሠራኛ ጉዳይ አዋጅ በሚፈቅደው መሠረት ይፈጸማል፡፡
- ከሥራ ተሰናባቹ በአዋጅ ቁጥር 377/96 አምቄ 23.24/29/1/ እና /2/2-30-31-39 እንዲሁም በአዋጅ 494/98 አንቀፅ “ሸ” መሠረት ተገቢው ክፍያ ይሠጠዋል፡፡
- ለሠራተኞች በአሠሪና ሠራተኛ አዋጅ ቁጥር 377/96 እና 494/98 መሰረት ተፈጻሚ ይሆናል፡፡
- ለሚለቁና ጡረታ ለሚወጡ ሠራተኞች የደንብ ልብስ የሚያገኙት
- በዓመት ሁለት ጊዜ የሚያገኝ ከሆነ ቢያንስ 3 ወር ያገለገለበት ከሆነ ይሠጠዋል፡፡ ከዚህ ውጭ ከሆነ ግን የደንብ ልብሱ ይገባኛል ጥያቄ አይቀርብበትም፡፡
- በሁለት ዓመት አንድ ጊዜ የሚሰጥ ከሆነ ግን አንድ አምት ካገለገለበት የማግኘት መብት አይኖውም፡፡
ባህር ዳር ጨርቃ ጨርቅ አክሲዩን ማህበር Bahir Dar Textile Share company |
ህብረት ስምምነት Collective agreement |
ለ/ ያለማስጠንቀቂያ ሥራ ለሚለቅ ሠራተኛ ስለሚሠጥ ካሳ
አሰሪና ሰራኛ አዋጅ ጉዳይ ቁጥር 377/96 አንቀጽ 32 መሰረት የሥራ ውሉን የሚያቋርፅ ሰራተኛ በዚህ ህ/ስምምነት በተራ ቁጥር 5 በተመለከተው የሥራ ስንብት ክፍያ በተጨማሪም በአዋጅ ቁጥር 377/96 አንቀጽ 41 መሰረት ይፈጸማል፡፡ ሆኖም የሥራ ውሉ እንደተቋረጥ አግባብ ባለው ሕግ መሰረት የዘለቄታ ጡረታ አበል ክፍያ የሚያገኙ ሠራተኞች ላይ ተፈጻሚ ይሆናል፡፡
- ሠራኛው የ30 ቀናት ማስጠንቀቂያ ሣይሰጥ ከለቀቀ በአዋጅ ቁጥር 377/96 አንቀጽ 45 ንዑስ አንቅጸ 1 እና 2 መሰረት ይፈጸማል፡፡
- በአዋጅ ቁጥር 377/96 አንቀጽ 43 የተደነገገው ቢኖርም አሠሪው በዚሁ አዋጅ አንቀጽ 35 ያለማስጠንቀቂያ የተጠቀሱትን ሳያሟላ ሰራተኛውን ሲያስወጣ በዚህ አዋጅ አንቀጽ 40 በተመለከተው ክፍያ በተጨማሪ ሠራታው በማስጠንቀቂያው ጊዜ ይከፍለው ይገባ የነበረው ደመወዝ ለሠራኛው ይከፈላል፡፡
አንቀጽ ሃያ አራት
የጡረታ መብት ስለመጠበቅ
የአክሲዮን ማሕበሩ ሠራተኞ በጡረታ አበል አከፋፈል የጡረታ አዋጅ የተጠቀሰው ሁኔታ አሟልቶ ከተገኘ የጡረታ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
አንቀት ሃያ አምስት
- ለባሕር ዳር ጨርቃ ጨርቅ አ/ማህበር ዋና ገንዘብ ያዥ ለሚያንቀሳቅሰው ገንዘብ ማካካሻ በየወሩ 200.00 ሁለት መቶ ብር ይከፍለዋ፡፡ አዲስ አበባ ማ/ቅ/ጽ/ቤት ገንዘብ ያዥ ለሚንቀሳቀሰው ገንዘብ ማካካሻ በየወሩ ብር 60.00/ስልሳ ይከፈለዋል፡፡
ባህር ዳር ጨርቃ ጨርቅ አክሲዩን ማህበር Bahir Dar Textile Share company |
ህብረት ስምምነት Collective agreement |
- ለባሕር ዳር ጨ/ጪ/አ/ማህበር ደመወዝ ከፋዮች ብር 1000.00/አንድ ሺህ 2/ ሁለት ብር/ እየታሰ ይከፈላቸዋል፡፡
- ይህ ሲሆን ሠራኛው የገንዘብ ጉለት ካረገ አግባብነት ባለው ሕግ በኃላፊነት ይጠየቃል፡፡
- የአከፋፈል ደረጃ በፋይናንስ ደጋፊ የሥራ ሂደቱ ይፈጽማል፡፡
- አክሲዮን ማሕበሩ ለገንዘብ ያዥ እዲከፈል የተወሰነው ወርሃዊ ክፍያ በአስራ ሁለት ወራት በሠራኛው ስም በመጠባበቂያ ገንዘብ መልክ ያጠራቅማል፡፡ ከዚህ በኋላ ግን የመጠባበቂያ ገንዘብ ክፍያውን በየወሩ ለገንዘብ ያዥ ይከፍላል፡፡
- ገንዘብ ያዥ በኦዲተር /ሂሳብ ኃላፊው/የተረጋገጠ ገንዘብ ጉለት/ሲገኝበት አ/ማህበሩ በገንዘብ ያዥ ስም ካጠራቀመው መጠባበቂያ ገንዘብ ተቀናሽ በማድረግ ጉድለቱን ያሟላል፡፡
- ገንዘብ ያዥ ከአ/ማህበሩ ሲሰናበት ወይም ከገንዘብ ያዥ የሥራ መደብ ወደ ሌላ የሥራ መደብ ሲዛወር ዓይነት የገንዘብ ጉድለት የሌለበት መሆኑ ሲታወቅ በስሙ የተጠራቀመው ገንዘብ ተመላሽ ሆኖ ቀሪ ይከፍለዋል፡፡
- ከሠራኛው/ከተገልጋዩ ማነስ የተነሳ ገንዘብ ያዥ የመጠባበቂያ ገንዘብ ክፍያ የሚያገኙ ሁለት ወይም በላይ የሥራ መደቦን ደርቦ ሲይዝ በየወሩ የሚከፈል መጠባበቂያ ገንዘብ ለከፍተኛው የስራ መደብ የተመደበ ክፍያ ብቻ ይሆነል፡፡
- የሚከተሉትን መፈጸም ለማንኛውም ሠራተኛ ሕግ ወጥ ድርጊት ነው፡፡
ሀ/ የሠራተኛን ሕይወትና የአ/ማህበሩን ንብረት አደጋ ላይ የሚጥል ድርጊት ሆን ብሎ በሥራላ ቦታ መፈጸም፡፡
ባህር ዳር ጨርቃ ጨርቅ አክሲዩን ማህበር Bahir Dar Textile Share company |
ህብረት ስምምነት Collective agreement |
ለ/ አሠሪው በግልጽ ሳይፈቅድ የአ/ማህበሩን ንብረት ለግል መገለገያ መጠቀምና መወምሰድ
ሐ/ የሥራ ላይ አእምሮ የሚያደመነዝዙ ዕጾችን ወስዶና በሥራ ላይ ሰክሮ መገኘት
መ/ ሕግ ሲያስገድድ ወይም አሰሪው በበቂ ምክንያት ሲጠይቅ የጤና ምርመራ ለማድረግ ፈቃደኛ አለመሆን፡፡
ሠ/ ስለ ጡንነትና ደህንነት ጥበቃና ስለ አደጋ መከላከል የወጡ ሥራ ደንቦችን አለማክበርና አስፈላጊ የሆኑትን የአደጋ መከላከያ ጥንቃቄዎችን ለመውሰድ ፈቃና አለመሆን፡፡
ረ/ ባልተጨበጠ ጉዳይ ላይ አሉባልታ እየነዙ ሠራተኛውን ወደ ተሳሳተ አቅጣጫ መምራ ጤናማ የምርት እንቅስቃሴን ማደናቀፍ የሠራተኛውን ጤናማ ማሕበራዊ ግንኙነት ማሻከር የሠራተኛ ማህሩና አክሲዮን ማጅበሩ ሳያውቅ ሠራተኛውን ለስብሰባ መጥራ ሕገ ወጥ ድርጊት ነው፡፡
ሰ/ ሙሰኝነት ዝሙት በአክሲዮን ማሕበሩ ውስጥ መፈጸም ቁማር መጫወት ወይም መሰል ተግባራን ማድረግ፡፡
አንቀፅ ሃያ ስድስታ
ሕገወጥ ድርጊት
- የሚከተሉትን መፈጸም ለማንኛውም አሠሪ ሕገ ወጥ ድርጊት ነው፡፡
ሀ/ የዚህን ህብረት ስምምነት ድንጋጌዎች በመቃረን ተገቢ ያልሆነ አድራጎትን መፈጸመ
ባህር ዳር ጨርቃ ጨርቅ አክሲዩን ማህበር Bahir Dar Textile Share company |
ህብረት ስምምነት Collective agreement |
ለ/ ሠራኛው መብቱን በሕጋዊ መንገድ እንዲያስከብር ጥረት ሊያደርግ በማንኛውም አኳኋን ማደናቀፍ ወይም መብቱን በማስበሩ እርምጃ መውሰድ
ሐ/ በብሔና ብሔሰብ በጎሳ፣ በጾታ፣ በኃይማኖትና በፖለቲካ አመለካከትና በሌላም ሁኔታ በሠራተኞች መካከል ልዩነት ማድረግ
መ/ ፍጽኽን ማጋደል ማለትም አድሎን ፣ ሙኝትን ርካሽ ድርጊቶችን መፈጸም ሕገ ወጥ ድርጊት ነውው፡
ሠ/ ባልተጨበጠ ጉዳይ ላይ አሉባልታ እየነዙ ሠራኛውን ወደ ተሳተ አቅጣጫ መምራት፣ የጤናማ ምርት እንቅስቃሴ ማናቀፍ የሠራተኛውን መልካም ማሕበራዊ ግንኙነት ማሻከር ሕገወጥ ድርጊት ነው፡፡
ረ/ አ/ማህበሩ አጠቃላይ የሠራተኛ ስብሰባ ሲጠራ ለሠራተኛው ማህበር አለማሳወቅ
ሰ/ በአሠሪና ሠራተኛ አዋጅ ቁጥር 377/96 እና በማሻሻያው አንቀጽ 494/98 በተደነገገው መሠረት ተፈጻሚ ይሆናል፡፡
ሸ/ ማንኛውም አሠሪ የአ/ማህበሩን ሠራተኛ የግሉን ሥራ በመደበኛ የሥራ ሰዓት ያሠራ ሕገ ወጥ ድርጊት ነው፡፡
ቀ/ በብሔርና ብሔሰብ በጎሳ፣ በጾታ፣ በሃይማኖት፣ በፖለቲካ መካከል በሌላም ሁኔታ ሠራኛውን መከፋፈልል፡
በ/ በአ/ማህበሩ ጥቅም ላይ በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ መንገድ ሕገወጥ ተግባር መፈጸም፡፡
አሰሪና ሰራተኛ አዋጅ ቁጥር 377/96 እና በማሻሻያው አንቀጽ 494/98 በተደነገገው መሠረት ተፈጻሚ ይሆናል፡፡
አንቀ ጽ ሃያ ሰባት
27.1. የሥነ ስርዓት እርምጃ አወሳሰድ
ሀ/ የቅጣት አወሳሰን
ባህር ዳር ጨርቃ ጨርቅ አክሲዩን ማህበር Bahir Dar Textile Share company |
ህብረት ስምምነት Collective agreement |
- በዚህ ሕ/ስምምነት የሚሸፈኑ ሠራተኞች ሁሉ በዚሁ ስምነት የተመለከቱትን የሰው ኃይል የአስተዳደር ሥርዓት ተላልፈው በመገኘታቸው ጥፋተ በማስረጃ ሲረጋገጥ የሥነ ሥርዓት እርምጃ ይወሰድባቸዋል፡፡
- ከስራ የሚሲናብቱ የሥነ ሥርዓት ጉድለት ሲያጋጥምና መጣራት ያለበት ሆኖ ሲገኝ በዋና ሥራ አስፈጻሚ አማካኝነት ሠራተኛ ማሕበር በአባልነት ያለበት ኮሚቴ ያቋቁማል፡፡
- ማንኛውም የሥነ ሥርዓ ቅጣች ሪፖርት የሚረጉት ለሥራ ሂደት ሥራ አስፈጻሚዎች እና አልግሎ ኃላፊዎች ተደርጎ በነሱ በኩል ለአክሲዮን ማሕበሩ ማኔጅመንት ይቀርባል፡፡
- ለሥር መደቡ የተሠጠው የሥራ ልብስና የአደጋ መከላከያዎች በሥራ ላይ ሳይለብሱና ሣይጠቀሙ በሚገኙ ሠራተኞች ላይ በክፍሉ የቅርብ ሀላፊ ወደ ቤታቸው እንዲመለሱ ተደርጎ የጽሑ ማስጠንቀቂያ ተሰጥቶት በዕቱ በቀሪ ይመዘገባል፡፡ ሆኖም የሥራ ልብስ ለብሶ ከተመለሰ ይሄን ለማሟላት ያጠፋው ጊዜ ተቀንሶ ስራውን እንዲሰራ ይደረጋል፡፡ የጠሰደበት የሥነ ሥርኣት እርምጃ እደተጠበቀ ይሆናል የሥራ ልብስ ባለመልበሱ ምክንያት የሥራ ልብስ ለማምጣት ወደ ቤቱ ሲሄድም ሆነ ሲመለስ በኅ/ስምምነቲ አንቀጽ 21 የተደነገገው ዋስትና ሽፋን የለውም የሥነ ሥርዓ እርምጃ አ.. በዚሁ አንቀጽ ሰንጠረዥ በተራ ቁጥር 7 ይፈጸማል፡፡ ሠራተኞ ከግቢ ውስጥ ከገቡ በኃላ ተከታትሎ የማሰራና ደንቡን ተከትሎ እንዲሰሩ የማድረግ ኃላፊነት በሙሉ ሠራኛው በየተመደበበት የሥራ ሂደት በየደረጃው ያሉ ኃላፊዎች ኃላፊነት ነው፡፡
ባህር ዳር ጨርቃ ጨርቅ አክሲዩን ማህበር Bahir Dar Textile Share company |
ህብረት ስምምነት Collective agreement |
ለ/ የጥፋቱ ደረጃና የሚያስከትለው ቅጣት
ተ.ቁ | የጥፋት አይነት | የጥፋ ደረጃ | 1ኛ ጥፋት | 2ኛ ጥፋት | 3ኛ ጥፋት | |||||||||||||||||||
የህ/ምምነት ሰነስርዓ ድንጋጌ ውጭ የማይመከተው ወገን የሠራተኛ ጉዳይ ለመፈጸም የሚከረ ሰራተኛ | ||||||||||||||||||||||||
ከደረሰበት ሕመም እንዲፈወስ ሐኪም እንዲፈውስ ሐኪም የተሰጠውን ትዕዛዝ የማያከብር | ||||||||||||||||||||||||
የግል ማሕደሩን ለማሟላት የሚስችሉትን መረጃዎች በጽሑ በተሰጠው የጊዜ ገደብ አሟልቶ የማያቀርብ | ||||||||||||||||||||||||
መዝናኛ ክበቦችን ቤተ መጽሐፍት አካባቢ የሠራኞችን ሠላማዊ እረፍት ጸጥታ ትምህርታዊ ክትትልና የአስተናጋጆችን የሥራ እንቅስቃሴ ያወከ | ||||||||||||||||||||||||
ባህር ዳር ጨርቃ ጨርቅ አክሲዩን ማህበር Bahir Dar Textile Share company | ||||||||||||||||||||||||
ህብረት ስምምነት Collective agreement | ||||||||||||||||||||||||
ተ.ቁ | የጥፋት አይነት | የጥፋ ደረጃ | 1ኛ ጥፋት | 2ኛ ጥፋት | 3ኛ ጥፋት | |||||||||||||||||||
ሌላው ሠራተኛ በሥራ ጊዜ ሥራ ለማስፈታ የሞከረ | ||||||||||||||||||||||||
በሥራ ሰዓትና ቦታ ሰክሮ መግባት | ||||||||||||||||||||||||
የተሰጠውውን ጥቅምና መከላከያበሥራ ላይ ያልተገለገለ ሰራተኛ | ||||||||||||||||||||||||
ዋና ሥራ አስፈጻሚ ያለቃው በውክልና መልክ ሠራተኛ የሚመድብ ኃላፊ | ||||||||||||||||||||||||
በአዋጅ ቁጥር 377/96 አንቀጽ 67 በተሰጠው መሰረት ትርፍ ሰዓት እንዱሠራ ሲታዘዝ ፈቃደኛ ያልሆነ | ||||||||||||||||||||||||
በድርጅቱ ክልል ውስጥ የግሉን ሽያጭ እያካሄደ የተገኘ | ||||||||||||||||||||||||
ባህር ዳር ጨርቃ ጨርቅ አክሲዩን ማህበር Bahir Dar Textile Share company | ||||||||||||||||||||||||
ህብረት ስምምነት Collective agreement | ||||||||||||||||||||||||
ተ.ቁ | የጥፋት አይነት | የጥፋ ደረጃ | 1ኛ ጥፋት | 2ኛ ጥፋት | 3ኛ ጥፋት | |||||||||||||||||||
ማንኛውም ድርጅት ማስታወቂያ በሰሌዳዎች ላይ ያለፈቃድ መገልገል ወይም ሕጋዊ ማስታወቂያ ያላግባብ ማበላሸት | ||||||||||||||||||||||||
በሌላ መ/ቤት በቋሚነት ተቀጥሮ ሲሰራ የተገኘ | ||||||||||||||||||||||||
ጉዳዩ የሚመለከተው አካል ላይፈቅድ ማንኛውንም ንብረትና የሥራ ቦታዎች ለማይመለከተው ሰው ያሳየና መግለጫ የሠጠ | ||||||||||||||||||||||||
በሥራ ላይ ያለውን ሰው የዘለፈ ወይም ያዋረደ | ||||||||||||||||||||||||
የድርጅቱ ዕቃ መሣሪያና ተሸከርካሪ መኪና ያለፈቃድ ለግል ተግባር ያዋለ ወይም ያለአግባብ ከደንብ ውጭ የተጠቀመ የተገለገለ | ||||||||||||||||||||||||
ባህር ዳር ጨርቃ ጨርቅ አክሲዩን ማህበር Bahir Dar Textile Share company | ||||||||||||||||||||||||
ህብረት ስምምነት Collective agreement | ||||||||||||||||||||||||
ተ.ቁ | የጥፋት አይነት | የጥፋ ደረጃ | 1ኛ ጥፋት | 2ኛ ጥፋት | 3ኛ ጥፋት | |||||||||||||||||||
ለሚመለከተው ኃላፊነት የሚሸሽና አድልኦነት የሚጽም ኃላፊ | ||||||||||||||||||||||||
ወደ ስራ ሲገባና ሊወጣ ለፍተሸ ፈቃደኝነቱን ያላየ ወይም ያንገራረ ሠራተኛ | ||||||||||||||||||||||||
ከሥራው ጋር በተያያዘ ምክንያት የምስክርነት ቃል እንዲጥ ሲጠየቅ ፈቃደኛ ያልሆነ ሠራተኛ | ||||||||||||||||||||||||
የሰራተኛውን ወይም የአ/ማህበሩ ወይም የማህበረሰቡን ስም የሚያጎድፍ የሐሰት ወሬ የሚያወራ የሚቀሰቅሰስ | ||||||||||||||||||||||||
የደረጃ እድገት ስብሰባ ውይይት የስራ ዝውውርና ደመወዝ የባለሙያ አስተያየት የመሳሰሉትን ጉዳዮች የሚመለከተውን አካል በግልጽ ከማሳወቅ በፊት የ ለማሳወቅ | ||||||||||||||||||||||||
ባህር ዳር ጨርቃ ጨርቅ አክሲዩን ማህበር Bahir Dar Textile Share company | ||||||||||||||||||||||||
ህብረት ስምምነት Collective agreement | ||||||||||||||||||||||||
ተ.ቁ | የጥፋት አይነት | የጥፋ ደረጃ | 1ኛ ጥፋት | 2ኛ ጥፋት | 3ኛ ጥፋት | |||||||||||||||||||
በተወሰደበት የቅጣት ውሳኔ ሐሳብ እንዲሰጥ ሲተየቅ ፈቃደኛ ያሆነ ሠራተኛና የሠራተኛውን ሐሳብ ሳይጠይቅ ወይም ሠራተኛው ሳይጠይቅ ሀሳብ ለመስጠት ፈቃኛ አይደለም ብሎ የቅጣ ፎርሙን ሞልቶ ያስተላለፈ ኃላፊ | ||||||||||||||||||||||||
የደመወዝ ቅጣት የተወሰነበትን ሠራተኛ በወቅቱ ተቆራጭ አድርጎ ለአ/ማህበሩ ገቢ ያላደረገ የሰዓት ቁጥጥር የሂሳብ ሠራተኛ | ||||||||||||||||||||||||
ሠራተኛው የደረሰበትን ችግር በደብዳቤ ጠቅሶ ፈቃድ እንዲሰጠው በሃላፊው ካሳወቀ በወቅቱ ሠራተኛውን ጥያቄ አለመቀበሉን በጥያቄው ማመልከቻ ላይ ጽሑፍ መልስ ያልሰጠ የቅርብ የሥራ መሪ ኃላፊ | ||||||||||||||||||||||||
ባህር ዳር ጨርቃ ጨርቅ አክሲዩን ማህበር Bahir Dar Textile Share company | ||||||||||||||||||||||||
ህብረት ስምምነት Collective agreement | ||||||||||||||||||||||||
ተ.ቁ | የጥፋት አይነት | የጥፋት ደረጃ | 1ኛ ጥፋት | 2ኛ ጥፋት | 3ኛ ጥፋት | |||||||||||||||||||
የሥራ መግቢያ ሠዓት 5 ደቂቃ አሳልፎ የገባ | ቀላል | 1/2/ ደመወዝ | የ2 ቀን ደመወዝና የጽሑፍ | የ5 ቀን | ||||||||||||||||||||
ያለ ፈቃድ ለቀረና ለቀረበት በቂ ሕጋዊ ማስረካ ሳያቀርብ የቀረበ የቀርበት ቀን ደመወዝ የማይከፈል ሲሆን በተጨማሪ | ከባድ | |||||||||||||||||||||||
መደበኛ የሥራውን ለጊዜ ሲያቋርጥ ተመሳሳይ ደረጃ ያለውን ሥራ እንዲሰራ የቅርን አለቃው ሲያዘው ያልፈጸመ | ከባድ | |||||||||||||||||||||||
ሥራውን ትቶ በስራ ቦታ መተኛት | ከባድ | |||||||||||||||||||||||
ስራ ከገባ በኋላ ያፈቃ የሥራ ቦታውን ለቆ ለግል ስራ ወደ ሌላ ክፍል በመሄድ ስራ ፈቶ ስራ የሚያስፈታ | ከባድ | |||||||||||||||||||||||
በተመደበበት ቦታ የተሰጠውን የሥራ ትዕዛዝ ተቀብሎ ያላመረተና ፈቃኛ ያልሆነ ሰራተኛ | ከባድ | |||||||||||||||||||||||
በተሰጠው መደበኛ ስራ ላይ ስህተት ወይም ጥፈት መሆኑን እያቀወ እንዲታረም ያላደረገ ያላቀረበ ለአለቃው ያላሳወቀ | ከባድ | |||||||||||||||||||||||
ባህር ዳር ጨርቃ ጨርቅ አክሲዩን ማህበር Bahir Dar Textile Share company | ||||||||||||||||||||||||
ህብረት ስምምነት Collective agreement | ||||||||||||||||||||||||
ተ.ቁ | የጥፋት አይነት | የጥፋ ደረጃ | 1ኛ ጥፋት | 2ኛ ጥፋት | 3ኛ ጥፋት | |||||||||||||||||||
በተሰጠው የምርት መለኪ መጠንና በጥራ በራሱ ጥፋ ያልሰራና ያላመረተ ሠራተኛ | ከባድ |
መ/ የተፈጸመው ጥፋት ትክክለኛነት ስለማጣራት
- አንድ ሰራተኛ ጥፋት ፈጽሟል ተብሎ ከቅርብ ኃላፊው ወይም ከሌለ አግባብ ካለው ክፍል ሪፖርት ሲቀርብ ወይም ከሥራ ጓደኛው አቤቱታ ሊቀርብ ውሳነኑ ከመስጠቱ በፊት ጥፋ ለመፈጸሙ የሥራ ሂደት ወይም የሰው ኃይል አስተዳደር ደ/የስራ ሂደት ይመረምራል፡፡
- የቀረበው የክስ ሪፖርት ሠራኛውን ለመጉዳት ሆን ተብሎ ወይም በስህተት የቀረበ ሆኖ ከተገኘ ክሱን ባቀረበው ላይ አስፈላጊውን እርምጃ ይወስዳል፡፡
- በጥቆማ በቅሬታ ወይም በክስ አቤቱታ የቀረበበት ሠራኛ የቀረበበት ጉዳይ እስካልተረጋገጠ ድረስ እንደ ጥፋተኛ ተቆጥሮ ለማንኛውም መብትና ጥቅም አይገደብም፡፡
ሠ/ ከሥራ የሚያሳግዱ ጥፋቶች
- በሥራ ሰዓትና ቦታ የበላይ አለቃውን ወይም የሥራ ጓደኛውን ወይም የበታች ሠራተኛውን ወይም ማንኛውም ሰው የተማታ ሊማታ የተገለገለ ለሥራው ሲባል በተመደበበት ፈረቃ አልሰራ ያለ ሕጋዊ ጽሑፍ አልቀበልም ያለ ጥፋቱ በተፈጸመበት ቦታ የሚገኘው የሥራ ሂደት ሥራ አስፈጻሚ ድርጊቱ በተፈጸመ በ24 ሰዓት ውስጥ ተዋረዱን ጠብቆ ሪፖርት ለሰው ኃይል
ባህር ዳር ጨርቃ ጨርቅ አክሲዩን ማህበር Bahir Dar Textile Share company |
ህብረት ስምምነት Collective agreement |
አስ/ዲ/የሥራ ሂደት ያሳውቃል፡፡ ይሁን እንጂ ያልተፈጸመለት ሰራተኛ ጉዳዩን ለሰው ሃይል አስተዳር ደጋዲ የሥራ ሂደት ሊያቀርብ ይችላል፡፡
- በዚህ አንቀጽ ተራ ቁጥር 1 የጠጠቀሰውን ድርጊት የፈጸመ ሠራተኛ አድራጎቱ በማስረጃ እስከተረጋገጠበት ድረስ እንደ ጥፋቱ መጠን ተመዛዝ ከሥራ ሊታገድ ወይም ከቦታው ተነስቶ በተገኘው የሥራ መደብ ተመድቦ እንዲቆይ ይደረጋል፡፡ ሆኖም ሁኔታው ሲጣራ ከአድራጎቱ ነጻ ሆኖ ከተገኘ ወደነበረበት የሥራ መደብ ይመለሳል፡፡
- በዚህ ንዑስ አንቀጽ ቁጥር 1 እና 2 የተገለጸውን ድርጊቶች በሥራ ምክንያት ሆነ በግል ጉዳይ አደራጎቱን በፈጸሙት ላይ ተፈጻሚነት ይኖረዋል፡፡ የሥራ እገዳው በቅርብ አለቃው ተፈጽሞ ሪፖርቱ ተዋረዱን ጠብቆ ለሰው ኃይል ልማትና አስተዳር ደጋፊ የሥራ ሂደት በ24 ሰዓት ውስጥ ማቅረብ አለበት፡፡
ረ/ ያለ ማስጠንቀቂያ
- ሠራተኛው ወይም አ/ማህበሩ ሊጎዳ የሚችል ሁነታ የፈጸመ ወይም ሲጽም አይቶ ተገቢን እርምጃ በጊዜው ያልወሰደና ሪፖርት ያላቀረበ
- በመደዳው ለ5 የሥራ ቀናት ወይም በአንድ ወር ውስጥ በጠቀውላላው ለ10 የሥራ ቀናት ወይም በአንድ ዓመት ውስት በጠቅላላው ለ30 የሥራ ቀናት ያላነእዳች ምክንያት ከሥራ መቅረትና ለመቅረቱ የቀረበ ምክንያት ቢኖ ምክንያቱ በቂ ነው አይደለም ብሎ የሚወሰነው ማኔጅመንቱ ነው ይሁን እንጂ ግለሰቡ ከአቅሙ በላይ የሆነ ችግር አጋጥሞ ራሱ መጥቶ ሪፖርት ሳያደርግና ጓደኛውም ባያመለክትለት የሰው ኃይል አስ/ደጋፊ የሥራ ሂደት ችግሩን ካመነበት የቀረበት ቀን ዓመት ፈቃድ ከሌለው ደግሞ ደመወዝ በማይከፍለበት ፈቃድ ይለወጥለታል፡፡
ባህር ዳር ጨርቃ ጨርቅ አክሲዩን ማህበር Bahir Dar Textile Share company |
ህብረት ስምምነት Collective agreement |
- እሱን ወይም ሌላውን ለመጥቀም ለመጉዳት ሲል የሐሰት ምስክርነት የሰጠ ወይም ሪፖርት ያቀረበ ወይም የሐሰት ማስረጃ አቅርቦ የተሳሳረ ወይም ለማሳሳት የሞከረ ወይም ሠራተኛ የቀጣ ወይም እንዲቀጣ ወይም እንዳይቀጣ ያደረገ
- በተከለከለ የሥራ ቦታ ሲጋራ ማጨስ ወይም እሳት ያነደደ
- የአክሲዮን ማህበሩን ንብረት የሰረቀና ያሰረቀ ወይም ያለፈቃድ የወሰደ ሎወስድ ሲል የተያዘ እንዲሁም በሌላ ሰው እዲወሰድ ያደረገ ወይም በሌላ ሰው ያስወሰደ ሊወስወስድ ሲል የተያዘ ወይም የጓደኛውን የሥራ መሣሪያ የደበቀ ወይም የሠረቀ
- ሆን ብሎ ወይም በቸልተኝነት የድጅቱን ንብረት ወይም መሳሪያ እንዲበላሽ ወይም እዲሰበር ያደረገ ሠራተኛ አንድ መኪና ወይም መሣሪያ ተረክቦ የሚሠራት ጊዜ በተንኮል ወይም ሆን ብሎ ወይም በቸልተኝነት ራሱ እንዳጠፋ ይቆጠራል፡፡
- አክ/ማህበሩ የሚያመርታቸውን ምርቶች ገበያ እንዳያገኙ ያደረገ
- በአ/ማህበሩ ውስጥ በሰዓት ቁጥጥር በምርት ሚዛኖች በጨርቅ መከንዳ በትርፍ ሰዓት አሞላል በደመወዝ ኮንትራት አበል ሂሳብና ዕድገት አሠጣጥ ላይ ተመድቦ የሚመራ ማንኛውም ሠራተኛ ክትትል መንገድ ውጭ ሰርቶ ሌላውን ሠራኛ ሆን ብሎ ለመጥቀም ወይም ለመጉዳት የሞከረና ይህን በማስረጃ የተረጋገጠ ሆን ከተገኘ
- በስራ ሰዓ በስራ ቦታ ተኝቶ የተገኘ የጥቃ ሠራተኛና የእስት አደጋ ተከላካይ ሰራተኛ
- በደረቅ ወንጀል ጥፋተኛ ሆኖ በመገኘት
- በዚህ ኅ/ስምምነት ሕገ ወጥ ድርጊቶች ናቸው ተብለው የተጠቀሱትን የፈጸመ
- እንደጥፋቱ ክብደት በሥራ ላይ የማተለል ወይም የማጭበርበር ተግባር የፈጸመ
- በአ/ማሕበር ውስጥ ቁማር ሲጫወት የተገኘ
ባህር ዳር ጨርቃ ጨርቅ አክሲዩን ማህበር Bahir Dar Textile Share company |
ህብረት ስምምነት Collective agreement |
- የአማህበሩን ማንኛውም ሰነድ ያጠፋ የሰረዘ የደለዘ ከሰራተኛው የግል ማህደር ልዩ ልዩ ጽሑፎችንና ማስረጃዎችን ያጠፋ ሆኖም ለሥራው ደህንነት ሲባል በሕጋዊ የሚረገው ማሚዎች አይመለከትም፡፡
- በተሰጠው ኃላፊነት አድሎ የፈጸመና በማስረካ የተረጋገጠበት
- የአክሲዮን ማህበሩን ሰነዶች ያለፈቃ የወሰደ
- አንድ ሠራተኛ የዋስ መብት በሌለው ወንጀል ተከሶ ፍርድ ከማግኘቱ በፊት ሆነ ከፍርድ በኋላ እስከ 6 ወር ከታሰረ በአዋጅ 377/96 አንቀጽ 27 በተራ ቁጥር “በ” መሠረት ይፈጸማል፡፡
ማሳሰቢያ
ሀ/ አሠሪው ከዚህ በላ በተጠቀሱት ምክንያቶች የሥራ ውል በሚቋረጥበት ጊዜ የሥራ ውሉ የሚቋረጥበት ምክንያትና ቀን በመጥቀስ ለሰራኛው በጽሑፍ መግለጽ አለበት፡፡ ሰራተኛው መደበኛ ፍርድ ቤ መቅረብ በሚገባው ወንጀል በድርጅቱ ውስጥ ፈጽሟል ተብሎ ሲወነጀል የአ/ማህበሩ የሰው ኃይል አስተዳደር ደጋፊ የሥራ ሂደት መረጃውን አያይዞ ለፖሊስ ያቀርባል፡፡ ሆኖም ሠራኛው በተከሰሰበት ወንጀል ነጻ ከተገኘ ወደ ሥራው ይመለሳል፡፡
ለ/ በዚህ ህ/ስምምነት ውስጥ የተጠቀሱትን ጥፋቶች ፈጽሞ የተቀጣ ወይም የሥራ ውሉ የተቋረጠበት ሠራተኛ አክ/ማህበሩ ቅጣቱን አሻሽሎ ሊያይለት ይችላል፡፡
ሰ/የቅጣት ተፈጻሚነት የጊዜ ወሰን/ገደብ/
- አንድ ሠራተኛ ማስጠንቀቂያ ተሰጥቶ የቅጣት ደረጃ ቀላል ጥፋ ከሆነ እስከ
ባህር ዳር ጨርቃ ጨርቅ አክሲዩን ማህበር Bahir Dar Textile Share company |
ህብረት ስምምነት Collective agreement |
5 ወር ድረስ ሌላ ጥፋት ካላጠፋ ከ5 ወር በኋላ የተሰጠው ማስጠንቀቂያ ይሻርለታል፡፡ ከባድ ጥፋት ወይም በ6 ወር ጊዜ ውስጥ ተመሳሳይ ድርጊት ከፈጸመ ማስጠንቀቂያው እስከ 7 ወር ይቆያል፡፡
- የሥነ ሥርዓት እርምጃዎች ሁሉ ከ7 ው በኋላ ተቀባይነት የላቸውም፡፡
- የስነ ስርዓ እርምጃዎች በጽሑፍ ፊርማ ከ---- ቀን ጀምሮ በ7 የሥራ ቀናት ውስጥ ቅሬታውን ተወሰደውን እርምጃ አምኖ እንደተቀበለው ይቆጠራ፡፡ ሰራተኛው በእክል ምክንያት በተወሰነው ቀን ሊያቀርብ ካልቻለ ግን በሶስተኛው ቀን ውስጥ ማቅረብ አለበት፡፡
- አንድ ሰራተኛ በሥነ ሥርዓት እርምጃ ከሥራ ወጥቶ ከደረጃ ዝቅ ብሎ ከቆየ በኋላ በስራ ክርክር ሰሚ አካላት በመደበኛ ፍ/ቤት ከተወሰነለት በውሳኔ መሰረት ይፈጸማል፡፡
አንቀጽ ሃያ ስምንት
- ሰለ ቅሬታ አቀራረብ ስነ ሥርዓት
የአ/ማሕበሩ ሠራተኛ መብቱን ለማስከበር የቅሬታ አቀራራብ ስርዓት ከዚህ እንደሚከተለው ይሆናልለለ
- አንድ ሰራተና በደረጃ ዕድገት በዝውውር በነጻ በመሳሰሉት ቅሬታ ሲሰማው በመጀመሪያ ደረጃ .. መሪው ያቀርባል፡፡ እነዚህ ኃለፊዎች የቀረበላቸውን በአንድ ቀን ውስጥ ለቅሬታው መልስ መስተት አለባቸው፡፡
ባህር ዳር ጨርቃ ጨርቅ አክሲዩን ማህበር Bahir Dar Textile Share company |
ህብረት ስምምነት Collective agreement |
- በዚህ አንቀጽ ተራ ቁጥር 1 ላይ በተሰጠው … ያልተስማማ ሠራተኛ ጉዳዩን በጽሑፍ ዘርዝሮ ለስራ…. ስራ አስፈጻሚ ያቀርባል፡፡፡ የሥራ ሂደት ሥራ አስፈጻሚ የፈረቃ መሪው ለሠራተኛው የሰጡትን መልስ በ…. ካጠና በኋላ በኁለጽ ቀን ውስጥ እንደአቀራረቡ ይሰጣል፡፡
- በዚህ አንቀጽ ተራ ቁጥር 2 በተሰጠው መልስ ያልተ… እንደሆነ ከስራ ሂደት ያገኘውን መልስ አያይዞ ጉዳዩን ..ኃይል አስ/ዲ/የስራ ሂደት በጽሑፍ ሲያቀርብ በግል ለሰራተኛው ማህበር ያደርጋል፡፡ የሰው ኃይል አሰ/ደጋዲ የሥራ ሂደት ጉዳዩን እንደአቀረበለት በሁለት ቀናት ውስጥ ጥንቶ የመጨረሻ መልስ ይሠጣል፡፡
- ሠራተኛው ከሰው ኃይል አስተዳደር ደጋፊ የሥራ ሂደት በተሰጠው መልስ ካልተስማማ ቅሬታውን በጽሑፍ ለሰራተኛው ማህበሩ ያቀርባል፡፡ የሠራተኛ ማህበሩም ቅሬታውን ከደገፈው እንደገና ከ ከሰው ኃይል አ/ዲጋፊ የሥራ ሂደትና ከሚመለከታቸው አካላት ጋር ይጋገርበታ፡፡ ማሕበሩ አሁንም በተሰጠው መልስ ካላመነበት ጉዳዩ አግባብ ባላቸው የሥራ ክርክር ሰሚ አካላት አቅርቦ ያስወስናል፡፡ የሰራኛ ማህበሩ የአ/ማህበሩ የሠው ኃይል አስ/ዲጋፊ የሥራ ሂደት በሰጠው ያመነበት ወይም የተስማማበት እንደሆነ ግን ሠራተኛው ካልተስማበት በግሉ ለስራ ክርክር ሰሚ አካላት ማቅረብ ይችላል፡፡
- ጠቅላላ የአ/ማህበሩ ሠራተኛ የሚመለት የውል እና የአሰራር ጉድለት ቅሬታ ከሆነ በማሕበሩ በኩል አቤቱታው በቀጥታ ለአ/ማህበሩ አቅርቦ ውሳኔ ይሰጥበታል፡፡
ባህር ዳር ጨርቃ ጨርቅ አክሲዩን ማህበር Bahir Dar Textile Share company |
ህብረት ስምምነት Collective agreement |
- ማንኛውም ሠራተኛ በዚህ አንቀጽ የተጠቀሰውን ተላልፎ ቅታውንም ሆነ አቤቱታውን ለማስፈጸም ባልሆነ መንገድ መስመሩን ዘሎ ቢጀምር ተቀባይነት የለውም በዚህ ህብረት ስምምነት አንቀጽ 28 ስለቅሬታ አቀራረብ ስነ ስርዓ የሚለው ድንጋጌ ላይ መስመሩን አልፎ ላስፈጸም የሚሞክር ሠራተኛ በዚሁ ህብረት ስምምነት አንቀነጽ 27 (ረ) ተራ ቁጥር 3 በተደነገገው መሰረት ከስራ ይሰናበታል፡፡
- ተመሳሳይ አቤቱታ ያላቸው የአንድ ክፍል ሠራተኞች ቁጥራቸው ከአምስት የበለጠ እንደሆነና አቤቱታውም ጠቅላ ክፍሉን የሚመለከት ቢሆን በሥራ ሂደቱ የጠቅላላ ምክር ቤት ተወካዩች በኩል አቤቱታውን መስመሩን ለመሰረታዊ ሠራተኛ ማህበሩ መቅረብ ይችላ፡፡
አንቀጽ ሃያ ዘጠኝ
- ስለሰራተኛው ጤንነት ደህንነት የሥራ ልብስና አደጋ …….
ሀ/ ስለ ሰራተኛው ጤንነት ደህንነት ጥበቃ፡-
- አክ/ማህበር ለጡንነት ጠንቅ የሚሆኑትን ነገሮች ለማሻሻል እንዲሁም በሥራ አደጋ ወይም በሽታ… የሚሉትን ነገሮች ሁሉ ያስወግዳል፡፡
- እንደስራው ሁኔታና የሚያስፈልገው መጠን .. አክ/ማህበሩ የአደጋ መከላከያዎችን ያቀርባ…. ሠራተኛ ለሥራ መደቡ የጠፈቀደውን የደህንንት /ሴፍቲ/ያገኛል፡፡
- በአሠሪና ሰራተኛ ጉዳይ አዋጅ ቁጥር 377/96 … መሰረት በሥራ ምክንያት የሚመጣ በሽታን እግባብ ….. ባለስልጣን ሲያስታውቅ አክ/ማህበሩ … ያቀርባል፡፡
ባህር ዳር ጨርቃ ጨርቅ አክሲዩን ማህበር Bahir Dar Textile Share company |
ህብረት ስምምነት Collective agreement |
- የሙያ ደህንነትና ጤንነት እንዲሁም የሥራ ቦታ ንጽህናና ጥበቃ በተመለከተ አክ/ማህበሩ በሚመለከተው ባለሙያ እንዲፈጸም ያደርጋል፡፡ እንዲሁም ንጹህ የመጠጥ ውሃ ያቀርባል፡፡
- ከኬሚካል ጋር ግንኙነት ያላቸው ስለሚጠቀሙበት ኬሚካል የአሰራር ሂደትና….. የሚገልጽ ጽሁፍ ከሚገዛበት ድርጅት በግልጽ በአማርኛ በማዘጋጀት ሠራተኛው እንዲጠቀምበት ማድረግ፡፡
- ለ/ የሥራ ልብስና የአደጋ መከላከያ:-
- በዓመት እና በሁለት ዓመት አንድ ጊዜ የሠራተኛ የሚሰጠው የስራ ልብሶችና የዐደጋ መከላከያዎች የመሳሰሉ በዓመቱ ከሐምሌ 1 እስከ መስከረም 30 እና ከጥር 1 እስከ የካቲት 30 ይሆናል፡፡ ይህን በማይፈጸም ማንኛውም ወገን ላይ በአሰሪና ሠራተኛ ጉዳይ አዋጅ ቁጥር 377/96 አንቀት 92 ድንጋጌ መሰረት ተፈጻሚ ይሆናል፡፡
- አክ/ማህበሩ ከዚህ ቀደም ከሚሠጠው የሥራ ልብስና የአደጋ መከላከያ በተጨማሪ በሚመለከተው ክፍል እየተጠና አንደ አስፈላጊነቱ ይሠጣል፡፡
- በተለያዩ የሥራ ሂደቶችና ቦታዎች የተለያዩ የመከላከያ ትጥቆች ሰልሚያስፈልጉ በጥናቱ መሠረት አክ/ማህበሩ በሠራተኞ ይሠጣል፡
- የሥራ ልብስና የአደጋ መከላከያ የሚሠጠው ለሥራ መደቡ ብቻ ነው፡፡
- በአ/ማህበሩ ውስጥ የሥራ ለብስና የአደጋ መከላከያ ለታዘዘላቸው የሥራ መደቦች በአቅርቦ እትረት ምክንያ በዚህ አንቀጽ በፊደል ለ በተራ ቁጥር 1 ላይ በተጠቀሰው ጊዜ ማቅረብ ካልቻ አ/ማህበሩና የሠራተኛ ማህበሩ ሚያደረጉት ስምምነት መሰረት ይፈጸማል፡፡
ባህር ዳር ጨርቃ ጨርቅ አክሲዩን ማህበር Bahir Dar Textile Share company |
ህብረት ስምምነት Collective agreement |
- ያለፉትን የሥራ ልብሶች ወደ ኋላ አንድ ዓት ካፈው በኋላ ጸመልሶ መጠየቅ ሠራኛው አይቸርልም ሆኖም በዕቃ አቅርቦ እጥረት ምክንያ አ/ማህበሩ ካለቀረበ የጊዜ ገደቡ ተፈጻሚ አይንም፡፡
- ለሥራው ደህንነት ሲባል የሥራ ልብስና የአደጋ መከላከያ ለሚያስፈልገው የሥራ ቦታዎች የሴፍቲ ኮሚቴና የሠራተኛ ማህበሩ እየተጋሩ ይወስናል፡፡
- ማንኛም ሰራተኛ የሚሰጠውን የሥተራ ልብስና የአደጋ መከላከያ በሥራ ቦታ ለብሶ መገኘት አለበት፡፡
- አ/ማህበሩ ከዚህ ሠንጠረዥ ውስጥ ላሉት ወተት ለተፈቀደላቸው የሥራ ቦታዎች ወተት ያቀርባል፡፡
- ሆኖም ወተት በአካባቢው ወይም በወረዳው ለማግኘት ካቻ ለማቅረብ አይገደድም፡፡ በተጨማሪ የወተት አሰጣጥ በተመለከተ ለወደፊቱ የሠራተኛ ማህበሩ ከአ/ማህበሩ ጋር በመመካር አስፈላጊውን ይፈጸማሉ፡፡
- የሙያ ደህንነት ጤንነት በቃ የአደጋ መከላከያና የሥራ ልብስን በተመለከተ አግባብ ያለው ባለስልጣን የሚያስተላልፈውን መመሪያ አ/ማህበሩ በአዋጅ ቁጥር 377/96 ተራ ቁጥር 8 መሠረት ይፈጸማል፡፡
ለሰራተኛ የሚገባው የሥራ ልብስና የአደጋ መከላከያ አሠጣጥ እንደሚከተው ይሆናል፡፡
በአ/ማህበሩ ውስጥ በተለያዩ የሥራ ክፍሎች ውስጥ ለሚሰሩ ሠራተኞ የሥራ ልብስ አሰጣጥ እንደሚከተለው ይሆናል፡፡
ባህር ዳር ጨርቃ ጨርቅ አክሲዩን ማህበር Bahir Dar Textile Share company |
ህብረት ስምምነት Collective agreement |
ቱታ
ተ.ቁ | የሥራ መደብ | የሚሰጠው ትጥቅና መከላከያ አይነት | በስንት ጊዜ እንደሚሰጠው |
ለምርት ክፍል መካኒኮች | ቱታ | በዓመት ሁለት ጊዜ | |
ዘይትና ቅባት አሠጪዎች | ቱታ | በዓመት ሁለት ጊዜ | |
መኪና ጠራጊዎች | ቱታ | በዓመት ሁለት ጊዜ | |
ሳይዘር ሚክሰር | ቱታ | በዓመት ሁለት ጊዜ | |
የውሃ ቧንቧ ሠራተኞች | ቱታ | በዓመት ሁለት ጊዜ | |
የሴንትራል ወርክ ሾፕና ኤሌክትሪክ ሾፐ ሠራተኞች | ቱታ | በዓመት ሁለት ጊዜ | |
ለጋራዥ ሠራተኛ | ቱታ | በዓመት ሁለት ጊዜ | |
ለትራንስፖርትና ለቴ… ሰራኞች | ቱታ | በዓመት ሁለት ጊዜ | |
ቢሲንግ ሰራተኛ | ቱታ | በዓመት ሁለት ጊዜ | |
ለይለር ሰራተኛ | |||
ለአትክልትና የግቢ ውበት | ቱታ | በዓመት ሁለት ጊዜ | |
ለሹፌሮች ረዳቶቻቸው | ቱታ | በዓመት ሁለት ጊዜ | |
ከድሮኢን ሰራተኛ | ቱታ | በዓመት ሁለት ጊዜ | |
የችንጋ ቀጣይና አኮቴክስ ግራንደር | ቱታ | በዓመት ሁለት ጊዜ | |
ለእሳት አደጋ ተከላካይ ቀይ ቴተሮን | ቱታ | በዓመት ሁለት ጊዜ | |
ለዩቱሊቲ መካኒክና መ | ቱታ | በዓመት ሁለት ጊዜ | |
ለፊልተር ፕሬስ ማሽነብ አቴንዳንት | ቱታ | በዓመት ሁለት ጊዜ | |
ኬሚካል ቀላቃይ | ቱታ | በዓመት ሁለት ጊዜ |
ባህር ዳር ጨርቃ ጨርቅ አክሲዩን ማህበር Bahir Dar Textile Share company | ||||
ህብረት ስምምነት Collective agreement | ||||
ተቁ |
| |||
የብሎዊንግ ማ/ኦፕሬትር | የጨርቅ ቆብ | በዓመት ሁለት ጊዜ | ||
የካርዲን | የጨርቅ ቆብ | በዓመት ሁለት ጊዜ | ||
ለችንጋ ቀጣይና አኮተክስ ግራይንደር | የጨርቅ ቆብ | በዓመት ሁለት ጊዜ | ||
ለፈትልና ሽመና አየር መቆጣጠሪያ | የጨርቅ ቆብ | በዓመት ሁለት ጊዜ | ||
ለቀ/ፈታይ ኦፕሬተር | የጨርቅ ቆብ | በዓመት ሁለት ጊዜ | ||
ለሮል ወደ ቢግ ባች አቴንዳትና ትራስፖርት | የጨርቅ ቆብ | በዓመት ሁለት ጊዜ | ||
አናጺና ግንበኛ | የጨርቅ ቆብ | በዓመት ሁለት ጊዜ | ||
መዝናኛና ካንቱን ሠራተኛ | የጨርቅ ቆብ | በዓመት ሁለት ጊዜ |
የአፍና አፍንጫ ማስክ
ተቁ | የሥራ መደብ | ||
የጥጥ ቦንዳ ኦፕሬተር | የአፍና አፍንጫ ማስክ | በዓመት ሁለት ጊዜ | |
ሰብለዊንግ | የአፍና አፍንጫ ማስክ | በዓመት ሁለት ጊዜ | |
ፋብሪካ ደፈርኛ ትራስፖርተር | የአፍና አፍንጫ ማስክ | በዓመት ሁለት ጊዜ | |
ጽዳት ሰራተኛ | የአፍና አፍንጫ ማስክ | በዓመት ሁለት ጊዜ | |
የውሃ ማከሚያ አቴንዳንት | የአፍና አፍንጫ ማስክ | በዓመት ሁለት ጊዜ | |
ዲዛይነርማ ረ/ዲዛይነር | የአፍና አፍንጫ ማስክ | በዓመት ሁለት ጊዜ |
ባህር ዳር ጨርቃ ጨርቅ አክሲዩን ማህበር Bahir Dar Textile Share company |
ህብረት ስምምነት Collective agreement |
ወተት
ተ.ቁ | የሥራ መደብ | የሚሰጠው ትጥቅና መከላከያ | በስንት ጊዜ እንደሚሰጠው | |
የጥጥ ቢንደ ኦፕሬተር | ½ ሊትር | በቀን አንድ ጊዜ | ||
ካርዲንግ ኦፕሬተር | ½ ሊትር | በቀን አንድ ጊዜ | ||
ችንጋ ቀጣይና አኮቴክስ ግራይንደር | ½ ሊትር | በቀን አንድ ጊዜ | ||
የፈትልና ሽመና አየር መቆጣጠሪያ | ½ ሊትር | በቀን አንድ ጊዜ | ||
ኮምፕሬሰር አቴንዳትና ሲሊንደር ዳክት ጠራጊዎች | ½ ሊትር | በቀን አንድ ጊዜ | ||
ላይዘር ሚክሰር | ½ ሊትር | በቀን አንድ ጊዜ | ||
ለዋርፐር ኦፕሬተር | ½ ሊትር | በቀን አንድ ጊዜ | ||
ለጅገር ለፕሪንቲንግ ኦፕሬተርና ኬሚካል ቀላቃይ ዲሳይዚንግ እና ወሽንግ ድራየር ኦፕሬተር | ½ ሊትር | በቀን አንድ ጊዜ | ||
ቢሊችንግና ስቴንተር ኢፕሬተር | ½ ሊትር | በቀን አንድ ጊዜ | ||
ለብየብ ሠራኞች | ½ ሊትር | በቀን አንድ ጊዜ | ||
ለፋውንደሪ ሠራኞች | ½ ሊትር | በቀን አንድ ጊዜ | ||
ማሆጠናቀቂያ ጽዳት ሠራተኛ | ½ ሊትር | በቀን አንድ ጊዜ | ||
ከሮብ ወደ ዜግ ባች አቱንዱንትና ትራሰፖርተር | ½ ሊትር | በቀን አንድ ጊዜ | ||
ዩቲሊቲ ሠራኞ/ሮው እና ዋስተ ወተር ተከታታይ እቴ መካኒክ መ/መካኒክ የቧንባ ሠራኛ ኮምፕሬሰት አቴንዳንት | ½ ሊትር | በቀን አንድ ጊዜ | ||
ላፕ ፎርመርና ኮምፐር ኢፕሬተር | ½ ሊትር | በቀን አንድ ጊዜ | ||
ለፎርክ ሊፍት ኦፕሬተር | ½ ሊትር | በቀን አንድ ጊዜ | ||
ከቫይረሱ ጋር ለሚኖሩ በማህበሩ | ½ ሊትር | በቀን አንድ ጊዜ | ||
ለተዘመገቡ ሠራተኞ ለብሎዊንግ ካርዲንግ መካኒኮች | ½ ሊትር | በቀን አንድ ጊዜ | ||
ባህር ዳር ጨርቃ ጨርቅ አክሲዩን ማህበር Bahir Dar Textile Share company | ||||
ህብረት ስምምነት Collective agreement |
ከቆዳ የተሰራ የእጅ ጓንት
ተ.ቁ | የሥራ መደብ | የሚሰጠው ትጥቅና መከላከያ | በስንት ጊዜ እንደሚሰጠው |
ከጥጥ ቦንዳ ኦፕሬተር | ከቆዳ የተሰራ የዕጅ ጓንት | በዓመት 1 ጊዜ | |
ለብሎዊወንግና ካርዲንግ መካኒኮች | ከቆዳ የተሰራ የዕጅ ጓንት | በዓመት 1 ጊዜ | |
ችንጋ ቀጣይና እኮቴክስ ግራይደር | ከቆዳ የተሰራ የዕጅ ጓንት | በዓመት 1 ጊዜ | |
ለብየዳ ሠራተኞች | ከቆዳ የተሰራ የዕጅ ጓንት | በዓመት 1 ጊዜ | |
ለማሽኒስትና/ መ/ ማሽኒስት | ከቆዳ የተሰራ የዕጅ ጓንት | በዓመት 1 ጊዜ | |
ለማ/ማጠናቀቂያ መካኒክ | ከቆዳ የተሰራ የዕጅ ጓንት | በዓመት 1 ጊዜ | |
የሽመና ማሽን ጠራጊና ዘይት አጠጪ ቅባት ቀቢ | ከቆዳ የተሰራ የዕጅ ጓንት | በዓመት 1 ጊዜ | |
በኤሌክትሪክ መ/ሾፕ ሠራኞች | ከቆዳ የተሰራ የዕጅ ጓንት | በዓመት 1 ጊዜ | |
ለዕቃ ግምጃ ቤት ኦፊሰርና ረዳት ስቶር ኦፊሰር | ከቆዳ የተሰራ የዕጅ ጓንት | በዓመት 1 ጊዜ | |
ለማ/ማጠናቀቂያ ሽበቮ ቆራጭ | ከቆዳ የተሰራ የዕጅ ጓንት | በዓመት 1 ጊዜ | |
ለጋርመንት በሽቦ ቦንዳ አሳሪ | ከቆዳ የተሰራ የዕጅ ጓንት | በዓመት 1 ጊዜ | |
ለአናጺና ግንበኛ | ከቆዳ የተሰራ የዕጅ ጓንት | በዓመት 1 ጊዜ | |
ለፋውንደሪ ሠራኞች | ከቆዳ የተሰራ የዕጅ ጓንት | በዓመት 1 ጊዜ |
ባህር ዳር ጨርቃ ጨርቅ አክሲዩን ማህበር Bahir Dar Textile Share company |
ህብረት ስምምነት Collective agreement |
ፕላስቲክ ጉግልስ
ተ.ቁ | የሥራ መደብ | የሚሰጠው ትጥቅና መከላከያ | በስንት ጊዜ እንደሚሰጠው |
ብሎወንግ ኦፕሬተር | ፕላስቲክ ጉግልስ | በዓመት 1 ጊዜ | |
ከርዲንግ | ፕላስቲክ ጉግልስ | በዓመት 1 ጊዜ | |
ችንጋ ቀጣይና አኮቴጅስ ግራይደር | ፕላስቲክ ጉግልስ | በዓመት 1 ጊዜ | |
ለሶሜት ኤርጀት ጽዳት ሠራተኛ | ፕላስቲክ ጉግልስ | በዓመት 1 ጊዜ | |
በጀገር ኢፕሬተር እና ኬሚካል ቀላቃይ | ፕላስቲክ ጉግልስ | በዓመት 1 ጊዜ | |
አናጺና ግንበኛ | ፕላስቲክ ጉግልስ | በዓመት 1 ጊዜ | |
ፋውንደሪ ሠራተኛ | ፕላስቲክ ጉግልስ | በዓመት 1 ጊዜ | |
አውቶ ኤሌክትሪሺያን | ፕላስቲክ ጉግልስ | በዓመት 1 ጊዜ | |
ሴንትራል ወ/ሾፕ ለሚገኙ ጠ/መካኒክና መ/መደብ | ፕላስቲክ ጉግልስ | በዓመት 1 ጊዜ | |
የአየር መቆጣጠሪያ ሠራተኛ | ፕላስቲክ ጉግልስ | በዓመት 1 ጊዜ |
የፕላስቲክ ሽርጥ
ተ.ቁ | የሥራ መደብ | የሚሰጠው ትጥቅና መከላከያ | በስንት ጊዜ እንደሚሰጠው |
ሳይነር ሚክሰር | የፕላስቲክ ሽርጥ | በዓመት 1 ጊዜ | |
ለኬሚካል ቀላቃይ | የፕላስቲክ ሽርጥ | በዓመት 1 ጊዜ | |
ለሕክምና ጽዳትና ተላላኪ | የፕላስቲክ ሽርጥ | በዓመት 1 ጊዜ | |
አውቶ ኤሌክትሪሺያን | የፕላስቲክ ሽርጥ | በዓመት 1 ጊዜ | |
ፊሰተር ፕሪስ አቱንዳንት | የፕላስቲክ ሽርጥ | በዓመት 1 ጊዜ | |
ወት ወተር አቴንዳንት | የፕላስቲክ ሽርጥ | በዓመት 1 ጊዜ | |
ዌስት ወተር መ/ላቦራቶሪ ቴክኒሻን | የፕላስቲክ ሽርጥ | በዓመት 1 ጊዜ | |
ስፒቲሊቲ መካኒክና መ/መካኒክ | የፕላስቲክ ሽርጥ | በዓመት 1 ጊዜ | |
ለሽንትና ሻወር ጽዳት ሠራተኛ | የፕላስቲክ ሽርጥ | በዓመት 1 ጊዜ |
ባህር ዳር ጨርቃ ጨርቅ አክሲዩን ማህበር Bahir Dar Textile Share company |
ህብረት ስምምነት Collective agreement |
የጆሮ ድምጽ መከላከያ
ተ.ቁ | የሥራ መደብ | የሚሰጠው ትጥቅና መከላከያ | በስንት ጊዜ እንደሚሰጠው | |
ለቲዎስቲን ደብለር ኦፕሬተር | የጆሮ ድምጽ መከላከያ | በዓመት 2 ጊዜ | ||
ለአናጺ ሠራተኞች | የጆሮ ድምጽ መከላከያ | በዓመት 2 ጊዜ | ||
ለፋውንደሪ ሠራኞ | የጆሮ ድምጽ መከላከያ | በዓመት 2 ጊዜ | ||
ፈትል የሥራ ሂደት ሠራተኞች ለኦፕን ኡንድ እና ካርዲንግ | የጆሮ ድምጽ መከላከያ | በዓመት 2 ጊዜ | ||
ለይለር ሠራጠኞች | የጆሮ ድምጽ መከላከያ | በዓመት 2 ጊዜ | ||
ለዩቲሊቲ ሠራተኞች | የጆሮ ድምጽ መከላከያ | በዓመት 2 ጊዜ | ||
ለሽመና የሥራ ሂደት ሠራኞ ከጥሬ ጨርቅ ኢንስፔክሽንና ሜንደር በስተቀር | የጆሮ ድምጽ መከላከያ | በዓመት 2 ጊዜ | ||
ለሸማኔ ክፍል አራት ለ15 ሠራተኞች | የጆሮ ድምጽ መከላከያ | በዓመት 2 ጊዜ | ||
ለሸማኔ ክፍል መካኒክ ለ42 ሠራኞ | የጆሮ ድምጽ መከላከያ | በዓመት 2 ጊዜ | ||
ለሸማኔ ክፍል ም ጫኝ ለ12 ሰራተኞች | የጆሮ ድምጽ መከላከያ | በዓመት 2 ጊዜ | ||
ለሸማኔ ክፍል ኤሌክትሪሺያን ለ12 ሠራተኞች | የጆሮ ድምጽ መከላከያ | በዓመት 2 ጊዜ | ||
ለሸማኔ ክፍል በጥራትቁጥጥርለ ሰራተኞች | የጆሮ ድምጽ መከላከያ | በዓመት 2 ጊዜ | ||
ለሸማኔ ክፍል ለሚሰሩ ኃላፊና ፈረቃ መሪዎች ለ5 ሠራተኞች | የጆሮ ድምጽ መከላከያ | በዓመት 2 ጊዜ | ||
ለሸማኔ ክፍል 6 ኬዝ ቲም አስተባበሪ ሰራተኞ | የጆሮ ድምጽ መከላከያ | በዓመት 2 ጊዜ | ||
ለሸማኔ ክፍል አየር መቆጣጠሪያ 6 ሰራተኞች | የጆሮ ድምጽ መከላከያ | በዓመት 2 ጊዜ | ||
ለሸማኔ ክፍል ኮምፕሬሰር ለ6 ሠራተኞች | የጆሮ ድምጽ መከላከያ | በዓመት 2 ጊዜ | ||
ለሸማኔ ክፍል ዘይት አውጭ ለ7 ሰራተኞች | የጆሮ ድምጽ መከላከያ | በዓመት 2 ጊዜ | ||
ባህር ዳር ጨርቃ ጨርቅ አክሲዩን ማህበር Bahir Dar Textile Share company | ||||
ህብረት ስምምነት Collective agreement | ||||
ለሸማኔ ክፍል በድሜር ለ 13 ሰራተኞች | የጆሮ ድምጽ መከላከያ | በዓመት 2 ጊዜ | ||
ለሸማኔ ክፍል ኮን ሲስ ለ6 ሰራኞች | የጆሮ ድምጽ መከላከያ | በዓመት 2 ጊዜ | ||
ለሸማኔ ክፍል ሻወር ሽንት ቤት ትዳ ለ3 ሰዎች | የጆሮ ድምጽ መከላከያ | በዓመት 2 ጊዜ |
የብርሃን መከላከያ መነጽር
ተ.ቁ | የሥራ መደብ | የሚሰጠው ትጥቅና መከላከያ | በስንት ጊዜ እንደሚሰጠው |
የማራ ጨርቅ ኢንስፔክሽና ሜንደር ኡንሰንፔክሽን ኦፕሬተር | የብርሃን መቆጣጠሪያ መነጽር | በዓመት 2 ጊዜ |
የቆዳ ሽርጥ
ተ.ቁ | የሥራ መደብ | የሚሰጠው ትጥቅና መከላከያ | በስንት ጊዜ እንደሚሰጠው |
ለብየዳ ሰራተኞች | የቆዳ ሽርጥ | በዓመት 2 ጊዜ | |
ለአናጺ | የቆዳ ሽርጥ | በዓመት 2 ጊዜ | |
ለፋውንደሪ ሠራተኞች | የቆዳ ሽርጥ | በዓመት 2 ጊዜ |
የብየዳ መነጽር
ተ.ቁ | የሥራ መደብ | የሚሰጠው ትጥቅና መከላከያ | በስንት ጊዜ እንደሚሰጠው |
ለብየዳ ሰራተኛ | የብየዳ መነጽር | በዓመት 2 ጊዜ |
የግራና ቀኝ ወንፊት ያለው መነጽር
ተ.ቁ | የሥራ መደብ | የሚሰጠው ትጥቅና መከላከያ | በስንት ጊዜ እንደሚሰጠው | |
ለማሽኒስት መ/ ማሽኒስት | በግራና በቀኝ ወንፊት ያለው መነጽር | በዓመት 2 ጊዜ | ||
ባህር ዳር ጨርቃ ጨርቅ አክሲዩን ማህበር Bahir Dar Textile Share company | ||||
ህብረት ስምምነት Collective agreement |
የኬሚካል መከላከያ ፕላስቲክ መነጸር
ተ.ቁ | የሥራ መደብ | የሚሰጠው ትጥቅና መከላከያ | በስንት ጊዜ እንደሚሰጠው |
የኬሚካል መካከል ፕላስቲክ መነጽር | በዓመት 2 ጊዜ | ||
ቦት ቆዳ ጫማ
ተ.ቁ | የሥራ መደብ | የሚሰጠው ትጥቅና መከላከያ | በስንት ጊዜ እንደሚሰጠው |
ለብየዳ ሰራተኞች | ቦት ቆዳ ጫማ | በዓመት 2 ጊዜ | |
ለሽመና ዝግጅት መካኒክና መ/መካኒክ እንዲሁም ለምርት ኬዝ ቲም አስተባባሪዎች ዘይት አጠጪና/ቅባት ቀቢ/ | ቦት ቆዳ ጫማ | በዓመት 2 ጊዜ | |
ማ/ማጠናቀቂያ መካኒክ | ቦት ቆዳ ጫማ | በዓመት 2 ጊዜ | |
ለበያጅ | ቦት ቆዳ ጫማ | በዓመት 2 ጊዜ | |
ለማሽኒትና መ/ማሽኒስት | ቦት ቆዳ ጫማ | በዓመት 2 ጊዜ | |
ወ/ሾፕ ፣/መካክና መ/ጁኒር መካኒክ | ቦት ቆዳ ጫማ | በዓመት 2 ጊዜ | |
ለዩቲሊቲ መካኒክ መ/መካኒክ የቧንቧ ሠራተኛ | ቦት ቆዳ ጫማ | በዓመት 2 ጊዜ | |
ባይለር ሠራተኛ | ቦት ቆዳ ጫማ | በዓመት 2 ጊዜ | |
የእሳት አደጋ ተከላካይ | ቦት ቆዳ ጫማ | በዓመት 2 ጊዜ | |
ለኤሌክትሪክ ወ/ሾፕ ሠራኞና የመስመር ኤሌክትሪሺያን | ቦት ቆዳ ጫማ | በዓመት 2 ጊዜ | |
አናጺና ግንበኛ | ቦት ቆዳ ጫማ | በዓመት 2 ጊዜ | |
ለፋውንደሪ ሠራተኛ | ቦት ቆዳ ጫማ | በዓመት 2 ጊዜ |
ባህር ዳር ጨርቃ ጨርቅ አክሲዩን ማህበር Bahir Dar Textile Share company | ||||
ህብረት ስምምነት Collective agreement ጉርድ ቆዳ ጫማ | ||||
ተ.ቁ | የሥራ መደብ | የሚሰጠው ትጥቅና መከላከያ | በስንት ጊዜ እንደሚሰጠው | |
ትዊስተርና ዳብለር ኦፕሬተር | ጉርድ ቆዳ ጫማ | በዓመት 1 ጊዜ |
ተ.ቁ | የሥራ መደብ | የሚሰጠው ትጥቅና መከላከያ | በስንት ጊዜ እንደሚሰጠው |
ሰቴንተርት ኦፕሬተር | ጫማ | በዓመት 2 ጊዜ | |
ለጥበቃ ኃላፊዎችና የጥበቃ ሠራተኞች /አሸዋ ግርፍ | |||
ለአነስተኛ ተሸከርካሪ ሹፌር | |||
ለጽዳ ተላላኪ | |||
ለውቶብስ ሹፌርና ረዳት | |||
ለሕክምና ጽዳትና | |||
ለፎርክ ሊፍት ኦፕሬተር | |||
ለዕቃ ግምጃ ቤት ኦፊሰር ረዳት ኦፊሰር | |||
የኬሚካልና ዳይ ስታፍ ኦፊሰር | |||
የጥሬ ጥጥ መጋዘን ኦፊሰርና ሠራተኛ | |||
ለዋርፒንግ ኦፕሬተር | |||
የትራንስፖርት ስምሪት ተቆጣጣሪ | |||
ልጸዳት አትክልትና የግቢ ውበት ኬዝ ቲም አስተባበሪ | |||
ለፈትል ለሽመና እና ማ/ማጠናቀቂያ መካኒክና ዘይት አጠጪና አጽጂ |
ባህር ዳር ጨርቃ ጨርቅ አክሲዩን ማህበር Bahir Dar Textile Share company | |||
ህብረት ስምምነት Collective agreement የኬሚካል መከላከያ ፕላስቲክ መነጽር | |||
ተ.ቁ | የሥራ መደብ | የሚሰጠው ትጥቅና መከላከያ | በስንት ጊዜ እንደሚሰጠው |
የውሃ ማከሚያ አቴንዳንት | ፕላስቲክ መነጽር | በዓመት 2 ጊዜ |
የብረት ቆብና ሸራ ቀበቶ
ተ.ቁ | የሥራ መደብ | የሚሰጠው ትጥቅና መከላከያ | በስንት ጊዜ እንደሚሰጠው |
ለእሳት አደጋ ተከላካይ | የብረት ቆብና ሸራ ቀበቶ | በዓመት 2 ጊዜ |
ብረት ቆብ
ተ.ቁ | የሥራ መደብ | የሚሰጠው ትጥቅና መከላከያ | በስንት ጊዜ እንደሚሰጠው |
ለፋውንደሪ ሰራተኞች | ብረት ቆብ | እንዳለቀ |
የዝናብ ልብስ
ተ.ቁ | የሥራ መደብ | የሚሰጠው ትጥቅና መከላከያ | በስንት ጊዜ እንደሚሰጠው | |
ለእሳት አደጋ ተከላካይ | የዝናብ ልብስ | በ2 ዓመት ጊዘ | ||
ባህር ዳር ጨርቃ ጨርቅ አክሲዩን ማህበር Bahir Dar Textile Share company | ||||
ህብረት ስምምነት Collective agreement | ||||
ባህር ዳር ጨርቃ ጨርቅ አክሲዩን ማህበር Bahir Dar Textile Share company |
ህብረት ስምምነት Collective agreement |
የነፋስ መከላከያ ቆብ ጃኬት
ተ.ቁ | የሥራ መደብ | የሚሰጠው ትጥቅና መከላከያ | በስንት ጊዜ እንደሚሰጠው |
ለአየር መቆጣጠሪያ ኮምፕሬሰር አቴንዳንትበ | ቆብ ያው ጃኬት | በ1ዓመት ጊዘ |
ካፓርት
ተ.ቁ | የሥራ መደብ | የሚሰጠው ትጥቅና መከላከያ | በስንት ጊዜ እንደሚሰጠው |
ለእሳት አደጋ ተከላካይ | ካፖርት | በ2 ዓመት ጊዘ | |
ለጥበቀባ ሠራተኞች ኃላፊዎች |
ሸሚዝ
ተ.ቁ | የሥራ መደብ | የሚሰጠው ትጥቅና መከላከያ | በስንት ጊዜ እንደሚሰጠው | ||
የጥበቃ ሠራተኞችና ኃላፊዎች | ሸሚዝ | በ2 ዓመት ጊዜ | |||
ለጥበቀባ ሠራተኞች ኃላፊዎች | ሸሚዝ | በ2 ዓመት ጊዜ | |||
ከፊርክሊፍት ኦፕሬተር | ሸሚዝ | በ2 ዓመት ጊዜ | |||
ለአውቶብስ ሾፌሮችና ረዳቶች | ሸሚዝ | በ2 ዓመት ጊዜ | |||
ለሻጊ ቤትና አንቴን ሠራተኞች | ሸሚዝ | በ2 ዓመት ጊዜ | |||
ባህር ዳር ጨርቃ ጨርቅ አክሲዩን ማህበር Bahir Dar Textile Share company | |||||
ህብረት ስምምነት Collective agreement |
ካልሲና ወፍራም ቀበቶ
ተ.ቁ | የሥራ መደብ | የሚሰጠው ትጥቅና መከላከያ | በስንት ጊዜ እንደሚሰጠው |
ለጥበቃ ሰራተኞች ኃላፊዎች | ካልሲና ቀበቶ | በ2 ዓመት ጊዘ | |
ቀበቶ | በዓመት 2 ጊዜ |
ከራቫት
ተ.ቁ | የሥራ መደብ | የሚሰጠው ትጥቅና መከላከያ | በስንት ጊዜ እንደሚሰጠው |
ለጥበቃ ሰራተኞች ኃላፊዎች | ከራቫት | በ2 ዓመት ጊዘ |
ጉርድ ባለ ሸራ ጫማ
ተ.ቁ | የሥራ መደብ | የሚሰጠው ትጥቅና መከላከያ | በስንት ጊዜ እንደሚሰጠው | |||
ለጅገር ኦፕሬተርና ኬሚካል ቀላቃይ | ጉርድ ባለ ሸራ ጫማ | በ2 ዓመት ጊዘ | ||||
ለማጠናቀቂያ ጽዳት ሰራተኛ | ጉርድ ባለ ሸራ ጫማ | |||||
ለዲዛይንና ረደት ዲዛይነር | ጉርድ ባለ ሸራ ጫማ | |||||
ለውሀ ማከሚያ አቴንዳንት | ጉርድ ባለ ሸራ ጫማ | |||||
ለአየር መቆጣጠሪያ ኮምፕሪሰር አቴንዳንት | ጉርድ ባለ ሸራ ጫማ | |||||
የጽዳት አትክልትና የግቢ ውበት ኦፕሬተር | ||||||
የሽንት ቤት ሻወር ጽዳት ሰራተኞች | ||||||
ባህር ዳር ጨርቃ ጨርቅ አክሲዩን ማህበር Bahir Dar Textile Share company | ||||||
ህብረት ስምምነት Collective agreement | ||||||
ተ.ቁ | የሥራ መደብ | የሚሰጠው ትጥቅ መከላከያ አይነት | በስንት ጊዜ እንደሚጠው | |||
ወሽንግና ድራየር ዲሳዚንግ ኦፕሬተር | ||||||
የሮውና ዌስት ሞር አቴንዳንት | ||||||
ፊልተር ፕሬስ አቴንዳት | ||||||
ለግንበኛ |
ፕላስቲክ ጓንት
ተ.ቁ | የሥራ መደብ | የሚሰጠው ትጥቅና መከላከያ | በስንት ጊዜ እንደሚሰጠው |
ለምርት ክፍል ጸዳት ሰራተኛ | ፕላስቲክ ጓንት | በ2 ዓመት ጊዘ | |
ለሽንት ቤት ሻወር ጽዳት ሠራተኛ | ፕላስቲክ ጓንት | 2 ዓመት ጊዘ | |
ሴንትራ ወርክ ሾፕ ሰራተኞች | ፕላስቲክ ጓንት | 2 ዓመት ጊዘ | |
ኤሌክትሪክ | ፕላስቲክ ጓንት | 2 ዓመት ጊዘ | |
ዩቲሊቲ | ፕላስቲክ ጓንት | 2 ዓመት ጊዘ | |
ጋራዥ | ፕላስቲክ ጓንት | 2 ዓመት ጊዘ | |
እሳት አደጋ | ፕላስቲክ ጓንት | 2 ዓመት ጊዘ | |
ቧንቧ ሰራተኛ | ፕላስቲክ ጓንት | 2 ዓመት ጊዘ | |
አናጺና ግንበኛ | ፕላስቲክ ጓንት | 2 ዓመት ጊዘ | |
5. | ከሰው ኃይል ደጋፊ የሥራ ሂደት ሰራተኞች | ፕላስቲክ ጓንት | 2 ዓመት ጊዘ |
ለመዝብ ቤት ሰራተኞ | ፕላስቲክ ጓንት | 2 ዓመት ጊዘ |
ባህር ዳር ጨርቃ ጨርቅ አክሲዩን ማህበር Bahir Dar Textile Share company | ||||
ህብረት ስምምነት Collective agreement | ||||
ለጥበቃ ሰራኞ ኃላፊዎች | ||||
ለሰው ኃይል ኢፊሰሮች | ||||
ለጽዳትና ተላላኪ | ||||
ለጽዳት አትክልት ግቢ ውበት ሰራተኞች | ||||
ለህክምና ሴፍቲ ሠራተኞ | ||||
ለማሰልጠኛ አዳራሽ መሰብሰቢ ጠረጴዛ ጨርቅ ማጠቢያ | ||||
የለሰዓት ቁጥጥር ሠራተኞ ሳሙና | ||||
6 | ለግዥና አቅርቦት ደ/የሥራ ሂደት ኬሚካል ዳይስታፍ ኦፊሰር | |||
ረዳት ስቶ ኦፊሰር | ||||
ጀነራል ሳፕላይስ | ||||
መ/ዕቃ ግምኛ ቤት ኦፊሰር | ||||
7 | በፋይናንስ ዲግሪ የሥራ ሂደት የጥሬ ገንዘብ ገቢና ወጪ ሂሳብ ባለሙያ | |||
አርካይቭና መረጃ ጥንቅር ባለሙያ | ||||
8 | በኮፖሬትና ሲስተም ደ/የሥራ ሂደት | |||
ለኢንፎረሜሽን ቴክኖሎጂ ሀርድ ዌር | ||||
ሶፍት ዌር ጥገና አስታባሪ | ||||
የቦርድ ሶፍት ዌር ጥገና ኦፊሰር |
9 ለሕግ አገልግሎት ሰራተኞች ሳሙና 200 ግራ በወር 1 ጊዜ የሳሙናው ዓይነበት (milY) መሆኑ ቀርቶ (plooce) ባለ 200 ግራ እንዲሆን
ማሳሰቢያ
የቆዳና የፕላስቲክ ዳት ግልሰ የዐይን መነጽር የሥራ ሂደት ሥራ አስፈጻሚች አስፈላጊነቱ ሪፖት ሲያቀርቡ ጊዜውን ሳይጠብቅ ይሰጣል፡
ባህር ዳር ጨርቃ ጨርቅ አክሲዩን ማህበር Bahir Dar Textile Share company |
ህብረት ስምምነት Collective agreement |
በቲዊስተርና ለብለር ማሽን ኢፕሬተሮች ለአሁኑ የሥራ ዓመት አንድ ጥንድ ጉርድ የቆዳ ጫማ ብቻ እንዲሰጥ ሆኖ ወደ ፈት በቀን 8 ሰዓት በስራ ላይ የሚልበት ሁኔታ ሲፈጠር በዓመት ሁለት ጉርድ ጫማ ይሰጠዋል፡፡
አንቀጽ ሰላሳ
- የሕክምና አገልግሎት ስለመስጠት
ከሥራ ሰዓት ውጭ የሆኑ ሰራተኞ መታከም ይችላሉ፡፡ ሠራተኛው ሕመም ፈቃድ የተሰጠው እንደሆነ ክሊነክ ፈቃድ የተሰጠበትን ቀን ለስራ ሂደቱና ለሰው ኃይል አስተዳደር ደጋፊ የሥራ ሂደት በያሉበት ያሳውቃል፡፡ በምሽትና አዳሪዎች እዲሁም እሁድ ቀንና በብሔዊ በዓል ቀን ሠራተኛው በድንገተኛ ሕመም ታሞ ቢመጣና ተረኛው ባለሙያ ከአቅሙ በላይ ከሆነ ሐኪም ተጠርቶ አስፈላጊው ሕክምና የመስጠት ግዴታ አለበት፡፡ ሆኖም ግን ሐኪሙ በአካባቢ ከሌለ ሕመምተኛው ወደ ሆስፒታል መላክ አለበት፡፡
- በሥራ ሰዓት
አንድ ሰራተኛ በሥራ ላይ እያለና ወደ ስራ ለመግባት የተዘጋጀ ሠራተኛ ታሞ መተካ ቢያስፈልው ከቅርብ አለቃው የመታከሚያ ካርድ ተቀብሎ ለህክምና ይሄዳል፡፡ ሐኪሙ ፈቃድ ከሰጠው ይህን ለስራ ሂደቱ ያሳውቃል፡፡ ህመሙ በርትቶ ለመሄድ ያልቻለ እንደሆነ ፈቃድ መቀበሉን ክሊኒኩ ሰው ኃይል አስተዳደር ደጋዲ የሥራ ሂደትናለስራ ሂቱ ያውቃል፡፡
- በሆስፒታል የሚሰጥ ሕክምና
ሠራተኛው ሆስፒታል ተኘቶ እንዲታከም ሐኪም ሲፈቅድ
ሀ/ ከስራ ጋር በተያያዘ ምክንያት ለመጣ የአካል ጉዳት ወይም ሕመም ሲያጋጥም በዚህ አንቀጽ በፊደል “ሐ” በሚቅደው
ባህር ዳር ጨርቃ ጨርቅ አክሲዩን ማህበር Bahir Dar Textile Share company |
ህብረት ስምምነት Collective agreement |
ለ/ ከሥራ ጋር ባልተያያዘ ምክንያ የመጣ የአካል ጉዳት ሕመም በዚህ ሕብረት ስምት አንቅጸ 20 ፊደል “ለ” ተራ ቁጥር 6 በተደገገነው መሰረት ይፈጸማል፡፡ በሶስተኛ ወገን የሚመጣ የአካል ጉዳት ካሳ አይመለከትም፡፡
ሐ/ ሠራተኛው በእረፍት ጊዜው ከባ/ዳርና ከ አ/አ ውጭ ከተኛበት ሆስፒታ ወይም ከታከመበት ክሊኒክ ማስረካ ሲያቀርብ በዚህ ህ/ስምምት መሰረት ተፈጻሚነት ይኖረዋል፡፡ እንዲሁም ሠራተኛው በዓመት እረፍትና አዲስ አበባ ባለበት ጊዜ ቢታመም ከአ/አበባ ማ/ቅ/ጽ/ቤት የመታከሚያ ወረቀት በመውሰድ መታም ይችላል፡፡ የመጓጓዣውንና የሕክምና ውሉ አበል አ/ማህበሩ አይከፍልም፡፡
መ/ ሕመምተኛው በባህር ዳር በሚገኘው ሆስፒታል በተሰጠው ሕክምና ያልተሸለው ሆኖ ወደ ሌላ ሆስፒታል እንዲላክ ሐኪሙ ሲያዘው አ/ማህበሩ ወደ ሌላ የመንግስት ሆስፒታል ልኮ የማሳከም ግዴታ አለበት፡፡ ለከፍተኛ ሕክምና አ/አበባ የሚላክ ሠራተኛ ከተላከበት ሕክምና ወደ ሌላ ሐኪም ቤት ሄደው ሊታከሙ የሚችሉት በሪፈር የተላኩበት ሆስፒታ ትዕዛዝ ሲሰጥ ብቻ ነው፡፡ ሆኖም ያፈቃድ በራሳቸው ፍላጎት ከታዘዘላቸው ሆስፒታል ውጭ ሄደው ቢታሙ አ/ማህበሩ ሂቡን አይከፍልም፡፡ እንዲሁም ለከፍተኛ ሕክምና ወደ ሌላ አካባቢ የሚላኩ ሠራተኞ ከተላኩበት ሕመም ዓይነት ውጭ የሚያመጡት ቀጠሮ በአ/ማህበሩ ሐኪም ሲረጋገጥና ባህር ዳር ሆስፒታል መታካም የማይችሉ መሆኑ ሲረጋገጥ ነው፡፡
ሠ/ ከባህር ዳር ውጭ በአክሲደንት ለሕክምና የሚላኩ ሠራተኞቾ የወር ደመወዙ የሚፈቀድለትን የውሎ አበል ዕየተከፈለው ይታከማል፡፡ ለመጓጓዣ
ባህር ዳር ጨርቃ ጨርቅ አክሲዩን ማህበር Bahir Dar Textile Share company |
ህብረት ስምምነት Collective agreement |
የትራንስፖርት ደርሶ መልስ በአንደኛው ደረጃ እቶቡ በየብስ በሕዝብ መመላለሻ ታሪፍ መሠረት ይከፈልለታ፡፡ ሕመምተኛው በቀጠሮ ወይም በወቅቱ ለመድረስ የማይችልበት ችግር ሲያጋጥም የአ/ማህበሩ ሐኪም በሚጠው ውሳኔ ተግባራዊ ይሆናል፡፡
ረ/ አ/ማህበሩ ሐኪም ሲፈቅድለት አንድ ሠራተኛ አስፈላጊውን ሕክምና ወደሚገኝበት ሌላ ክልል ወይም ከተማ ወይም ሆፒታል አ/ማህበሩ ልኮ ያሳክማል፡፡ ሆኖም ሠራተኛው በእረፍት ጊዜ ከባህር ዳርና ከአ/አበባ ውጭ ከተኛበት ሆስፒታል ወይም ከታመበት ክሊኒክ ማስረጃ ሲያቀርብ በዚህ ህብረት ስምነት መሰረት ተፈጻሚ ይሆናል፡፡
ሰ/ ከስራ ጋር ግንኙነት ለሌለው ሕመም አ/ማህበሩ በሽጸኛውን በሆፒታል አስተኝቶ የሚያሳክም በ3ኛ ማዕረግ ነው፡፡ 3ኛ ማዕረግ በ2ኛ ማዕረግ ያሳክማል፡፡ ታካሚው ከዚህ በላይ በከፍተኛ ማዕረግ ተኝቶ ለመታከም ሲፈልግ ልዩነቱን ከፍሎ ሊታከም ይችላል፡፡
ሸ/ ሠራተኛው ታሞ በተመላላሽ እየታከመ የሕክ፣ምና ፈቃድ ሲሰጥ እስከሚድን ድረስ በህብረት ስምምነቱ መሰረት ደመወዝ ይከፈለዋል፡፡
ቀ/ ሠራተኞች በልዩ ልዩ ምክንያት ከባህር ዳር ውጭ ሄደው ከታከሙ በኋላ የሚያመጡት የምስክር ወረቀት የአ/ማህበሩ ሐኪም መርምሮ ሕመሙ እዚሁ ለመታከም የሚያስችል መሆኑን ካረጋገጠ ሕክምናው ከዚሁ ይቀጥላል፡፡ ሐኪሙ እዲሄድ የሰው ኃ/ል/ አስ/ደ/የስራ ሂደት አይከለክልም፡፡
በ/ አ/ማህበሩ በጥርስና በአይንላይ ለሚደረስ ህመም በህ/ስምምነቱ መሰረት የሕክምና አገልግሎት ይሰጣል፡፡ በተለይም በአሰሪና ሠራተኛ ጉዳይ አዋጅ ቁጥር 377/96 አንቀጽ 98 ንዑስ አንቀጥ “ሀ” እና “ለ” መሰረት የመጣ በሽታ መሆኑ በሐኪም ከተረጋገጠ የዓይን መነትር መግዛ አለበት፡፡ ይህም ሲሆን በአሰሪና ሰራተኛ ጉዳይ አዋጅ ቁጥር 377/96 አንቀጽ107 ንዑስ 1 የተዘረዘሩትን
ባህር ዳር ጨርቃ ጨርቅ አክሲዩን ማህበር Bahir Dar Textile Share company |
ህብረት ስምምነት Collective agreement |
ባለሙያ አጥንቶ በሚሰጠው ውሳኔ መሰረት የኢንዱስትሪ በሽታ መሆኑ በሐኪም ሲረጋገጥ በአካል ጉት ላይ ይቀመጣ፡፡
ተ/ ወደ አዲስ አበባ በግል የጤና ችግር ለሚሄዱ ሠራተኞች ብር 90.00/ዘጠና ብር/ ድጎማ አበል ይከፍላቸዋል፡፡
- በክሊኒኩ ውስጥ የሚደረጉ ሕክምናዎች
በሠራተኛው ጥፋ በቸልተኝነት የሚደርሱ አደጋዎች ወይም በሽታዎች በዚሁ አንቀጽ ከተዘረዘሩት የነጻ ሕክምና ዕርዳዎች ውጭ ሆነው በዚሁ አንቀጽ “ሀ” ለተመለከተው የመጀመሪያ ሕክምና ዕርዳታ ብቻ ሲደረግላቸው ሌሎ አይደግላቸውም፡፡
ሀ/ በአምባጓሮ የሚደረስ አደጋ
ለ/ ለአባላዘር በሽታዎች
ሐ/ከሥራ ሰዓት ውጭ በሶስተኛ ወገን /3ኛ ወገን/ የሚደርስ ድንገተኛ አደጋ/የሕክምና ረፍት/ወረቀት የሚያመጣ ከሆነ ለሠራተኛው ደመወዙን አ/ማህበሩ ይከፍለዋል፡፡
ይህም ሲሆን አደጋ የደረሰበት ግለሰብ ሙሉ አድራሻና የአደጋው ዝርዝር ሁኔታ “ሐ” መሰረት ሕመም የደረሰባቸው ሠራተኞ ሕክምና እንዲደረግላቸው ሀኪም አስፈላጊ ሆኖ ሲያገኘው በሠራተኛው ወጭ በአ/ማህበሩ ክሊኒክ መታከም ይችላ፡፡ አ/ማህበሩ በክሊኒኩ ውስጥ የሠው ኃይልና የተሟላ መሳሪያ ያደራጃል በአዲስ አበባ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ውስጥ ለሚሰሩ ሰራተኞች አ/ማህበሩ ውል በሚገባበት ሆስፒታል ወይም ጤና ጣቢያ ይታከማል፡፡
- ከስራ ጋር የተያያዘ አደጋ ወይም ሕመም የሚሰጥ ሕክምና
ባህር ዳር ጨርቃ ጨርቅ አክሲዩን ማህበር Bahir Dar Textile Share company |
ህብረት ስምምነት Collective agreement |
- ከስራ ጋር የተያያዘ አደጋ ወይም ጉዳት ቀጥለው የተዘረዘሩትን አደጋዎች ሕመሞን ያጠቃልላል፡፡
ሀ/ አንድ ሰራተኛ በአ/ማህበሩ ውስጥ በስራ ላይ እያለ የሚርስ ጉዳት
ለ/ ሠራተኛው በስራው ወይም ከስራው ጋር ባለው ግንኙነት ምክንያት የሚደርስ ቋሚ ወይም የሚድን የአካል ጉድለት የአእምሮ መታወክ ወይም በስራ ምክንያት የሚከሰት በሽታ
- ከዚህ በላይ በቁጥር 5.1. የተመለከቱት ጉዳዮች በሰራተኛው ላይ ቢርሱ የሠራተኛው መብት እደሚከተለው ይጠበቅለታል፡፡
ሀ/ የሞትና የአካል ጉዳት ካሳ በዚህ የህብረት ስምምነት አ/ማህበሩ በገባው የመድህን ዋስትናና በአሰሪና ሰራተኛ ጉዳይ አዋጅ ቁጥር 377/96 ከአንቀጽ 95 እስከ 112 መሰረት የኢንነሹራንስ ክፍያ ይፈጸማል፡፡
ለ/ የመጨረሻ የሕክምና ቦርድ ውጤት እስከሚገኝ ድረስ ሠራተኛው ሙሉ ሕክምናና ሙሉ ደመወዛቸውን ማግኘት የተፈቀደለት ስሆነ ከላይ በፊደል “ሀ” እንደተመለከተው ኢንሹራንስ ለደመወዝና ለሕክምና የሚከፈለውን ሳይሸፍን ሲቀር አ/ማህበሩ የማስፈጸም ግዴታ አለበት፡፡
ሐ/ ለበርካታ ጊዜና ወራት ወደ ሕክምና ተቋማት የመመላለሱ ሠራተኞች ጉዳይ አ/ማህበሩ ሆስፒታሉን በመጠየቅ የመጨረሻ ውሳኔ እንዲያገ ያደርጋል፡፡ ይኸውም ያደርጋል፡፡ ይኸውም የሕክምናውን ጊዜ የሚስነው የሐኪሞች ቦርድ ብቻ ነው፡፡
መ/ ሠራተኛ አደጋ ከደረሰበት ጊዜ አንስቶ እስከ አንድ ዓመት ድረስ ወደ ስራው የማይመለስ መሆኑን ሐኪሙ ሲያረጋግጥ ከኢንሹራንስ የሚገኘው ጥቅምና ጠረታ ካለው የጡረታ መብት ከሌለው የሥራ ስንብት ክፍያና ከሳ መብቱ ተጠብቆለት የስራ ውሉ ይቋረጣል፡፡
ባህር ዳር ጨርቃ ጨርቅ አክሲዩን ማህበር Bahir Dar Textile Share company |
ህብረት ስምምነት Collective agreement ሠ/ ሠራተኛው የጉዳት ካሳ ተከፍሎት ሥራውን መቀጠል የሚችል ከሆነና የደረሰበት ጉዳት እንደገና የሚያገርሽበት ከሆነ በዚህ ህብረት ስምምነት መሰረት ከስራ ጋር ባልተያያዘ ሕክምና ብቻ ይደረግለታል፡፡
|
ባህር ዳር ጨርቃ ጨርቅ አክሲዩን ማህበር Bahir Dar Textile Share company |
ህብረት ስምምነት Collective agreement |
- ለሰራተኛው ቤተሰብ የሚሰጥ የህክምና አገልግሎት አ/ማህበሩ ለሰራተኛው /ሰራኛዋ/ ባል ሚትና 18 ዓመት ላልሞላው ላልሞላት በራሱ /በራሷ/ ልትተዳደር ለማይችል ልጅ በማንኛውም ቀንና ሰዓት ጀመደበኛው ሠራተኛ ቀጥሎ የሕክምና አገልግሎ ይሰጣል፡፡ ሆኖም የመድኃኒቱ ውጭ የሚችለው ሠራተኛው ነው፡፡
አንቀጽ ሰላሳ አንድ
ልዩ ልዩ ማህበራዊ አገልግሎቶች
ቀብር ፡-
- ሰራተኛው ሲሞት/ አ/ማህበሩ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን የቀብር ወጭን አገልግሎት ይሰጣል፡፡
ሀ/ የከፈን ጨርቅ አ /ማህበሩ ያመረተወን ይሰጣል በብሔራዊ በአባላእ እና አ/ማህበሩ በማይሰራበት ጊዜ ቀብሩ የሚጸም ከሆነ ለከፈን ጨርቅ መግዣ 50.00/ሃምሳ ብር/ ይሰጣል፡፡
ለ/ አስክሬን ሳጥን መግዣ 460.00/አራት መቶ ሃምሳ/ ይሰጣ ሂሳቡ በደረሰሰኝ ይወራረዳል፡፡
ሐ/ በአንቀጽ 20 በፊደል “ረ” ተራ ቁጥር 6 መሰረት ለቀብር ሥርዓት ማስፈጸሚያ ከሚውለው ገንዘብ የሚታሰብ ሆኖ መኪና ከፈለገና መኪና ካለ ሁለት መኪና አንዱን በብር 200.0/ሁለት መቶብር/ ሂሳብ በኪራይ መውሰድ ይችላ ይህም ጊዜ ሠራተኞች ወደ ስራ በማይገቡበት ወይም ከስራ ወደ ቤት በማይሄዱበት ወቅት ብቻ ነው፡፡
- የሰራተኛው ቤተሰብ ማለት ሚስት ወይም ባል በእሱ ወይም በእርሷ የምታስተዳድራቸው ወይም የሚያስተዳድራቸው ስራ ያልያዙ ልጆች ሬሳ ከቤቱ ወይክ ከቤቷ ሲወጣ ድርጅቱ ከዚህ በታች የተዘረዘሩት የቀብር አገልግሎት ይሰጣል፡፡
ባህር ዳር ጨርቃ ጨርቅ አክሲዩን ማህበር Bahir Dar Textile Share company |
ህብረት ስምምነት Collective agreement |
ሀ/ የከፈን ጨርቅ
ለ/ የአስክሬን ሳጥን ሳጥኑንም ከሟቹ ቤተሰብ የሚያደርስ ተሸከርካሪ ይመደባል፡፡
- የአ/ማህበሩ ሠራተኛ ከባ/ዳር ውጭ ለህክምና በስራ ጉዳይ ወደ ሌላ ቦታ ሄዶ እያለ ቢሞት የሟች ቤተሰብ በባህር ዳር እንዲቀበር ከፈለጉ ግን አንቀጽ 20 ፊደል ረ ተራ ቁጥር 5 እና 6 እንደተጠበቀ ሆኖ ለእነሱ መጓጓዣ 600.00/ስድስት መቶ ብር/ ይሰጣል ቤተሰብ ወይም ወራሽ ከሌለው ገንዘቡ ለሠራተኛ ማህበሩ ተሰጥቶ ቀብሩን እንዲያስፈጽም ይደረጋል፡፡
- የብድር አገልግሎት
ሀ/ ለተቋቋመው ገንዘብና ቁጠባ ብድር ህ/ማህበር መዋጮን ተመላሽ ገንዘብ አ/ማህበሩ ከሰራተኛ አየሰበሰበ ለማህበሩ ያስተላልፋል፡፡
- የመኖሪያ ቤት
አ/ማህበሩ ስለቤት አሰጣጥ ደንብ ማውጣት የማሻሻልና መቀየር ስልጣን አለው፡፡ ሆኖም ግን ቤት የሚሰጥበት ጊዜ የሰ/ማህበር ተወካይ አባልነት ይገኛል፡፡
- ለስፖርት
በአ/ማህበሩ ውስጥ የሚቋቋሙት የተለያዩ የሥፖርት ዓይነቶች በአ/ማህበሩ የበላይ ጠባቂነት ሆኖ የሥፖርት ኮሚቴ ው ግን ከማኔጅመንት ከመ/ሠራተኛ ማህበር ያመራርና የሥፖርት ደጋፊ አባላት የተውጣጣ ኮሚተ ኮሚቴ ይኖሩታል፡፡ የእስፖርት ኮሚቴው ለስፖርቱ እንቅስቃሴ የሚረዳ መተዳደሪያ ደንብ አውጥቶ በማኔጅመንቱ በማጽደቅ ከስራ ላይ እንዲውል ያደርጋል፡፡
ባህር ዳር ጨርቃ ጨርቅ አክሲዩን ማህበር Bahir Dar Textile Share company |
ህብረት ስምምነት Collective agreement |
- ለሰራተኛ የሚሸጡ ዕቃዎች
ሀ/ አ/ማህበሩ ከተዋጡ ዕቃዎች ከተረፈ ምርትና ከምርት ቅሬቶች ሽያጭ 10 ፐርሰንት ለመ/ሠራተኛ ማህበር ይመደባል፡፡ ይህም ለጸረ ኤድስ ማህበር 5 ፐርሰንት ለመሰረታዊ ሠራተኛ ማበር የሥ ማስፈጸሚ 5 ፐርሰንት ታሳቢ ሆኖ ነው ቢሆን በጸረ ኤስ የተመደበው 5 ፐርሰንት በትክክል ለተባለለት አላማ መዋሉን መሰረታዊ ማግበሩ በየ6 ወሩ ለአ/ማህበሩ ሪፖርት ያደርጋል፡፡
ለ/ ለእያንዳንዱ ሠራተኛ አንሶላና ትራስ ልብስ ከትርፍ 50 ፐርሰንት በመቀነስ ይሸጣል፡፡ ይኸውም አንሶላና ትራስ ልብስ ለእያንዳዱ 3 ጥንድ በየዓቱ እየተከፋፈለ ይሸጥለታል፡፡ አፈጻተሙም ለሰራተኛው የሚጡት የምርት ውጤቶች አ/ማህበሩን ገበያ የሚውክ አለመሆኑን በቅድሚያ ተረጋግጦ ነው፡፡
- የክበብ አስተደደር
ሀ/ የላይኛው ወይም ከኃላፊዎች መኖሪያ ቤት ጎን ያለው ካንቲንና መዝናኛ ክበብ ከነውስጥ ቁሳቁ የአ/ማህበሩ ሀብት ሲሆን የሚገኘው ገቢ አ/ማህበሩ እንደአስፈላጊነቱ የሚሰንበት ይሆናል፡፡
ለ/ ከአ/ማህበሩ ውስጥ የሚገኙ ሠራተኛ ክበብ ገቢ የሠራተኛ ማህበሩ ድርሻ ነው፡፡
ሐ/አ/ማህበሩ ክበቡን የመሰረታዊ ሠራተኛ ማህበሩ እንዲጠቀምበት በሚቅድበት ጊዜ የተረከበውን ቤትና ንብረት በጥንቃቄ ይገለገልበታል፡፡ በአገልግሎ ብዛ የሚበላሸውን ቋሚ ንብረት ቤት መ ውሃ፣ መብራ መሰረታዊ ሠራተኛ ማህበሩ ሪፖርት ሲያደርግ አ/ማህበሩ ያድሳል፡፡
- በአ/ማህበሩ ውስጥ የሚገኝ ሳር በአክሲዮን ማህበሩ ክልል ውስጥ ያለው ሳር ለመ/ሰራኛ ማህበሩ ማጠናከሪያ ይሰጣል፡፡
- የሠራተኛው የውስጥ ሻይ ቤት
ባህር ዳር ጨርቃ ጨርቅ አክሲዩን ማህበር Bahir Dar Textile Share company |
ህብረት ስምምነት Collective agreement |
ሀ/ አ/ማህበሩ ለሰራተኞች ሻይና ዳቦ በየፈረቃው ያለ ትርፍ በመደበኛ ዋጋው ያቀርባል ወይም ሊያቀርብ ይችላል፡፡
ለ/ በአዲስ አበባ ማ/ጽ/ቤት ለሚገኙ ሠራተኞች ሻይና የመሳሰሉትን የሚያቀርቡበት ክፍል ያዘጋጃል ጽዳቱንም ይቆጣጠራል፡፡
አንቀጽ ሰላሳ ሁለት
ትምህርት
የአ/ማህበሩ ሰራተኛ በትምህርት ሲጎለምስ የኑሮ አቋሙ ከመሻሻሉም በላይ ለአገሪቱና ለአ/ማህበሩ ምርት መዳበር ጠቃሚ ይሆናል፡፡ ስለዚህ አ/ማህበሩ በሚከተለው አኳኋን የሰራተኞችን የትምህርት አቋም በብርቱ ያጠናክራል፡፡
- ሀ/ በአ/ማህበሩ ውስጥ 3 ዓመትና ከዚያ በላይ ያገለገለ ሠራተኛን ከ108ኛ ክፍል ያስተምራል የትቤት ክፍያውን ወጭውንም አ/ማ ይሸፍናል፡፡
ለ/ በአ/ማህበሩ ውስጥ 5 ዓመትና ከዚያ በላይ ያገለገለ ሠራተኛን 9ኛ እና 10 ኛ ክፍልን ያስተምራል፡፡ የት/ቤት ክያውን ወጭውንም አ/ማህበሩ ይሸፍናል፡፡
ሐ/ ከ10ኛ ክፍል በላይ ለሚማር ሠራተኛ በሚሰራበት ተመሳሳይ በሆነ ትምህርት መከታተል ሲፈል ጉዩን ከሰ/ኃ/ለእ/ኤደ/የሥራ ሂደት አቅርቦ በዋና ስራ አስፈታሚ በኩል ሲታመንበት እንዲመር በመፍቀድ የትምህርት ክፍያውን 50 ፐርሰንት አ/ማህበሩ ይሸፍናል፡፡ ይህም የሚረገው በአ/መህበሩ ውስጥ 2 ዓመት ላገለገለ ሠራተኛ ሲሆን የትምህርት ክፍያው የሚጸመው የ1ዓመት ትምህርት ዘመኑን ጨርሶ ማለፊያ ነጥብ ወይም አጥጋቢ ውጤት ሲያቀርብ ነው፡፡ አንድ ሰራተኛ በመማር ላይ እያለ ወይም ትምህርቱን ካጠናቀቀ በኋላ ለመልቀቅ ቢፈልግ አ/ማህበሩ ለትምህርት የከፈለውን 4/አራት/
ባህር ዳር ጨርቃ ጨርቅ አክሲዩን ማህበር Bahir Dar Textile Share company |
ህብረት ስምምነት Collective agreement |
እጥፍ እንዲመልስ ይደረጋል ወይም ለተማረበት ጊዜ እጥፍ ማገልገል ይኖርበታል፡፡
መ/ ለትምህርት ስልጠና ሴት ሠራተኞች ለውድድር በሚርቡበት ጊዜ 20 ፐርሰንት ሴቶች እርስ በአርሳቸው ይወዳደራሉ፡፡ በቀረው 20 ፐርሰንት ከወንዶች ጋር የመወዳደር መብት ይጠበቅላቸዋል፡፡ ነገር ግን የወጣውን መስፈርት ሴቶች የማያሟሉ ከሆነ ለወንዶች ይሰጣል፡፡
- የጤና አጠባበቅ ትምህርት አሰጣጥ
ስለ ጤና አጠባበቅ ስለ አደጋ መከላከልና እንዲሁም ከሌሎች ጤናነክ ጉዳዮች በክሊኒኩ በኩል አ/ማህበሩ ትምህርት እንዲሰጥ ያደርጋል፡፡ አፈጻፀሙን ይከታተላል፡፡
- የሙያ ስልጠና
የአ/ማህበሩ ሠራተኞች በልዩ ልዩ ሙያዎች እንዲሰለጥኑ ማድረግ በዋነኛነት ጠቀሜታው ለአ/ማህበሩ ነው፡፡ ስለሆነም ሠራተኛው አዳዲስ ዕውቀቶን እንዲያገኝ ክህሎቱን ከፍ በማድረግ ምርትን ማሳደግ እንዲችል ሠራተኛው በአ/ማህበሩ የሥልጠና ማዕከልና በሐገር ውስጥ የሥልጠና ተቋማትና በውጭ ሀገር ልኮ ማሰልጠን ይኖበታል፡፡
ይህም ሲሆን በስልጠና ላይ ያለው ሠራተኛ በሥራ ላይ እንዳለ ተቆጥሮ ደመወዙ ይከፈለዋ ሆኖም ስልጠናው በውጭ ሀገር ከሆነ
ሀ/ ስልጠናው የሚስደው ጊዜ ከ9 ወር እስከ 12 ወር ከሆነ 50 ፐርሰንት ደመወዙን አ/ማህበሩ ይከፍለዋል፡፡
ለ/ ስልጠናው የሚስደው ጊዜ ከ9 ወር እስከ 12 ወር ከሆነ 50ፐርሰንት ደመወዙን አ/ማህበሩ አይፈጽምም፡፡
ባህር ዳር ጨርቃ ጨርቅ አክሲዩን ማህበር Bahir Dar Textile Share company |
ህብረት ስምምነት Collective agreement |
መ/ ስልጠና የተዘጋጀው ከአ/ማህበሩ ውጭ ሆኖ በሌላ መንግስታዊ ወይም መንግስታዊ ባልሆኑ ድርጅቶች የሚሰጥ ከሆነ ቅድሚያ አ/ማህበሩ ተጠይቆ ሲስማማበት ከላይ በተጠቀሰው መንገድ ተፈጻሚ ይሆናል፡፡
ሠ/ ስልጠና ለአ/ማህበሩ የሚጠው ፋይዳ አነስተኛ ነው ከተባለ እንዲሰለጥን የተጠየቀለት ሰው አ/ማህበሩ ሲፈቅድለት ወይም ላይፈቀድለት ይችላል፡፡ የሚፈቅድለት ከሆነ የሥልጣኑን ደመወዝ አ/ማህበሩ እንዲከፍል ላይገደድ ይችላል፡፡
አንቀጽ ሰላሳ ሶስት
የደመወዝ ጭማሪ እና የማበረታቻ /ቦነስ ክፍያ አላማ
ለአ/ማህበሩ ሠራተኞች ዓመታዊ የደመወዝ ጭማሪ ቦነስ የሚሰጥባቸው መሰረተ ሀሳቦች ለሽያጭ ዕድገት ለትርፍና ዕድገት ለምርታማነት ዕድገት ታሳቢ ሆኖ ነው፡፡
የ2006 የበጀት ዓመት
አ/ማህበሩ ለትርፍ ሆኖ ሲገኝ የቦነስና የደመወዝ ጭማሪ ለሰራተኛው መስጠት ተነሳሽነትን የሚጨምር መሆኑ ተረጋግጦ በሚከተለው ሁኔታ ይፈጸማል፡፡
- አ/ማህበሩ ለበጀት ዘመኑ ከብር አንድ ሚሊዩን እስከ ሁለት ሚሊዩን ብር የተጣራ የሚደርስ ትርፍ ካገኘ እያዳዱ ሠራተኘ የደመወዙን 30 ፐርሰንት ቦነስ ያገኛል፡፡
- ከብር ሁለት ሚሊዩን በላይና ከሶስት ሚሊጡን ያልበለጠ የተጣራ ትርፍ ከተገኘ እያንዳንዱ ሠራተኛ የደመወዙን 40 ፐርሰንት ቦነስ ያገኛል፡፡
- ከብር ሶስት ሚሊዩን በላይ ከ5 ሚሊዩን ያልበለጠ የተጣራ ትርፍ ከተገኘ እያንዳንዱ ሠራተኛ የደመወዙን 70 ፐርሰንት ያገኛል፡፡
ባህር ዳር ጨርቃ ጨርቅ አክሲዩን ማህበር Bahir Dar Textile Share company |
ህብረት ስምምነት Collective agreement |
- ከብር አምስት ሚሊዩን በላይና ከ8 ሚሊዮን ያልበለጠ የተጣራ ትርፍ ከተገኘ እያንደንዱ ሠራተኛ የደመወዙን 100 ፐርሰንት ሙሉ ደመወዝ ቦነስና ከደመወዙ ቀጥሎ ያለውን አንድ እርከን ጭማሪ ያገኛል፡፡
- ከብር ስምንት ሚሊዩን በላይና ከአስር ሚሊዮን ያልበለጠ የተጣራ ትርፍ ከተገኘ እያዳንዱ ሠራተኛ የአንድ ወር ተኩል ደመወዙን ቦነስና ከደመወዙ ቀትሎ ያለውን አንድ እርከን ጭማሪ ያገኛል፡፡
- ከብር አስር ሚሊዩን በላይና ከአስራ ሶስት ሚሊዩን ያበለጠ ትርፍ ከተገኘ እያንዳንዱ ሠራተኛ የሁለት ወር ደመወዙን ቦነስና ከደመወዙ ቀጥሎ ያለውን ሁለት እርከን ጭማሪ ያገኛል፡፡
- ከብር አስራ ሶስት ሚሊዩን በላይና ከአስራ ስድስት ሚሊዩን ያበለጠ ትርፍ ከተገኘ የሁለት ወር ተኩል ደመወዙን ቦነስና ከደመወዙ ቀጥሎ ያለውን ሶስት እርከን ጭማሪ ያገኛል፡፡
- ከብር 16 ሚሊዩን በላይ ትርፍ ከተገኘ ደግሞ የሰራተኛውን የሶስት ወር ተኩል ደመወዙን ቦነስና ከደመወዙ ቀጥሎ ያለውን ሶስት እርከን ጨማሪ ያገኛል፡፡
የትርፍ ክፍፍሉ የአፈጻጸም ሂደቶች
- የቦነስና የደመወዝ ጭማሪን ክፍፍል በተመለከተ ደረጃ መሰረታዊ ሠራተኛ ማህበሩ በጋራ ይወሰናል፡፡
- የቦነስና የደመወዝ ጭማሪ ስምምነት የሚስገኘው ትርፍ ለተገኘበት ዓመት ብቻ ነው፡፡
- የቦነስና የደመወዝ ጭማሪን በተመለከተ በየዓመቱ ከሐምሌ - ነሐሴ ባሉት ጊዜያቶች አ/ማህበሩና መሰረታዊ ሰራተኞች ማህበር ተወካዮች በመወያየት የሚስኑት የህብረት ስምምነት አካል ይሆናል፡፡
ባህር ዳር ጨርቃ ጨርቅ አክሲዩን ማህበር Bahir Dar Textile Share company |
ህብረት ስምምነት Collective agreement |
- የአንድ ዓመት የቦነስና የደመወዝ ጭማሪ የሚያገለግለው ለአንድ በጀት ዓመት ብቻ ይሆናል፡፡
- የቦነስ የደመወዝ ጭማሪ ማግኘት የሚስችለው ሠራተኛው የሙከራ ጊዜውን ሲጨርስና በበጀት አመት ….. ለድርጅቱ ያገለገለ ሲሆን ነው፡፡
- በግለሰብ ወይም በቡድን ደረጃ የሚሰጥ የማበረታቻ …….
- -----------------------
በሕብረት ስምምነቱ አንቀጽ 33 ከተራ ቁጥር 1-8 በተዘረዘረው መሰረት በ2/ሁለት/ ወር ጊዜ ውስጥ ትርፉን ለሰራተኛው ያከፋከፍላል፡፡
አንቀጽ ሰላሳ አራት
የአደጋ ጊዜ አቆጣጠር
- በቅጥር ላይ በተመሰረተ ግንኙነት የመነጨ ማንኛውም ክስ የመብቱን ጥያቄ ለማቅረብ ከሚልበት ቀን ጀምሮ እስከ አንድ ዓመት ድረስ ካልቀረበ በይርጋ ይታገደል፡፡
- ሠራተኛው የሥራ ውሉ ከሕግ ውጭ ተቋርጦብኛል በማለት ወደ ስራው ለመመለስ የሚያቀርበው ክስ ውሉ በተቋጠ በ3 ቀር ጊዜ ውስጥ ካቃራባ በይርጋ ይታገደል፡፡
- ሰራተኛው የሚያቀርበው የደመወዝ ፣ የትርፍ ሰዓትና የሌሎች ክፍያዎች ክፍያዎች ጥያቄ መጠየቅ ከሚገባው ጊዜ ጀምሮ እስከ 6 ወር ባለው ጊዜ ውስጥ ካልቀረበ በይርጋ ይታገዳል፡፡
- የሥረ ውል በመቋረጡ ምክንያት በሠራተኛው ሆነ በአሰሪው የሚቀርብ ማንኛውም የክፍያ ጥያቄ የሥረ ውሉ በተቋረጠ በስድስት ወር ውስጥ ካልቀረበ በይርጋ ይታገደል፡፡ ደመወዝም ሆነ በትርፍ ሰዓት ክፍያ በአሰሪው
ባህር ዳር ጨርቃ ጨርቅ አክሲዩን ማህበር Bahir Dar Textile Share company |
ህብረት ስምምነት Collective agreement |
- ስህተት ለሰራተኛው የተከፈለው ተጨማሪ ክፍያ ከተፈጸመበት ጊዜ ጀምሮ እስከ ሁለት ዓመት ካልታስተካከለ በይርጋ ይቀራል፡፡
- በአሰሪና ሠራተኛ ጉዳይ አዋጅ ቁጥር 377/96 እና በዚህ ህ/ስምምነት መሰረት የይርጋ ጊዜ መቆጠር የሚጀምረው በመብቱ ለመጠቀም ከቻለበት ቀን ቀጥሎ ካለው ቀን ጀምሮ ነው፡፡ የይርጋ ጊዜው የመጨረሻ ቀን በስራ ቀን ያልዋለ እንደሆነ በሚጥለው የሥራ ቀን ይውላል፡፡
አንቀጽ ሰላሳ አምስት
ስህተት ስለማረም
አ/ማህበሩ የሰው ኃ/ል አስ/ዲ/ የሥራ ሂደት የኅ/ስምምነቱ የማይፈቅደውን ወይም ከስሌት ስህተት ለሰራተኛው የማይገባው የሥራ ደረጃ የደመወዝ ዕድገት ጭማሪ የዓመት ዕረፍት ሊጥና ይህንን የመሳሰሉትን ሌሎች ስህተቶች ተፈጽመው ሲገኙ ከአንድ ዓመት በፊት ካታረመ በዚህ ኅ/ስምምት አንቀጽ 34 ቁጥር 5 በይርጋ ይታገዳል፡፡
ስህተት የሚታረመው በሚከተለው ሁኔታ ነው፡፡
ሀ/ የደመወዝ ብልጫ ጭማሪ የተሰጠው ሠራተኛ ደመወዙ ከተሰጠበት ቀን አንስቶ እስከ ተስተካከለበት ቀን ድረስ የተሰጠው ብልጫ በየወሩ የወሰደውን ብልጫ ያህል ከደመወዙ ላይ እየተቀነሰ ገቢ ይሆናል፡፡ ተቀንሶ የቀረበት ይስተካከልለትና ቀደም ብሎ የቀረበትም ተሰልቶ በአንድ ጊዜ ይከፈለዋል፡፡
ለ/ በስህተት የሥራ ደረጃ የተጻፈለት ሠራተኛ ግን ትክክለኛ ደረጃ ተለውጦ ይጻፍለታል፡፡
ባህር ዳር ጨርቃ ጨርቅ አክሲዩን ማህበር Bahir Dar Textile Share company |
ህብረት ስምምነት Collective agreement |
አንቀጽ ሰላሳ ስድስት
ህብረት ስምምነቱ ከሌሎች ሕጎች ጋር ስላው ውጤት
ይህ ህብረት ስምመንተን ተመዝግቦ በስራ ላይ የሚልበት ጊዜ የመንግስት መመሪያ/ፖሊሲ የሚጥስ ወይም ሕግን የሚቃረን አረፍተ ነገር፣ ቃል ሐረግ ሲገኝበት ይኸው ሐረግ ወይም አረፍተ ነገር ተፈጻሚነት አይኖረውም፡፡
አንቀጽ ሰላሳ ሰባት
ከህብረት ስምምነቱ ውስጥ ስለአልተጠቀሱት ጉዳዮች በዚሁ ስምምነት ላይ ያልተወሰነ ነጥብ
ሀ/ ስለ አሰሪውና ሰራተኛ ግንኙነት በተመለከተ አ/ማህበሩ ሠ/ማህበሩ እየተገናኙ መመካር አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ በአንደኛው ወገን ጠያቂነት አስቸኳይ ስብሰባ በማድረግ ውይይት ማድረግ ይቻላል፡፡
ለ/ በዚህ ስምምነት ውስጥ ያልተወሰኑ ጉዳዩች ሲያጋጥሙ ሠ/ማህበሩና ሰ/ኃ/ል/ደ/የሥራ ሂደት በጋራ ከተወያዩባቸው በኋላ ለዋና ስራ አስፈጻሚ በማሳወቅ ስምምነት ላይ ሲደርስ ሠራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ እዲመዘገብ በማድረግ የህ/ስምምነቱ አካል ይሆናል፡፡
አንቀጽ ሰላሳ ስምንት
በተወሰነ ጊዜ ለተቀጠሩ ሠራተኞች ተፈጻሚ የማይሆኑ እና የሚሆኑ አንቀጾችን ይመለከታል
ባህር ዳር ጨርቃ ጨርቅ አክሲዩን ማህበር Bahir Dar Textile Share company |
ህብረት ስምምነት Collective agreement |
ከዚህ በታች ከተራ ቁጥር 1 እስከ 3 በዚህ ኅብረት ስምምነት የተጠቀሱ አንቀጾች ለተወሰነ ጊዜ ለተቀጠሩ ሠራተኞች ተፈጻሚ የሚሆኑና የማይሆኑ አንቀጾች እንደሚከተለው ተገልጸዋል፡፡
- አንቀጽ 7፣ 8 ፣ 24 30 ከንዑስ አንቀታ ቁጥር 2 በሰብተቀር አንቀጽ 31 ፣ 32 ለተወሰነ ጊዜ ለተቀጠሩ ሠራተኞች ተፈጻሚ አይሆንም፡፡
- በዚህ ኅብረት ስምምነት አንቀጽ 20 ከፊደል ሀ-1 የተጠቀሱት ልዩ ልዩ ፈቃዶችና የሕክምና ወጭ ለተወሰነ ጊዜ ከተቀጠሩ ሠራተኞ ተፈጻሚ የማይደረገ ሲሆን ለተወሰነ ጊዜ የተቀጠሩ ሠራተኞች ተፈጻሚ የሚሆነው በአዋጅ ቁጥር 377/96 መሰረት ብቻ ነው፡፡
- ለተወሰነ ጊዜ ለተቀጠሩ ሠራተኞች በኅ/ስምምነቱ አንቀጽ 29 ለ የተገለጸውን ከአደጋ መከላከያ በስተቀር በሌሎች ተጠቃሚ የሚሆነው በተከታታይ ውሉ ሳይቋረጥ ለ8 ወር ጊዜ የሚሰራ ከሆነ ነው በዚህ አንቀጽ ተራ ቁጥር 1 ከተጠቀሱት አንቀጾች ውጭ ለተወሰነ ጊዜ ለተቀጠሩ ሠራተኞ ተፈጻሚ ይሆናል ይህም ማለት፡-
ሀ/ አንቀጽ 30 ፊደል “ሀ” ተራ ቁጥር 1፣2፣ እና 3 ንዑስ ቁጥር ሀ እና ሸ የተገለጹት ሲሆን በፊደል “በ” የተጠቀሰው ተግባዊ የሚሆነው በስራ ምክንያት ሚመጣ ሕመም ወይም አደጋ ሲሆን ብቻ ነው፡፡
ለ/አንቀጽ 31 ተራ ቁጥር 1 እና 3 ተፈጻሚ የሚሆኑት በሰው ላይ በደረሰ አደጋ ሰራተኛው ሲሞት ብቻ ነው፡፡
ባህር ዳር ጨርቃ ጨርቅ አክሲዩን ማህበር Bahir Dar Textile Share company |
ህብረት ስምምነት Collective agreement |
አንቀጽ ሰላሳ ዘጠኝ
ያለፉትን ኀ/ስምምነቶች ጠቅሶ መጠየቅ ስለአለመቻሉ
ይህ ሕብረት ስምምነት በስራ ላይ ከዋለበት ቀን ጀምሮ ያለፈውን ኅ/ስምምነት በመጥቀስ ጥያቄ ወይም ክርክር መመስረት አይቻልም፡፡
አንቀጽ አርባ
የሥምምነቱ አተረጓጎም
በኅብረት ስምምነቱ አንቀጽ አተረጓጎም ምክንያት በተዋዋይ ወገኖች መካከል ክርክር የተነሳ እንደሆነ ጉዳዩ ስልጣ ላለው የሥራ ክርክር ሰሚ አካል ይቀርባል፡፡
አንቀጽ አርባ አንድ
ኅብረት ስምምነቱ ጸድቆ የሚቆይበት ጊዜ
ይህ ህብረት ስምምነት በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ሠራተኞና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ከተመዘገበበት ቀን ጀምሮ ለሶስት/3/ ዓመት የጸና ይሆናል፡፡ ይህም በአዋጅ ቁጥር 377/96 አንቀጽ 133 ቁጥር /3/ መሰረት ነው፡፡
ባህር ዳር ጨርቃ ጨርቅ አክሲዩን ማህበር Bahir Dar Textile Share company |
ህብረት ስምምነት Collective agreement |
አንቀጽ አርባ ሁለት
ኅብረት ስምምነቱ የተፈረመበት ቀን
ይህ ንብረት ስምምነት ስለ አሰሪና ሰራተኛ ጉዳይ አዋጅ ቁጥር 377/96 መሰረት ድርጅቱ ወይም አሰሪ የሚጠራው የባ/ዳር ጨርቃ ጨርቅ አክ/ማህበር እና ሠራተኛ ማህበር ተብሎ የሚጠራ የባ/ዳር ጨ/ጨ ሠራተኞ ማህበር መካከል ዛሩ------ ቀን ---------- ተፈርሟል፡፡
የአ/ማህበሩ ዋና ስራ አስፈጻሚ
ማህበሩ ሊ/መንበር